ለዛሬ ይበቃናል! ግጥሙ ላይ የተፈጠረ ስህተት ካለ ያለ ዝግጅት እዛው በዛው የሞዘቁት ስለሆነ የተፈጠረ ችግር መሆኑን እወቁላቸው። ዘግይታችሁ የገባችሁ የሙዚቃውን ቅብብል ለመረዳት ከመጀመርያው ጀምራችሁ እንድትሰሙት እንመክራለን! መልካም ቀን።
✋✋✋
እንደምን አደራችሁ! እስቲ ቀኑን በሳቅ እንጀምር።
😂
ወንድሜ በጣም ደነዝ ከመሆኑ የተነሳ
የቤት ስራ እኔ ሰርቼለት እራሱ ዜሮ ነው ሚያመጣው!
.
መልካም ቀን!
😂😂😂😂😂
https://t.me/ATRACOSE
😂😂😂😂😂
እንደምን አደራችሁ! እስቲ ቀኑን በሳቅ እንጀምር።
😂
ወንድሜ በጣም ደነዝ ከመሆኑ የተነሳ
የቤት ስራ እኔ ሰርቼለት እራሱ ዜሮ ነው ሚያመጣው!
.
መልካም ቀን!
😂😂😂😂😂
https://t.me/ATRACOSE
😂😂😂😂😂
Telegram
አትራኮሰ-ጥበብ/ATRACOSE-TEBEBE
አትራኮሰ-ጥበብ/ATRACOSE-TEBEBE
ስለ ጥበብ በጥበብ እናወራለን ከኛ ጋራ ሁኑ!
ግጥም፣ ወግና መጣጥፍ፤
ታሪክና ታሪካዊ ንግሮች፤
ምርጥ ምርጥ እባባልና ምስሎች፤
ሰበርና ወሳኝ መረጃዎች፤
የድምጸ መልካሞች ሙዚቃ፤
.
.
በሥነ-ኪን አቅም የተሻለ ነገን እንፈጥራለን!
.
.
.
.
አትራኮሰ-ጥበብ!!!
ስለ ጥበብ በጥበብ እናወራለን ከኛ ጋራ ሁኑ!
ግጥም፣ ወግና መጣጥፍ፤
ታሪክና ታሪካዊ ንግሮች፤
ምርጥ ምርጥ እባባልና ምስሎች፤
ሰበርና ወሳኝ መረጃዎች፤
የድምጸ መልካሞች ሙዚቃ፤
.
.
በሥነ-ኪን አቅም የተሻለ ነገን እንፈጥራለን!
.
.
.
.
አትራኮሰ-ጥበብ!!!
አሳዛኝ ዜና
አርቲስት ጫንያለሁ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ዘግቧል።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም
😢😢😢😢
https://t.me/ATRACOSE
😢😢😢😢
አርቲስት ጫንያለሁ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ዘግቧል።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም
😢😢😢😢
https://t.me/ATRACOSE
😢😢😢😢
📝📝📝
አብረን_ዝም_እንበል
ጸጋዬ ገ/መድህን (ሎሬት)
ከሰው መንጋ እንገንጠል፤
ለአንድ አፍታ እንኳ እንገለል፤
በእፎይታ ጥላ እንጠለል፤
ዝም ብለን አብረን ዝም እንበል።
ምነው አዋሽ ማዶ፣ ቆቃ ሸለቆው ግርጌ ሸሽተን፤
የቆቃን ሰቆቃ ሰምተን፤
ሲቃውን ሲሰብቀው አይተን፤
ሰቀቀኑን ተወያይተን፤
የምሽት ጀምበር ቢውጠን።
ውኃ እንደ ዱታ ሲተም፣ በድን ሸለቆ ሲናገር፤
በሰማይ ፈረስ ተጭኖ ከአጽናፍ አጽናፍ ሲንደረደር፤
ሲያጉተመትም ሲያስገመግም ባይነ ህሊና ለመመስከር፤
ሳንጨነቅ ሳንገደር...፣
ለምንም ምንም ሳናዋይ ሳንናገር ሳንጋገር፤
ከዓይንሽ ከልብሽ ከልቤ አዋሽ ማዶ አብረን እንብረር።
አዋሽ ማዶ አብረን እንውረድ፤
አጉል ነው ብለን ሳንፈርድ፤
ድንቅም ነው ሳንል ሳንወድ፤
ዝም ብለን አብረን ብንወርድ፤
ከሰው መንጋ ተለይተን፤
ከጠረኑ ተነጥለን፤
ከጉምጉምታው ተገንጥለን፤
ከኳኳታው ብንከለል፤
