ASULSA (Assosa University Law Students Association - የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ህግ ተማሪዎች ማሕበር)
334 subscribers
741 photos
25 videos
38 files
117 links
Welcome to the Assosa University Law Students Association Telegram Channel!
Download Telegram
ክፍት የስራ ማስታወቂያ

ወልድያ ዩኒቨርስቲ

Lecture and Assistant Lecture
በምዕራብ ኦሞ ዞን የመኧን አከባቢ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
🕹ለ12 ለህግ ባለሙያዎች
🔆ለወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ 7
🔆ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ 2
🔆👉ለዋና ሬጅስትራር 3
ለሌሎች የስራ ማስታወቂያዎች ይከተሉን!! 

Credit to: Kb Jobs
Vacancy announcement

የስራ ማስታወቂያ
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
#ለህግ #ባለሙያዎች
🔆Assistant Lecturer  XVI XVII

⚖️School of Law

      😎  Number 02
      💵  Salary 21,238/25,285
Public Inernational Law/
Tax Law/ Human Rights
Law Construction Law and Related Fields
LLB and LLM

🚫የምዝገባ ቀናት፡- ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ ተከታታይ የሥራ ቀናት

🏠የምዝገባ ቦታ፡- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 03
• አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ፣ የት ት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በመምህርነት በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ነጥብ (CGPA) ለወንዶች 3.5 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ፣ ለአካል ጉዳተኞች 3-5 እና በላይ መሆን ይኖርበታል ከዚህ በተጨማሪ የመጀመሪያ ዲግሪ (CGPA) ለወንዶች 3.00 እና ከዚህ በላይ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ለአካል ጉዳተኞች 2.5 እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
🕹በሌክቸርነት የሚቀጠሩ ሁሉም ተወዳዳሪዎች የመመረቂያ ጽሑፋቸው ውጤት በጣም ጥሩ እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
• በቀጥታ ባሉበት ሆነው ለመመዝገብ በተዘጋጀው ሊንክ በመግባት ያለዎት የትምህርት እና የሥራ ልምድ በአንድ P ፋይል ማያያዝ ይቻላል።
🕹በድረ-ገፅ ወይም

hr@wku.edu.et ብለው መዝገብ ይችላሉ፡፡
ዩኒቨርሲቲ


https://t.me/ASULSA
2
Forwarded from The Talent Firm
The Professional's Closet is packed with quality workplace attire, and we want you to have it. This initiative by The Talent Firm is designed to support fresh graduates and junior professionals transitioning into the workforce by providing free office wear.

Whether you have an upcoming interview or are starting a new role, come choose the perfect outfit to boost your confidence.

Schedule your appointment now:-
https://docs.google.com/forms/d/1TqIde34ZaQJ22T_3IB8wDKtyjfHJGt13LhwH1xQeits/

Note: Priority is given to fresh graduates and early-career professionals.

@thetalentfirm
2
Job Vacancy Announcement

Wolkite University — School of Law

Wolkite University invites qualified applicants for academic positions in the School of Law (as well as various other fields across medicine, technology, CS, social sciences, and business).

* Position: Assistant Lecturer / Lecturer

* Qualification: LL.B / LL.M

* ​Salary: 21,238 / 25,285 ETB

* Field of Specialization: Public International Law / Tax Law / Human Rights Law / Construction Law & Related Fields

Vacancies: 02

Applicants should refer to the official vacancy announcement for application procedures and deadlines.
Forwarded from Metassebia Hailu Zeleke
All law students and junior legal professionals are invited