ASTU Network ®️
4.24K subscribers
1.54K photos
34 videos
292 files
369 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
‼️ Breaking ‼️

#estudent_portal

https://estudent.astu.edu.et/

👉🏽 Student portal is accessible out of campus now.

@ASTU_Network
💔4
ASTU Network ®️
‼️ Breaking ‼️ #estudent_portal https://estudent.astu.edu.et/ 👉🏽 Student portal is accessible out of campus now. @ASTU_Network
#Finally ከቤት ሆነን ውጤታችንን መመልከት ችለናል 🤗

👉 ይህንን አድርጉ 👇


1. በተለያየ ምክንያት program preference ሳታስተካክሉ ከግቢ የወጣችሁ ተማሪዎች አሁን estudent portalሉ በማንኛውም ኢንተርኔት access እንዲደረግ ስለተደረገ ማስተካከል ትችላላችሁ።

2. #Portal/Academic History/ Transcript ... ውስጥ በመግባት Grade points total በመደመር እና ለ 19 በማካፈል የ second semester ን SGPA ማወቅ ትችላላችሁ። እዚሁ section ውስጥ የ first semester SGPA ስላለ በአጠቃላይ የ first year ን CGPA ማወቅ ትችላላችሁ።

3. #Portal/Academic History/ GPA Summary ... ውስጥ ሁሉንም በአጭሩ መመልከት ትችላላችሁ።

@ASTU_Network
👍3😭3
👉🏽 ከቀናት በፊት የግቢው portal በሞባይል ኢንተርኔት እንዲሰራ ቢደረግም የ School placement ግን እስካሁን አልተሰራም።

👉🏽 ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት "No Active Semester for you!" የሚልን ፅሁፍ አሁን ወደ portal ብትገቡ ታገኙታላችሁ። ለዚህ የተለየ ምክንያት ባይኖረንም የ school እና department placement እየተሰራ ስለሆነ እና ውጤት የማስተካከያ ጊዜ ስላበቃ ሊሆን ይችላል ብለን እንገምታለን።

በዚህ ዙርያ አዲስ ነገር ካለ እናሳውቃችኋለን።

@ASTU_Network
👍3🙏31
‼️ Breaking ‼️

#portal_update

የመጀመርያ አመት አማካይ ነጥብ (CGPA) ወደ portal ገብቷል።

ነጥቡን ለማግኘት 👇

Portal > Academic History > Transcript ላይ total grade point እና average point (SGPA of first and second semester) ማግኘት ትችላላችሁ።

Portal > Academic History > GPA Summary ላይ ደግሞ CGPA of first year በአጭሩ መመልከት ትችላላችሁ።

🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et/


@ASTU_Network
💔3
አሁን የቀረን የ school እና department placement ነው 🥵🥶

በቅርቡ ይለቀቃል ብለን እንገምታለን።
😭4👍1
👉🏽 ከዚህ በታች ተማሪዎች ያመጡትን CGPA vote የሚያደርጉበትን poll እንለቃለን። ይህ poll ምን ያክል ተማሪ ምን አይነት ውጤት አምጥቷል እና ምን ያክል ውጤት ተሰርቷል የሚሉትን ጥያቄዎች የሚመልስ ሲሆን ፣ የትኛው school እንደምንገባ ለማወቅ ፍንጭ (clue) በመስጠት ይረዳናል።

● ስለዚህ በትክክል ያመጣችሁትን ብቻ vote እንድታደርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን 🙏🏽

@ASTU_Network
🫡5😁4👍2👎1🤣1
Forwarded from ASTU Freshman Channel
#መረጃ_ከSeniors

👉 ከ seniors እንደሰማነው ከሆነ የ Electrical & Computing School መግቢያ ባለፈው አመት ለወንዶች ከ 3.pt በላይ እንደነበረ እና ለሴቶች ደግሞ ከወንዶች አንፃር ዝቅ ያለ GPA ነበር።

👉ለሴቶች ወደ Electrical & Computing School መግቢያ GPA ዝቅ በማለቱ እንዲሁም 20% አከባቢ (Probably) Affirmative Action በመኖሩ ሴቶች ከወንዶች በላይ Electrical & Computing School የመግባት እድል እንደነበራቸው እና ብዙ የሚባሉ ሴቶች Electrical & Computing School ን ተቀላቅለው እንደነበር ሰምተናል።
👉 በዚህ አመትም ተመሳሳይ ነገር ይጠበቃል።

🫡🫡🫡 እኛ ወንዶች ከሴቶች ጋር ያለንን ግብግብ እና ጦርነት በድል እንወጣለን

@ASTU_Freshman_Channel
2🤬1
Last year 2015 E.C School of Electrical Engineering & Computing (SoEEC) Entry Point

#CGPA 👇
👱🏻‍♂ Male: ≥ 3.00
👱🏼‍♀ Female: ≥ 2.2

The entry point of females were low and as we all know they have an affirmative of about 20%. As a result, they had high chance of joining SoEEC than males.

@ASTU_Network
😭5👍1
Academic Calendar of 2017 E.C.pdf
1.2 MB
👉 ባለፉት አመታት ከኮቪድ 19 እና ሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚተገበረው የአካዳሚክ ካላንደር ወጥነት ባለመኖሩ የትምህርት ጥራት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ መፍጠሩ ይታወቃል።

👉 በመሆኑም ከ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጥ የሆነ የአካዳሚክ ካላንደር መተግበር አስፈልጓል። ...

