#Update #MealMenu
ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ይፋ ተደርጓል‼️
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ያስተላለፈው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ መግለጫ 👇
<በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች የተመደበው ዕለታዊ የምግብ በጀት በየጊዜው እየጨመረ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረት ሊሸፍን ባለመቻሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ጥናት በማካሄድ በጀቱ እንዲሻሻል ለመንግስት ጥያቄ በማቅረብ የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ በጀት ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 (መቶ ብር) እንዲሆን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት በቁጥር መከ/0-721/1 በቀን 25/03/2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን አሳውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት እንዲከናወን ሚኒስቴር መስሪ ቤታችን ከምግብ ተመን ማሻሻው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት 3 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን እየገለጽን ይህ የምግብ ሜኑ ዝቅተኛውን መስፈርት መሠረት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን ተቋማት ከባቢያዊ ነባራዊ ሁኔታን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአንድ ተማሪ ሳምንታዊ ወጪው ከ700 (ሰባት መቶ) ብር ባልበለጠ መልኩ ስራ ላይ መዋል ያለበት መሆኑን አሳስባለሁ፡፡> (ሚንስትር ዴኤታው)
@ASTU_Network
ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ይፋ ተደርጓል‼️
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ያስተላለፈው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ መግለጫ 👇
<በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች የተመደበው ዕለታዊ የምግብ በጀት በየጊዜው እየጨመረ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረት ሊሸፍን ባለመቻሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ጥናት በማካሄድ በጀቱ እንዲሻሻል ለመንግስት ጥያቄ በማቅረብ የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ በጀት ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 (መቶ ብር) እንዲሆን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት በቁጥር መከ/0-721/1 በቀን 25/03/2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን አሳውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት እንዲከናወን ሚኒስቴር መስሪ ቤታችን ከምግብ ተመን ማሻሻው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት 3 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን እየገለጽን ይህ የምግብ ሜኑ ዝቅተኛውን መስፈርት መሠረት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን ተቋማት ከባቢያዊ ነባራዊ ሁኔታን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአንድ ተማሪ ሳምንታዊ ወጪው ከ700 (ሰባት መቶ) ብር ባልበለጠ መልኩ ስራ ላይ መዋል ያለበት መሆኑን አሳስባለሁ፡፡> (ሚንስትር ዴኤታው)
@ASTU_Network
👍1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
What does blessing really mean?
For others:
It might mean having a lot of money, a beautiful home, a loyal partner, being famous, popular or living a successful life—something like that.
For me:
It's just one thing: getting the department I desire. 😭😭😭
.
For others:
It might mean having a lot of money, a beautiful home, a loyal partner, being famous, popular or living a successful life—something like that.
For me:
It's just one thing: getting the department I desire. 😭😭😭
.
😭13👍3
#Reminder‼️
🔰 First semester classes end on:
➩ Friday, January 3, 2025.
➩ አርብ ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም።
🔰 Final Exam Schedule:
➩ Monday to Next Friday, January 6-17, 2025.
➪ ሰኞ - ሚቀጥለው አርብ ፣ ታህሳስ 28 - ጥር 9 / 2017 ዓ.ም።
@ASTU_Network
🔰 First semester classes end on:
➩ Friday, January 3, 2025.
➩ አርብ ፣ ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም።
🔰 Final Exam Schedule:
➩ Monday to Next Friday, January 6-17, 2025.
➪ ሰኞ - ሚቀጥለው አርብ ፣ ታህሳስ 28 - ጥር 9 / 2017 ዓ.ም።
@ASTU_Network
😭7👍3💔1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
ከዚህ ግቢ ተመርቄ ስወጣ ስላሳለፍኩት መከራ እና ስቃይ መፅሐፍ እፅፋለሁ። ይህ መከራ እና ስቃይ እንዲሁ በቀላል በአፍ ብቻ የሚነገር ሳይሆን በአግባቡ ተሰንዶ ለትውልድ የሚሸጋገር መሆን አለበት። መፅሐፉ በሚልዮን የሚቆጠሩ ወጣት ኢትዮጵያዊያንን የሚያስተምር እጅግ ድንቅ እና ተወዳጅ መፅሐፍ ይሆናል ብዬ አስባለሁ። ምናልባትም በሌሎች የውጪ ሃገር ቋንቋዎች ተተርጉሞ መዳረሻው እስከ አለም ዳርቻ ሊሆንም ይችላል። ከፈተና የተቀዳ ነገር ሁሌም ጣፋጭ ይሆናልና።
ማስታወሻ ☝️
"ተመርቄ ስወጣ" ያልኩት በዚህ ሁኔታ 5 አመት መቆየት ከቻልኩ ማለቴ ነው... 💔😞
አመሰግናለሁ 🙏😢
.
ማስታወሻ ☝️
"ተመርቄ ስወጣ" ያልኩት በዚህ ሁኔታ 5 አመት መቆየት ከቻልኩ ማለቴ ነው... 💔😞
አመሰግናለሁ 🙏😢
.
🤣18👍5😢2❤1💯1