Final Academic Calander 2017 E.C.pdf
1001.2 KB
➲ Final academic calendar of 2017 E.C from Adama Science and Technology University Office of the Registrar
@ASTU_Network
@ASTU_Network
👎3🥰3😭3😨1
#2017 #academic_calendar
👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ 2017 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደር ይፋ አድርጓል።
👉 በዚህ አካዳሚክ ካላንደር መሰረት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇
1. 1st Semester Registration/Readmission
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ]
_ _ _ _
2. Late Registration with Penalty
[የዘገየ ምዝገባ ከቅጣት ጋር]
_ _ _ _
3. First Semester Classes Begin
[የመጀመሪያው ሴሚስቴር ትምህርት መጀመርያ]
@ASTU_Network
👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ 2017 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደር ይፋ አድርጓል።
👉 በዚህ አካዳሚክ ካላንደር መሰረት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇
1. 1st Semester Registration/Readmission
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ]
➠ Oct.14 - 15/2024 G.C (Monday - Tuesday)
➥ ጥቅምት 4 - 5/2017 ዓ.ም
(ሰኞ እና ማክሰኞ)_ _ _ _
2. Late Registration with Penalty
[የዘገየ ምዝገባ ከቅጣት ጋር]
➠ Oct.16 - 17/2024 G.C (Wednesday – Thursday)
➥ ጥቅምት 6 - 7/2017 ዓ.ም
(ረቡዕ እና ሐሙስ)_ _ _ _
3. First Semester Classes Begin
[የመጀመሪያው ሴሚስቴር ትምህርት መጀመርያ]
➠ Oct.16/2024 G.C (Wednesday)
➥ ጥቅምት 6 /2017 ዓ.ም
(ረቡዕ)@ASTU_Network
❤2
#ማሳሰቢያ ‼️
👉 ይህ ከላይ የተመለከታችሁት ፕሮግራም ለቅድመ-ምረቃ (undergraduate) ተማሪዎች በሙሉ የሚሰራ ይሆናል።
👉 የባለፈው ዓመት የ2015 የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ሴሚስቴርን የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ሳይፈተኑ ከግቢ በመውጣታቸው ምክንያት ከሌሎች በፊት ቀድመው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ከመስከረም 9/2017 ዓ.ም ጀምሮ ግቢው እነዚህን ተማሪዎች የሚያስተናግድ ይሆናል።
👉 ይህንን 👆 መፃፍ ያስፈለገው አንዳንድ ተማሪዎች ካላንደሩ ላይ "Sept. 19 2024 G.C (መስከረም 9/ 2017 ዓ.ም) 2nd Year Students report to the University ይላል ... ስለዚህ መስከረም 9 ነው የምንገባው ?" የሚል ጥያቄ በውስጥ መስመር ስለጠየቃችሁ ነው።
👉 ይሄ ለባለፈው አመት የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች እንጂ ለእኛ በባለፈው አመት የመጀመርያ አመት ተማሪ (ፍሬሽማን) ለነበርነው እና በዚህ አመት ሁለተኛ ዓመት ለምንሆነው ተማሪዎች አይደለም።
@ASTU_Network
👉 ይህ ከላይ የተመለከታችሁት ፕሮግራም ለቅድመ-ምረቃ (undergraduate) ተማሪዎች በሙሉ የሚሰራ ይሆናል።
👉 የባለፈው ዓመት የ2015 የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ሴሚስቴርን የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ሳይፈተኑ ከግቢ በመውጣታቸው ምክንያት ከሌሎች በፊት ቀድመው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ከመስከረም 9/2017 ዓ.ም ጀምሮ ግቢው እነዚህን ተማሪዎች የሚያስተናግድ ይሆናል።
👉 ይህንን 👆 መፃፍ ያስፈለገው አንዳንድ ተማሪዎች ካላንደሩ ላይ "Sept. 19 2024 G.C (መስከረም 9/ 2017 ዓ.ም) 2nd Year Students report to the University ይላል ... ስለዚህ መስከረም 9 ነው የምንገባው ?" የሚል ጥያቄ በውስጥ መስመር ስለጠየቃችሁ ነው።
👉 ይሄ ለባለፈው አመት የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች እንጂ ለእኛ በባለፈው አመት የመጀመርያ አመት ተማሪ (ፍሬሽማን) ለነበርነው እና በዚህ አመት ሁለተኛ ዓመት ለምንሆነው ተማሪዎች አይደለም።