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ትምህርት ሚኒስቴር

👆 ይህ ከላይ ያነበባችሁትን ዝርዝር መረጃ እና የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደርን ከላይ በተያያዘው የ PDF file ውስጥ ማግኘት ትችላላችሁ።

@ASTU_Network
👀11
#Applied_departments

👉 በ Applied School ውስጥ የፈለጉትን department ለማግኘት ቢያንስ CGPA ≥ 2.8 አከባቢ ያስፈልጋል። እንደየአመቱ ሊለያይ ይችላል።

👉 ከሁሉም ዲፓርትመንቶች ከፍተኛ ተፈላጊነት ያለው Pharmacy ሲሆን ከፍተኛ መግቢያ የሚጠይቀው ይሄው ዲፓርትመንት ነው። የ 2015 ዓ.ም መግቢያ ነጥብ (ትክክለኛውን) እየፈለግን ቢሆንም እርግጠኛ ያልሆንበትን ነው እስካሁን እያገኘን ያለነው።

👉 ካገኘናቸው መረጃዎች መካከል ለወንድ 3.1 ለሴት ደግሞ 2.7 የሚለው ይገኝበታል። ትክክለኛውን መረጃ ስናገኝ እናሳውቃችኋለን።

👉 ሌሎቹን ዲፓርትመንቶች (Industrial Chemistry, Geology, Biology or Chemistry) ከላይ እንደነገርናችሁ ውጤታችሁ CGPA ≥ 2.8 ይሁን እንጂ የፈለጋችሁትን ማግኘት ትችላላችሁ።

@ASTU_Network
👍3
Applied Mathematics እና Applied Physics የምትገቡት አክሊሌ ነው (ስጦታዬ ነው) ችለዋለሁ ካላችሁ እንጂ ካልሆነ በየቀኑ 🤯😖😰😩😭 ይሆናል lifeአችሁ 😁 ... "ፍላጎት ኖሮት ለሚገባ ሰው ግን አይከብደውም" ብለዋል ሲኒየሮች 😅

@ASTU_Network
😁5
#CGPA #update

👉 ከዚህ በፊት የተለቀቀው CGPA የ pre engineering ተማሪዎች ብቻ ነበር።

👉 አሁን የ Applied ተማሪዎች CGPA ተለቋል።

👉 ወደ portal ገብታችሁ check ማድረግ ትችላላችሁ።

🔗Link🔗
https://estudent.astu.edu.et/


@ASTU_Network
👀2👍1😁1
Final Academic Calander 2017 E.C.pdf
1001.2 KB
➲ Final academic calendar of 2017 E.C from Adama Science and Technology University Office of the Registrar

@ASTU_Network
👎3🥰3😭3😨1
#2017 #academic_calendar

👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ 2017 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደር ይፋ አድርጓል።

👉 በዚህ አካዳሚክ ካላንደር መሰረት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇

1. 1st Semester Registration/Readmission
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ]


➠ Oct.14 - 15/2024 G.C (Monday - Tuesday)
➥ ጥቅምት 4 - 5/2017 ዓ.ም
(ሰኞ እና ማክሰኞ)

_ _ _ _

2. Late Registration with Penalty
[የዘገየ ምዝገባ ከቅጣት ጋር]


➠ Oct.16 - 17/2024 G.C (Wednesday – Thursday)
➥ ጥቅምት 6 - 7/2017 ዓ.ም
(ረቡዕ እና ሐሙስ)

_ _ _ _

3. First Semester Classes Begin
[የመጀመሪያው ሴሚስቴር ትምህርት መጀመርያ]


➠ Oct.16/2024 G.C (Wednesday)
➥ ጥቅምት 6 /2017 ዓ.ም
(ረቡዕ)


@ASTU_Network
2
#ማሳሰቢያ ‼️

👉 ይህ ከላይ የተመለከታችሁት ፕሮግራም ለቅድመ-ምረቃ (undergraduate) ተማሪዎች በሙሉ የሚሰራ ይሆናል።

👉 የባለፈው ዓመት የ2015 የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ሴሚስቴርን የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ሳይፈተኑ ከግቢ በመውጣታቸው ምክንያት ከሌሎች በፊት ቀድመው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ከመስከረም 9/2017 ዓ.ም ጀምሮ ግቢው እነዚህን ተማሪዎች የሚያስተናግድ ይሆናል።

👉 ይህንን 👆 መፃፍ ያስፈለገው አንዳንድ ተማሪዎች ካላንደሩ ላይ "Sept. 19 2024 G.C (መስከረም 9/ 2017 ዓ.ም) 2nd Year Students report to the University ይላል ... ስለዚህ መስከረም 9 ነው የምንገባው ?" የሚል ጥያቄ በውስጥ መስመር ስለጠየቃችሁ ነው።

👉 ይሄ ለባለፈው አመት የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች እንጂ ለእኛ በባለፈው አመት የመጀመርያ አመት ተማሪ (ፍሬሽማን) ለነበርነው እና በዚህ አመት ሁለተኛ ዓመት ለምንሆነው ተማሪዎች አይደለም።

@ASTU_Network
2👍1
FDRE MoE academic calendar 🆚 ASTU academic calendar

👉 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር እንደሀገር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ሂደት አቅጣጫ ለመስጠት የተዘጋጀ ሲሆን አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ምክንያቶች በካላንደሩ መሰረት የማይመሩበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል።

👉 በትምህርት ሚኒስቴር አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ምዝገባ የሚጀምረው በመስከረም ወር ቢሆንም የግቢያችን ሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች ፈተና ባለመጨረሳቸው ምክንያት ምዝገባው ወደ ጥቅምት ሊዘዋወር ችሏል።

@ASTU_Network
4
● የ ASTU'ን የ2017 Academic Calendar እንዴት አያችሁት 🙄
Anonymous Poll
45%
👍🤗😎
25%
😐😑😶
30%
👎😣☹️
🔥2🆒2