😢
የሙሾ ግጥም
😢
ብሩክ ሚፍታ (ገጣሚ)
.
እንግዲህ እርም አውጪ የሙዚቃ አድባር፤
ምንም ቢከፋሽም ሆድሽን ቢለው ባር፤
ባንቺ ውስጥ የኖረ ባንቺ ውስጥ የቆመ፤
አበቃና ጉዞው ኑሮው ተፈጸመ።
.
ተከተተ በቃ እንደለመደችው ምድር ውጣዋለች፤
ድካም ያላቆማት እስትንፋሱም የለች።
አሁን በሁሉ ፊት እንደዚህ ተደርጓል፤
በሞት ውስጥ መንኖ ኤልያስ አርጓል።
.
ልክ እንደሱ ሆነው የሙዚቃን መቅደስ መቼም አያጥኑም፤
ጭራ ቀረሽ ትውልድ ዘመኑና እሱ አልተመጣጠኑም።
ምትኩን ኢትዮጵያ እስክትወልድ አርግዛ፤
ይሂድ ይሻለዋል ከመሠሎቹ ጋር ዘና ይበል እዛ።
ከሚችለው በታች ካለው እድሜ በላይ በመጠበብ ሰርቶ፤
ድርሻውን አኑሮ ትዝታውን ትቶ፤
ብዙ ማድረግ ሲችል እንዲያው ከጊዜ ጋር ሳይዘላለቁ፤
ሙዚቃና ጥበብ ለተረኛ ትተው ለሱ ግን አበቁ።
ቀን፦ ፳፮/፩/፪፼፲፪ ዓ.ም.
😢😢😢😢😢
https://t.me/ATRACOSE
😢😢😢😢😢
የሙሾ ግጥም
😢
ብሩክ ሚፍታ (ገጣሚ)
.
እንግዲህ እርም አውጪ የሙዚቃ አድባር፤
ምንም ቢከፋሽም ሆድሽን ቢለው ባር፤
ባንቺ ውስጥ የኖረ ባንቺ ውስጥ የቆመ፤
አበቃና ጉዞው ኑሮው ተፈጸመ።
.
ተከተተ በቃ እንደለመደችው ምድር ውጣዋለች፤
ድካም ያላቆማት እስትንፋሱም የለች።
አሁን በሁሉ ፊት እንደዚህ ተደርጓል፤
በሞት ውስጥ መንኖ ኤልያስ አርጓል።
.
ልክ እንደሱ ሆነው የሙዚቃን መቅደስ መቼም አያጥኑም፤
ጭራ ቀረሽ ትውልድ ዘመኑና እሱ አልተመጣጠኑም።
ምትኩን ኢትዮጵያ እስክትወልድ አርግዛ፤
ይሂድ ይሻለዋል ከመሠሎቹ ጋር ዘና ይበል እዛ።
ከሚችለው በታች ካለው እድሜ በላይ በመጠበብ ሰርቶ፤
ድርሻውን አኑሮ ትዝታውን ትቶ፤
ብዙ ማድረግ ሲችል እንዲያው ከጊዜ ጋር ሳይዘላለቁ፤
ሙዚቃና ጥበብ ለተረኛ ትተው ለሱ ግን አበቁ።
ቀን፦ ፳፮/፩/፪፼፲፪ ዓ.ም.
😢😢😢😢😢
https://t.me/ATRACOSE
😢😢😢😢😢
ነገ ማግሰኞ ከስድስት እስከ ሰባት ሰዓት በአዋሽ 90.7 ላይ ፈትላችን እንደተጠበቀ ነው። እንዳይዘነጋ!!!
.
👉ፈትል👈
እንዝርቱን ልዋስሽ አውሺኝ በሞቴ፤
ሳዞረው ሳሾረው...
ባልሆን እንደ እህቴ ባልሆን እንደናቴ፤
የሴት ወግ ነውና...
ያንቺ የሆነውን ጥበብ አላነክትም፤
ባህሉን ገድፌ በሰጠሽኝ እንዝርት ክር አልሰራበትም።
ባይሆን መስዬበት ሆኜልሽ ባላገር፤
ልፍተልበት ጥበብ ልፍተልበት ነገር!!!
.
👇👇👇
https://t.me/joinchat/GqC8pRKrtscPwq706Wht4A
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👆👆👆👆👆👆
.
👉ፈትል👈
እንዝርቱን ልዋስሽ አውሺኝ በሞቴ፤
ሳዞረው ሳሾረው...
ባልሆን እንደ እህቴ ባልሆን እንደናቴ፤
የሴት ወግ ነውና...