@ASTU_Network
❤2👍1
FDRE MoE academic calendar 🆚 ASTU academic calendar
👉 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር እንደሀገር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ሂደት አቅጣጫ ለመስጠት የተዘጋጀ ሲሆን አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ምክንያቶች በካላንደሩ መሰረት የማይመሩበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል።
👉 በትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ምዝገባ የሚጀምረው በመስከረም ወር ቢሆንም የግቢያችን ሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች ፈተና ባለመጨረሳቸው ምክንያት ምዝገባው ወደ ጥቅምት ሊዘዋወር ችሏል።
@ASTU_Network
👉 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር እንደሀገር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ሂደት አቅጣጫ ለመስጠት የተዘጋጀ ሲሆን አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ምክንያቶች በካላንደሩ መሰረት የማይመሩበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል።
👉 በትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ምዝገባ የሚጀምረው በመስከረም ወር ቢሆንም የግቢያችን ሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች ፈተና ባለመጨረሳቸው ምክንያት ምዝገባው ወደ ጥቅምት ሊዘዋወር ችሏል።
@ASTU_Network
❤4
የ Applied ተማሪዎች ያመጣችሁትን CGPA vote አድርጉ 👇
Anonymous Poll
25%
3.75 - 4.00
7%
3.50 - 3.74
6%
3.25 - 3.49
9%
3.00 - 3.24
11%
2.75 - 2.99
9%
2.50 - 2.74
5%
2.25 - 2.49
7%
2.00 - 2.24
6%
1.50 - 1.99
15%
1.00 - 1.49
🔥2🆒2
ASTU Network ®️
● የ ASTU'ን የ2017 Academic Calendar እንዴት አያችሁት ❓🙄
ለ አካዳሚክ ካላንደሩ Grade ስጡ ብትባሉ ስንት ትሰጣላችሁ ❓😁
Anonymous Poll
23%
A+ ... 👍
10%
A ... 🙂
10%
B+ ... 😐
6%
B ... 😶
4%
C+ ... 😏
3%
C ... ☹️
1%
D ... 🤪
14%
F ... 😂😂
7%
Incomplete ... 🤣
21%
NG ... 🤣🤣🤣
❤2👏2
ASTU Network ®️
👉🏽 ከቀናት በፊት የግቢው portal በሞባይል ኢንተርኔት እንዲሰራ ቢደረግም የ School placement ግን እስካሁን አልተሰራም። 👉🏽 ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት "No Active Semester for you!" የሚልን ፅሁፍ አሁን ወደ portal ብትገቡ ታገኙታላችሁ። ለዚህ የተለየ ምክንያት ባይኖረንም የ school እና department placement እየተሰራ ስለሆነ እና ውጤት የማስተካከያ…
"No Active Semester for You!"
👉 ይሄ ፅሁፍ ለምን በፖርታላችን ላይ መጣ የሚሉ ጥያቄዎች በውስጥ መስመር እና በ Discussion Group ላይ በብዛት ተጠይቀዋል።
👉 ይህ ፅሁፍ የመጣበት ምክንያት አሁን ላይ እየተማርን ያለንበት ሴሚስቴር ባለመኖሩ እና የመጀመሪያ አመትን የሁለት ሴሚስቴር ቆይታ ሙሉበሙሉ ስላጠናቀቅን ነው። ሌላ የተፈጠረ ምንም ነገር የለም።
👉 በሚቀጥለው ዓመት ተመዝግበን ትምህርት ስንጀምር ወይም የ School placement ሲለቀቅ የሁለተኛ ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስቴር "Active" ይደረግልናል። በዚህ መልኩ ነው የሚቀጥለው . . .
@ASTU_Network
👉 ይሄ ፅሁፍ ለምን በፖርታላችን ላይ መጣ የሚሉ ጥያቄዎች በውስጥ መስመር እና በ Discussion Group ላይ በብዛት ተጠይቀዋል።
👉 ይህ ፅሁፍ የመጣበት ምክንያት አሁን ላይ እየተማርን ያለንበት ሴሚስቴር ባለመኖሩ እና የመጀመሪያ አመትን የሁለት ሴሚስቴር ቆይታ ሙሉበሙሉ ስላጠናቀቅን ነው። ሌላ የተፈጠረ ምንም ነገር የለም።
👉 በሚቀጥለው ዓመት ተመዝግበን ትምህርት ስንጀምር ወይም የ School placement ሲለቀቅ የሁለተኛ ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስቴር "Active" ይደረግልናል። በዚህ መልኩ ነው የሚቀጥለው . . .
