ASULSA (Assosa University Law Students Association - የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ህግ ተማሪዎች ማሕበር)
334 subscribers
741 photos
25 videos
38 files
117 links
Welcome to the Assosa University Law Students Association Telegram Channel!
Download Telegram
Forwarded from Vacancy Posts
For Fresh graduates🎴Transsion Manufacturing PLC🎴

▪️Job Position-Junior Lawyer
Education:Bachelor’s Degree (LL.B) in Law from a recognized university.
▪️Find More Details here
          💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/2026/07/30/transsion-manufacturing-plc-9/?utm_source=telegram&utm_medium=mobile_app

▪️Deadline : August 17th, 2026
👏2
የክፍት ሥራ ቦታ ማስታወቂያ ማስተካከያ

የፍትህ ሚኒስቴር በሀምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ክፍት የሥራ ማስታወቂያ ላይ የተቀመጠው አጠቃላይ የትምህርት ውጤት (CGPA) መስፈርት ማስተካከያ ተደርጎበታል።
በዚሁ መሠረት የሚፈለገው ውጤት፦
* ለወንድ አመልካቾች: 3.6 እና ከዚያ በላይ
* ለሴት አመልካቾች: 3.25 እና ከዚያ በላይ
ተደርጎ የተሻሻለ መሆኑን እየገለጽን፤ ተወዳዳሪዎች ይህንኑ አውቃችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
😁21
Greetings Dear all ,

I’m reaching out to invite you to PORTAL, our new Pan-African collegiate social media platform that TCU has built to connect students and alumni. I'd love for you to claim your profile and jump into the community early on.

Grab the app here (the Android link is from the details file):

* Apple: https://apps.apple.com/us/app/portal-tcu/id1660617833

* Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.portal_mobile.app&pcampaignid=web_share

Download it, take a quick look around and introduce yourself .
1
ክፍት የስራ ማስታወቂያ

ወልድያ ዩኒቨርስቲ

Lecture and Assistant Lecture
በምዕራብ ኦሞ ዞን የመኧን አከባቢ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
🕹ለ12 ለህግ ባለሙያዎች
🔆ለወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ 7
🔆ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ 2
🔆👉ለዋና ሬጅስትራር 3
ለሌሎች የስራ ማስታወቂያዎች ይከተሉን!! 

Credit to: Kb Jobs
Vacancy announcement

የስራ ማስታወቂያ
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
#ለህግ #ባለሙያዎች
🔆Assistant Lecturer  XVI XVII

⚖️School of Law

      😎  Number 02
      💵  Salary 21,238/25,285
Public Inernational Law/
Tax Law/ Human Rights
Law Construction Law and Related Fields
LLB and LLM

🚫የምዝገባ ቀናት፡- ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ ተከታታይ የሥራ ቀናት

🏠የምዝገባ ቦታ፡- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የብቃትና ሰዉ ሀብት አስሥራ አሥፈፃሚ ቢሮ አዲሱ ህንፃ ግራውንድ ቢሮ ቁጥር G- 03
• አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ፣ የት ት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በመምህርነት በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ነጥብ (CGPA) ለወንዶች 3.5 እና ከዚያ በላይ ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ፣ ለአካል ጉዳተኞች 3-5 እና በላይ መሆን ይኖርበታል ከዚህ በተጨማሪ የመጀመሪያ ዲግሪ (CGPA) ለወንዶች 3.00 እና ከዚህ በላይ፣ ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ለአካል ጉዳተኞች 2.5 እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
🕹በሌክቸርነት የሚቀጠሩ ሁሉም ተወዳዳሪዎች የመመረቂያ ጽሑፋቸው ውጤት በጣም ጥሩ እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
• በቀጥታ ባሉበት ሆነው ለመመዝገብ በተዘጋጀው ሊንክ በመግባት ያለዎት የትምህርት እና የሥራ ልምድ በአንድ P ፋይል ማያያዝ ይቻላል።
🕹በድረ-ገፅ ወይም

hr@wku.edu.et ብለው መዝገብ ይችላሉ፡፡
ዩኒቨርሲቲ


https://t.me/ASULSA
2
Forwarded from The Talent Firm
The Professional's Closet is packed with quality workplace attire, and we want you to have it. This initiative by The Talent Firm is designed to support fresh graduates and junior professionals transitioning into the workforce by providing free office wear.

Whether you have an upcoming interview or are starting a new role, come choose the perfect outfit to boost your confidence.

Schedule your appointment now:-
https://docs.google.com/forms/d/1TqIde34ZaQJ22T_3IB8wDKtyjfHJGt13LhwH1xQeits/

Note: Priority is given to fresh graduates and early-career professionals.

@thetalentfirm
2