ያንቺ የሆነውን ጥበብ አላነክትም፤
ባህሉን ገድፌ በሰጠሽኝ እንዝርት ክር አልሰራበትም።
ባይሆን መስዬበት ሆኜልሽ ባላገር፤
ልፍተልበት ጥበብ ልፍተልበት ነገር!!!
.
👇👇👇
https://t.me/joinchat/GqC8pRKrtscPwq706Wht4A
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👆👆👆👆👆👆
እንደምን አደራችሁ! ላልነቁ ህልመኞች
👇👇👇👇👇
ህልምና ማድረግ
( ከበደ ሚካኤል )
አንድ ልጅ " ወጥቼ ልጫወትን? " ብሎ እናቱን ጠየቃት።
እናቱም "ትምህርትህን አጥንተሃልን ? " ብላ መልሳ ጠየቀችው።
" እናቴ ሆይ ተኝቼ ነበርና ትምህርቴን እንደ ጨረስኩ አለምኩት እንጂ አላጠናሁትም።" በማለት ነገራት።
እርሷም " እንግዲያስ ጨዋታህን በህልምህ ጨርስና ወደ ትምህርትህ ተመለስ። " ብላ መለሠችለት ይባላል።
ህልም የማይጠቅም ተስፋ ነው። .. እንዲሁም ሀሳቡ ያልተፈፀመለት ሰው የህልም እንጀራ ሆነብኝ ይላል።
መልካምኑ ቀን፤ መልካም ውሎ!
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇
ህልምና ማድረግ
( ከበደ ሚካኤል )
አንድ ልጅ " ወጥቼ ልጫወትን? " ብሎ እናቱን ጠየቃት።
እናቱም "ትምህርትህን አጥንተሃልን ? " ብላ መልሳ ጠየቀችው።
" እናቴ ሆይ ተኝቼ ነበርና ትምህርቴን እንደ ጨረስኩ አለምኩት እንጂ አላጠናሁትም።" በማለት ነገራት።
እርሷም " እንግዲያስ ጨዋታህን በህልምህ ጨርስና ወደ ትምህርትህ ተመለስ። " ብላ መለሠችለት ይባላል።
ህልም የማይጠቅም ተስፋ ነው። .. እንዲሁም ሀሳቡ ያልተፈፀመለት ሰው የህልም እንጀራ ሆነብኝ ይላል።
መልካምኑ ቀን፤ መልካም ውሎ!
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👆👆👆👆👆👆
"በኪነ-ጥበብ አቅም የተሻለ ነገን እንፈጥራለን!"
.
ስብስባችንን ለመቀላቀል
👇👇👇
https://t.me/joinchat/GqC8pRKrtscPwq706Wht4A
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👆👆👆👆👆👆
.
ስብስባችንን ለመቀላቀል
👇👇👇
https://t.me/joinchat/GqC8pRKrtscPwq706Wht4A
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👆👆👆👆👆👆
እነሆ እንደተለመደው ነገ ኃሙስ ከስድስት እስከ ሰባት ሰዓት በአዋሽ 90.7 ላይ ፈትላችን ይደመጣል። እንዳይዘነጋ!!!
.
👉ፈትል👈
እንዝርቱን ልዋስሽ አውሺኝ በሞቴ፤
ሳዞረው ሳሾረው...
ባልሆን እንደ እህቴ ባልሆን እንደናቴ፤
የሴት ወግ ነውና...
ያንቺ የሆነውን ጥበብ አላነክትም፤
ባህሉን ገድፌ በሰጠሽኝ እንዝርት ክር አልሰራበትም።
ባይሆን መስዬበት ሆኜልሽ ባላገር፤
ልፍተልበት ጥበብ ልፍተልበት ነገር!!!
.
👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/joinchat/GqC8pRKrtscPwq706Wht4A
👆👆👆👆👆👆
.
👉ፈትል👈
እንዝርቱን ልዋስሽ አውሺኝ በሞቴ፤
ሳዞረው ሳሾረው...
ባልሆን እንደ እህቴ ባልሆን እንደናቴ፤
የሴት ወግ ነውና...
ያንቺ የሆነውን ጥበብ አላነክትም፤
ባህሉን ገድፌ በሰጠሽኝ እንዝርት ክር አልሰራበትም።
ባይሆን መስዬበት ሆኜልሽ ባላገር፤
ልፍተልበት ጥበብ ልፍተልበት ነገር!!!
.
👇👇👇
https://t.me/ATRACOSE
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/joinchat/GqC8pRKrtscPwq706Wht4A
👆👆👆👆👆👆