@ASTU_Network
👍3❤1
#Breaking News ‼️‼️‼️
የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች School Program Placement ተለቋል።
ወደ ፖርታላችሁ እንደገባችሁ በመጀመሪያ የሚመጣው page ላይ Program የሚለው ጋር የተመደባችሁበትን school ማየት ትችላላችሁ።
🔗Link🔗
@ASTU_Network
የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች School Program Placement ተለቋል።
ወደ ፖርታላችሁ እንደገባችሁ በመጀመሪያ የሚመጣው page ላይ Program የሚለው ጋር የተመደባችሁበትን school ማየት ትችላላችሁ።
🔗Link🔗
https://estudent.astu.edu.et/
@ASTU_Network
👍4👀2❤1
ምን SCHOOL ተመደባችሁ ❓
Anonymous Poll
48%
Electrical Engineering & Computing
28%
Civil Engineering & Architecture
23%
Mechanical, Chemical & Material Engineering
👀4😨3👍1😁1🙉1
👉 የ school placement መለቀቁ ይታወቃል። በዚህን ጊዜ የቻናሎች እና የግሩፖች ሚና ቀላል አይደለም።
👉 School መቀያየር የምትፈልጉ ተማሪዎች ካላችሁ በቻናላችን የ inbox አድራሻ መልዕክታችሁን ከአድራሻችሁ ጋር በመላክ በነፃ ቻናል ላይ እንዲለቀቅ ማድረግ ትችላላችሁ።
👤 @NS_Nazu
@ASTU_Network
👉 School መቀያየር የምትፈልጉ ተማሪዎች ካላችሁ በቻናላችን የ inbox አድራሻ መልዕክታችሁን ከአድራሻችሁ ጋር በመላክ በነፃ ቻናል ላይ እንዲለቀቅ ማድረግ ትችላላችሁ።
👤 @NS_Nazu
@ASTU_Network
🙏1
#URGENT ‼️
School መቀያየር የምትፈልጉ ከዚህ በታች ያለውን link በመጫን የሚመጣላችሁን Google form በመሙላት መቀያየር ከምትፈልጉት ሰው ጋር በቀላሉ መገናኘት ትችላላችሁ።
🔗Link🔗
@ASTU_Network
School መቀያየር የምትፈልጉ ከዚህ በታች ያለውን link በመጫን የሚመጣላችሁን Google form በመሙላት መቀያየር ከምትፈልጉት ሰው ጋር በቀላሉ መገናኘት ትችላላችሁ።
🔗Link🔗
https://forms.gle/puJzq5F68GW11YGS9
@ASTU_Network
Google Docs
Program Preference Exchange Form
To get someone who wants to change school preference you have to fill the following form
👏2
ASTU Network ®️
#URGENT ‼️ School መቀያየር የምትፈልጉ ከዚህ በታች ያለውን link በመጫን የሚመጣላችሁን Google form በመሙላት መቀያየር ከምትፈልጉት ሰው ጋር በቀላሉ መገናኘት ትችላላችሁ። 🔗Link🔗 https://forms.gle/puJzq5F68GW11YGS9 @ASTU_Network
የተሞላውን ፎርም ለመመልከት 👇
🔗Link🔗
@ASTU_Network
🔗Link🔗
https://docs.google.com/spreadsheets/d/1eXS4-Hy3EpBQ-9aMzMFAqeAeDC3AM3EFWjkxn8RKRJg/edit?usp=sharing
@ASTU_Network
Google Docs
School exchange form
❤1
ASTU Network ®️
#URGENT ‼️ School መቀያየር የምትፈልጉ ከዚህ በታች ያለውን link በመጫን የሚመጣላችሁን Google form በመሙላት መቀያየር ከምትፈልጉት ሰው ጋር በቀላሉ መገናኘት ትችላላችሁ። 🔗Link🔗 https://forms.gle/puJzq5F68GW11YGS9 @ASTU_Network
Google Docs
Program Preference Exchange Form(Applied Sciences only)
To get someone who wants to change department preference you have to fill the following form
❤1
ASTU Network ®️
For Applied Students Only 👇 🔗Link🔗 https://forms.gle/7SABPYbErRNuD5wv7 @ASTU_Network
የተሞላውን ፎርም ለመመልከት 👇
(For Applied Students Only)
🔗Link🔗
@ASTU_Network
(For Applied Students Only)
🔗Link🔗
https://docs.google.com/spreadsheets/d/1DWMapUv-JkXhMB6w-qAYH6h3Y33sBj20wMw7o_vWWwo/edit?usp=sharing
@ASTU_Network
Google Docs
Applied Sciences Program Preference Exchange Form (Responses)
❤2👍1
የ Applied ተማሪዎች ምን department ተመደባችሁ ❓
Anonymous Poll
31%
Pharmacy
7%
Industrial Chemistry
2%
Applied Chemistry
6%
Applied Biology
8%
Applied Geology
4%
Applied Physics
4%
Applied Mathematics
37%
I am pre engineering... it's just to see vote
#Readmission
Readmission is not a right but a privilege given to the student by the university. A student, who has been dismissed or withdrawn for reasons beyond his/her control, may have the privilege to be readmitted.
