ASTU Network ®️
4.22K subscribers
1.5K photos
33 videos
292 files
359 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
ASTU Network ®️
Photo
#MekelleUniversity

በቅርቡ በትምህርት ሚኒስቴር ፀድቆ የተላከው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወጥ-የሆነ የምግብ ሜኑ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ተከትሎ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ተቃውሞ አሰምተዋል፡፡ 

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከቅዳሜ ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም ጀምሮ አንድ ዳቦ ለቁርስ እያቀረበ እንደሚገኝ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል። ከዚህ በፊት ዩኒቨርሲቲው መጠናቸው አነስተኛ የሆነ ሁለት ዳቦ ለቁርስ ያቀርብ እንደነበር ተማሪዎች አስታውሰዋል፡፡

"ዕለታዊ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምግብ ተመን ወጪ አንድ መቶ ብር በሆነ ማግስት፥ አንድ ዳቦ ለቁርስ ማቅረብ ማሻሻል አይደለም" ሲሉ ተማሪዎቹ ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡

ከታህሳስ 1/2017 ዓ.ም ጀምሮ የአንድ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ዕለታዊ የምግብ ወጪ ተመን ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) እንዲሆን መንግሥት መወሰኑ ይታወቃል። በዚህም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምግብ ሜኑ በሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጥነት እንዲኖረው ለማድረግ ተመሳሳይ የምግብ ሜኑ በትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል፡፡

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከተቋሙ የተማሪዎች ህብረት ጋር በመነጋገር የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የምግብ ሜኑን አዘጋጅቶ ወደ ትግበራ መግባቱን ገልጿል። (አዱሱ የዩኒቨርሲቲው ሜኑ ከላይ ተያይዟል)

በማሻሻያውና በቀረበው የዳቦ መጠን ላይ ደስተኛ ያልሆኑ የዋናው ግቢ እና የዓዲ ሓቂ ግቢ ተማሪዎች ድርጊቱን በመቃወማቸው ለድብደባ እና ለእስር መዳረጋቸውን ገልፀዋል።

የክልሉ ፓሊስ ኮሚሽን ወደ ካምፓሶቹ የፀጥታ አካላት መላኩ ተነግሯል። በፓሊስ እና በተማሪዎቹ መካከል በተፈጠረ ግጭት ተማሪዎች የድብደባ ጥቃት እንደደረሰባቸው ተነግሯል። በዋናው ግቢ የተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን፤ ይህንንም ተከትሎ የታሰሩ ተማሪዎች መኖራቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በሁለቱ ካምፓሶች የተፈጠረው ግርግር በአሁኑ ሰዓት ሙሉ በሙሉ መቆሙ ታውቋል።

ዩኒቨርሲቲው ባወጣው መግለጫ "በምግብ ሜኑው ላይ የሚስተካከሉ ነገሮች ካሉ ብሔራዊ ሜኑ በይዘት እና በጀት ደረጃ እስካልተለየ ድረስ ጥያቄዎች በተማሪዎች ህብረት በኩል ቀርበው ማስተካከል እንደሚቻል" ገልጿል፡፡ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በሰላማዊ መንገድ መግለፅ እንዳለባቸውም ጠቁሟል፡፡

ከሚመለከተው የማኔጅመንት አካላት ጋር ውይይት መጀመሩን የገለፀው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሀብረት፤ "ያለአግባብ የታሰሩ ተማሪዎች እንዲፈቱና ያለ በቂ መረጃ በተማሪዎች ላይ እርምጃ እንዳይወሰድ" ጠይቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው አዲሱ የምግብ ሜኑ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ ነባሩ ሜኑ እንዲቀጥልም ህብረቱ ጥሪ አድርጓል፡፡

መቐለ ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ጉዳይ ላይ ይፋዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡

@tikvahuniversity
👍7👏2
#ለጥንቃቄ

በቴሌግራም መረጃዎች እየተመዘበሩ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር / ኢንሳ አሳውቋል።

ኢንሳ በዛሬው ዕለት በቴሌግራም መረጃዎች እየተመዘበሩ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል አሳስቧል።

ኢንሳ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች በተለያዩ ማስገሪያ (ፊሺንግ ሊንክ) አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ እንደሆነ ገልጷል።

በመሆኑንም ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከሚያውቁትም ሆነ ከማያውቁት) ግለሰብ ሊንክ ቢላክ መክፈት ተገቢ እንዳልሆነ እና ወዲያውኑ ማጥፋት እንደሚገባ አሳስቧል።

@tikvahethiopia
👍31🙏1
ID Lost

Name: Abenezer Endalu
ID.№: UGR/33818/16

Cintact: @abico_777
👍2
There’s a rumor that the portal may be closed next week. We’re not sure if it’s due to a suspension of mobile data access or something else. However, it’s likely related to the assessment results out of 50. All teachers must finish evaluating the assessments by Monday.

Please check all your results before next week, Monday at 6:00 LT.

|| @ASTU_Network
💔2👍1
Add to memory... 😁

Did you remember last year's Applied II mid exam? 😅
.
😭20🤣7👍3😨1🤪1
Electrical School Students 👌😂

Photo: taken from fundamental lab
.
🤣22😭5👍1
Let's start sketching and prepare for architecture entrance exam.

All second year students who wants to join architecture are invited.

By
Astu-association of Architecture Students(AAS)


#SoCEA

||
@ASTU_Network
👍1
⚽️ ASTU BATCH CUP🏆

 #FINAL_MATCH🏆

  2ND YEAR VS 4TH YEAR

     📅  Tuesday December 31
      10:00 LT
     🏟️ ASTU MAIN STADIUM


@astu_sport
@astu_sport
🔥7👍1👏1
Mock up Exam


Sample architecture entrance exam hosted to prepare students.
Don't Miss It!

Monday , 30th Dec 2024
5:00 PM (11:00LT)
Arch Studio 1

#SoCEA

||
@ASTU_Network
Forwarded from ASTU Students' Union (Mideksan)
Concerning the Final exam day and Holiday,as we all know the final Exam start on monday,and Holiday is on Tuesday so we have arranged for the exam scheduled on wednesday to be postponed to Thursday and Friday will be a gap So, we all have to study hard.
Have a nice time!
🤬8👍2👎1
Important Update on Final Exam Schedule

The final exams will begin on Monday. Since Tuesday is a holiday, the exam originally scheduled for Wednesday has been postponed to Thursday.

‼️Please note:

👉Friday will be a break day.

👉The exam scheduled for Friday has been moved to Monday.

Let’s all prepare well and study hard.

Students Union

|| @ASTU_Network
👍23🤬21👎3💔2🗿2
Our Applied Math teacher be like...

If she asks for your phone number and you just write it as "09****", you’ll get a big "."

She’ll say, "What does this number indicate? If you don’t write what this number is for, it’s totally nonsense!"

You need to write it like this: 
"Phone Number: 09**** "

.
🤣18👍1
#Warning‼️

We have been informed that there have been many material losses recently, with several students being victims of theft. One student went to the cafe for lunch, and when he returned, his PC was missing. Furthermore, just last night, a student was caught in the Applied Library while attempting to steal someone else's PC.

Please do not leave your belongings in the library or any other unsecured location. It's better to keep your materials safe than to regret losing them.

Take care!

||
@ASTU_Network
🫡15👍2