ASTU Network ®️
5.49K subscribers
2.94K photos
75 videos
326 files
537 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
CORELINK ETHIOPIA IS INVITING ETHIOPIAN STUDENTS AND PROFESSIONALS TO JOIN
CoreLink Ethiopia is an Ethiopian-based platform and community dedicated to helping Ethiopian students and professionals connect with opportunities, grow professionally, and build meaningful careers.

Members can create completely free professional profiles and portfolios to showcase their skills, projects, achievements, and experience. Through CoreLink, you can discover professional opportunities including full-time jobs, part-time jobs, internships, remote opportunities, and freelance work from both local and international organizations.

CoreLink also helps you connect with like-minded individuals, find potential co-founders, collaborate on projects, build professional relationships, and become part of a growing community focused on learning, innovation, and career growth.

🔗 Join now: https://corelink.et

📢 Telegram Channel: @CoreLinkEthiopia
1
This was Apple's first logo back in 1976. 🍎

Sir Isaac Newton sitting under an apple tree 😅
.
🤣13😁21
🚨 እባካችሁ እንርዳው! 🙏

ከላይ በምስሉ ላይ የምታዩት የ18 ዓመት ታዳጊ አቤል መለሰ ነው። የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በትምህርቱ ውጤታማና ተስፋ ሰጪ ወጣት ነበር።

ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ለመመለስ በ4 ኪሎ አካባቢ ትራንስፖርት እየጠበቀ ሳለ፣ በአጠገቡ ከሚገነባ ሕንፃ 13ኛ ፎቅ ላይ የነበረ 37 ኪ.ግ. የሚመዝን ጣውላ በጭንቅላቱ ላይ ወድቆ ከባድ አደጋ ደረሰበት።

በአስቸኳይ ወደ ላንሴት ጠቅላላ ሆስፒታል ተወስዶ የቀዶ ጥገና ተደርጎለት ሕክምናውን ጀመረ። የህንፃው ተቋራጭ ለ3 ወራት የህክምና ወጪውን ቢሸፍንም፣ ከዚያ በኋላ ክፍያውን ማቋረጡን ተከትሎ ቤተሰቡ በራሳቸው አቅም ሕክምናውን ለመቀጠል ተገደዋል።

አሁንም አቤል በኮማ ውስጥ ይገኛል። ዶክተሮች ተገቢውን የሕክምና ክትትል ካገኘ ወደ ቀድሞ ሁኔታው የመመለስ ተስፋ እንዳለ ገልጸዋል። ሆኖም ቤተሰቡ የህክምና ወጪውን ለመሸፈን አቅም ስለሌላቸው የሁላችንን ድጋፍ እየጠየቁ ነው።

ይህን ጥሪ ከመለጠፋችን በፊት የህክምና ሰነዶችንና አስፈላጊ ማረጋገጫዎችን በማየት አረጋግጠናል።

💳 CBE: 1000348860538

📞 ስልክ: 0911398024 / 0931534451

የባንክ ስም - እታለማሁ አስፋው ወ/መድህን

🙏 አቅም ያላችሁ የቻላችሁትን እርዳታ በማድረግ ይተባበሩ። አቅም የሌላችሁ ደግሞ ይህን መልዕክት በማጋራት ወይም በጸሎታችሁ በማሰብ ድጋፋችሁን አሳዩ።
23😢17💔7😭5
#Joblessness

በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን የዓለም የሥራ ድርጅት ገለጸ‼️

የዜጎች ማኅበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲጨምር ጠይቋል።

በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣ የዓለም የሥራ ድርጅት (ILO) ገለጸ፡፡

የዓለም የሥራ ድርጅት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ተራድኦ ድርጅት (ዩኤአይድ) እና ከሌሎች ተቋማት በጋራ በመሆን፣ በማኅበራዊ ጥበቃ ላይ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ ሲያደርግ ነው ይህንን የገለጸው፡፡በሪፖርቱ መሠረት ቁጥራቸው እያደገ ያለው ሥራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በክህሎት ክፍተትና የራስን ቢዝነስ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ዕጦት ከፍተኛ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡

የሕፃናት ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ወደ ሥራ ሊገባ የሚገባውን የወጣት ቁጥር የሚያሳድገው በመሆኑ፣ ዕድገቱን ከከተሞች የሥራ ገበያ ዕድል ጋር አጣጥሞና አዋህዶ መሄድ ከፍተኛ ፈተና ይሆናል ብሏል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር 17.6 በመቶ እንደሚደርስ ጠቅሶ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ተሳትፎን የሚደግፉ ፖሊሲዎችና መሠረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ገልጿል፡፡

በአገር አቀፍ ደረጃ ለሥራ ብቁ የሆነው የሕዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2015 ከነበረበት 54.7 ሚሊዮን እ.ኤ.አ. በ2025 74.8 ሚሊዮን፣ እ.ኤ.አ. በ2030 ወደ 85.3 እንደሚደርስ ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡

|➲| @ASTU_Network
8😢6🤩1
★{በ0 አመት እና በልምድ}Anbessa Travel Job Vacancy

Deadline: August 12, 2026

Anbessa Travel Job invites qualified applicants for the following job position.