Candidates in good academic standing wishing to discontinue their studies must fill in an official withdrawal form (in three copies). Unless there are compelling reasons, official withdrawal forms must be completed within 30 days of discontinuation of classes.
A candidate who fails to comply with this requirement will only be eligible for readmission if he has a good cause for failing to meet the deadline.
Cont . . .
@ASTU_Network
Readmission is not a right but a privilege given to the student by the university. A student, who has been dismissed or withdrawn for reasons beyond his/her control, may have the privilege to be readmitted.
Candidates in good academic standing wishing to discontinue their studies must fill in an official withdrawal form (in three copies). Unless there are compelling reasons, official withdrawal forms must be completed within 30 days of discontinuation of classes.
A candidate who fails to comply with this requirement will only be eligible for readmission if he has a good cause for failing to meet the deadline.
Cont . . .
@ASTU_Network
ASTU Network ®️
#Readmission Readmission is not a right but a privilege given to the student by the university. A student, who has been dismissed or withdrawn for reasons beyond his/her control, may have the privilege to be readmitted. Candidates in good academic standing…
A cut-off SGPA and/or CGPA for re-admission of an academically dismissed student shall be as follows:
● First year first semester student, who has been dismissed at the end of the first semester need to have at least SGPA of 1.25 to apply for readmission.
● A first year student dismissed at the end of the second semester with a CGPA of not less than 1.50 is eligible to apply for readmission.
● A second year student dismissed at the end of any semester with a CGPA of not less than 1.75 may apply for readmission.
● A third year and above student, dismissed at the end of any semester with a CGPA of not less than 1.85 maybe readmitted.
● A student who, for reasons beyond his control, discontinues his studies may apply for re-admission into the same program for any number of times that the maximum duration of stay in the program, counted from the date of first enrolment, has not expired or will not expire before completion of the program following re-admission.
● A student who has been dismissed due to academic reason shall not be re-admitted more than once regardless of transfer from any other university.
@ASTU_Network
● First year first semester student, who has been dismissed at the end of the first semester need to have at least SGPA of 1.25 to apply for readmission.
● A first year student dismissed at the end of the second semester with a CGPA of not less than 1.50 is eligible to apply for readmission.
● A second year student dismissed at the end of any semester with a CGPA of not less than 1.75 may apply for readmission.
● A third year and above student, dismissed at the end of any semester with a CGPA of not less than 1.85 maybe readmitted.
● A student who, for reasons beyond his control, discontinues his studies may apply for re-admission into the same program for any number of times that the maximum duration of stay in the program, counted from the date of first enrolment, has not expired or will not expire before completion of the program following re-admission.
● A student who has been dismissed due to academic reason shall not be re-admitted more than once regardless of transfer from any other university.
@ASTU_Network
👍3
👉 እነዚህ ሊንኮች በመጫን school እና department የሚቀይራችሁን ሰው ማግኘት ትችላላችሁ 👇
🔗 PRE-ENGINEERING
▣ የመቀያየርያ ፎርም ለመሙላት
▣ የተሞላውን ፎርም ለመመልከት
🔗 APPLIED
▣ የመቀያየርያ ፎርም ለመሙላት
▣ የተሞላውን ፎርም ለመመልከት
👉 የሚቀይራችሁን ሰው ካገኛችሁ በኋላ ፎርሙ ላይ ያለውን የቴሌግራም አድራሻ (username) በመጠቀም አስፈላጊውን ነገር ሁሉ መነጋገር ትችላላችሁ።
@ASTU_Network
🔗 PRE-ENGINEERING
▣ የመቀያየርያ ፎርም ለመሙላት
▣ የተሞላውን ፎርም ለመመልከት
🔗 APPLIED
▣ የመቀያየርያ ፎርም ለመሙላት
▣ የተሞላውን ፎርም ለመመልከት
👉 የሚቀይራችሁን ሰው ካገኛችሁ በኋላ ፎርሙ ላይ ያለውን የቴሌግራም አድራሻ (username) በመጠቀም አስፈላጊውን ነገር ሁሉ መነጋገር ትችላላችሁ።
@ASTU_Network
👍2❤1