ከላንቃው ከድምፁ ሸሽተን በእፎይታ ጥላ እንጠለል፤
በቆይታ በጸጥታ ዝም ብለን አብረን ዝም እንበል።
መቼስ አይሆንም ካልሽ ቅሪ፤
ግዴለም አትገደሪ፤
ልቦናሽ በመተረልሽ ባሳደረብሽ እደሪ።
ተስፋ መቁነን ነው መቼም፤
የሰው ልብ አይችለው የለም።
ብቻ ዳግመኛ ሞት ሳንሞት አዲስ ቀን ሳይጨልምብን፤
ድፍን ደመና ሳይቋጥር ክረምት ውርጅት ሳይወርድብን፤
ኮከባችንን ሳንጠራ፣ ሳንቆጥርባት ሳትቆጥርብን፤
ሞራችንን ሳናስነብብ ሳናሳያት ሳታይብን፤
ጨረቃን መስክሪ ሳንል ሳናውቅባት ሳታውቅብን፤
አዋሽ ማዶ ቆቃ በረን እባክሽ ጀምበር ትጥለቅብን።
ውሃ እንደ ዱታ ሲተምም በድን ሸለቆ ሲናገር፤
በሰማይ ፈረስ ተጭኖ ከአጽናፍ አጽናፍ ሲንደረደር፤
ሲያጉተምትም ሲያስገመግም ባይነ ህሊና ለመመስከር፤
ሳንጨነቅ ሳንገደር ለማንም ምንም ሳናዋይ ሳንናገር ሳንጋገር፤
ከዓይንሽ ከልብሽ ከልቤ አዋሽ ማዶ አብረን እንብረር።
ከሰው ኳኳታ እንነጠል፤
ለአንድ አፍታ እንኳ እንገለል፤
በእፎይታ ጥላ እንጠለል፤
ዝም ብለን አብረን ዝም እንበል።
አብረን_ዝም_እንበል
ጸጋዬ ገ/መድህን (ሎሬት)
ከሰው መንጋ እንገንጠል፤
ለአንድ አፍታ እንኳ እንገለል፤
በእፎይታ ጥላ እንጠለል፤
ዝም ብለን አብረን ዝም እንበል።
ምነው አዋሽ ማዶ፣ ቆቃ ሸለቆው ግርጌ ሸሽተን፤
የቆቃን ሰቆቃ ሰምተን፤
ሲቃውን ሲሰብቀው አይተን፤
ሰቀቀኑን ተወያይተን፤
የምሽት ጀምበር ቢውጠን።
ውኃ እንደ ዱታ ሲተም፣ በድን ሸለቆ ሲናገር፤
በሰማይ ፈረስ ተጭኖ ከአጽናፍ አጽናፍ ሲንደረደር፤
ሲያጉተመትም ሲያስገመግም ባይነ ህሊና ለመመስከር፤
ሳንጨነቅ ሳንገደር...፣
ለምንም ምንም ሳናዋይ ሳንናገር ሳንጋገር፤
ከዓይንሽ ከልብሽ ከልቤ አዋሽ ማዶ አብረን እንብረር።
አዋሽ ማዶ አብረን እንውረድ፤
አጉል ነው ብለን ሳንፈርድ፤
ድንቅም ነው ሳንል ሳንወድ፤
ዝም ብለን አብረን ብንወርድ፤
ከሰው መንጋ ተለይተን፤
ከጠረኑ ተነጥለን፤
ከጉምጉምታው ተገንጥለን፤
ከኳኳታው ብንከለል፤
ከላንቃው ከድምፁ ሸሽተን በእፎይታ ጥላ እንጠለል፤
በቆይታ በጸጥታ ዝም ብለን አብረን ዝም እንበል።
መቼስ አይሆንም ካልሽ ቅሪ፤
ግዴለም አትገደሪ፤
ልቦናሽ በመተረልሽ ባሳደረብሽ እደሪ።
ተስፋ መቁነን ነው መቼም፤
የሰው ልብ አይችለው የለም።
ብቻ ዳግመኛ ሞት ሳንሞት አዲስ ቀን ሳይጨልምብን፤
ድፍን ደመና ሳይቋጥር ክረምት ውርጅት ሳይወርድብን፤
ኮከባችንን ሳንጠራ፣ ሳንቆጥርባት ሳትቆጥርብን፤
ሞራችንን ሳናስነብብ ሳናሳያት ሳታይብን፤
ጨረቃን መስክሪ ሳንል ሳናውቅባት ሳታውቅብን፤
አዋሽ ማዶ ቆቃ በረን እባክሽ ጀምበር ትጥለቅብን።
ውሃ እንደ ዱታ ሲተምም በድን ሸለቆ ሲናገር፤
በሰማይ ፈረስ ተጭኖ ከአጽናፍ አጽናፍ ሲንደረደር፤
ሲያጉተምትም ሲያስገመግም ባይነ ህሊና ለመመስከር፤
ሳንጨነቅ ሳንገደር ለማንም ምንም ሳናዋይ ሳንናገር ሳንጋገር፤
ከዓይንሽ ከልብሽ ከልቤ አዋሽ ማዶ አብረን እንብረር።
ከሰው ኳኳታ እንነጠል፤
ለአንድ አፍታ እንኳ እንገለል፤
በእፎይታ ጥላ እንጠለል፤
ዝም ብለን አብረን ዝም እንበል።