Position 1: Junior Sales Engineer

■ Requirements:
B.Sc. Degree in Mechanical, Electro-Mechanical or Electrical (preferably power or control) Engineering.

● 0 or 1 year of relevant experience is required.

Position 2: Junior Public Relations and Communication Offficer

■ Requirements:
Bachelor’s degree in public relations, Communication, Marketing, or related field.

● 0 – 2years of experience in PR, communication, or related roles.

Position 3: General Service Officer

■ Requirements:

● Diploma in Management, Business Administration, or related field with 1 – 2 years of relevant experience

○ Bachelor’s Degree (B.A) in Management, Business Administration, or related field with 0 years of experience.

How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/anbessa-travel-job-vacancy-2026/
:
|➲|
@ASTU_Network
3
★ {በ0 አመት እና በልምድ} SAMANU PLC Job Vacancy

Deadline: August 4, 2026

SAMANU PLC Vacancy For Fresh Graduates and qualified applicants.

Position 1: Graduate Trainee

■ QUALIFICATIONS:
BA degree in Mechanical, Chemical, and Applied Chemistry

● Experience: Fresh graduate.

Position 2: Quality Control Chemist

■ QUALIFICATIONS: –
BSC degree in Applied Chemistry, Chemical Engineering or Industrial Engineering.

● Experience: 2-5 Years’ Experience advantages in Soap & Detergent industry’s

Position 3: Acid Oil & ETP Operator

■ QUALIFICATIONS: BSc with chemical

● Experience: 0 year

How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/samanu-plc-vacancy-fresh-graduates/
:
|➲|
@ASTU_Network
3
እዳ ያልከፈሉ እየተከሰሱ ነው‼️

በቴሌብር ዲጂታል ብድር ውዝፍ ዕዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ እና ክስ መጀመሩ ተገለጸ‼️

ዳሸን ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌብር መተግበሪያ አማካኝነት የወሰዱትን የዲጂታል ፋይናንሲንግ ብድር በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ያልከፈሉ ተበዳሪዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመራቸውን እና በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ክስ እየመሰረቱ እንደሚገኙ አስታወቁ።

ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው፣ ተበዳሪዎች ያለባቸውን ውዝፍ ዕዳ እንዲከፍሉ በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም የተደረገውን የቅጣት ክፍያ ምሕረት ተጠቅመው ዕዳቸውን ያልከፈሉ ወገኖች ላይ የህግ አካሄድ መጀመሩን ገልጿል።

በመግለጫው መሠረት፣ አስቀድሞ ለቀረበላቸው ጥሪ ምላሽ ያልሰጡ ተበዳሪዎች ላይ በፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶ ከዋናው ዕዳ በተጨማሪ ባንኩ ለክስ ያወጣቸውን ልዩ ልዩ ወጪዎች እንዲሸፍኑ ውሳኔ እየተሰጠ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።

ዳሸን ባንክ አክሲዮን ማህበር የህዝብ ገንዘብ ለማስመለስ የጀመረውን ህጋዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ እስካሁን የክስ መጥሪያ ያልደረሳቸው ተበዳሪዎች ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ከመሄዱ በፊት እና ተጨማሪ አላስፈላጊ እንግልት እንዲሁም ወጪ ሳይደርስባቸው ያለባቸውን ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፏል። #አዩዘሀበሻ

|➲| @ASTU_Network
😁11😭54🙉1
Forwarded from Enat Store🛍🛍
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Enat Store 🎀🎀

‼️Warning: You won't leave those items without wanting one!


🎊Like human hair
🎊Package with discount
🎊Perfume
🎊Flexirod
🎊Mascara
🎊Eyeliner
🎊Rhodes lip tint
🎊Lip oil
🎊Belt
🎊Lip gloss
🎊Lip liner
🎊Rings
🎊Watches
🎊Mini Fan
🎊Mini mirror
🎊Ear ring
🎊Brush
🎊Hair massager
🎊Pimple patch
🎊Ashenda accessories
🎊Gym Gloves
🎊Bags
🎊Pro Concealer
🎊Makeup Brush

🎀Luxury look, affordable price. Who says you need to spend a lot? 🎀

Inbox to order☺️👉 @Enatstore1
3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AI 🤖

Grok can now build and publish apps from a single prompt

Describe an idea, and Grok will generate a working web app, publish it, and give it its own domain, all in minutes.

The new Build Mode works on the web, iPhone, and Android. Behind the scenes, Grok uses a coding agent with specialized subagents, browser tools, and Grok Imagine for image generation.

You can build dashboards, productivity tools, games, and other web apps, then keep them on a Grok domain, connect your own custom domain, or export the full source code to GitHub.

For now, Build Mode is available exclusively to SuperGrok Heavy subscribers.

©️ aipost

|➲| @ASTU_Network
😁3😨2👀1
ግብር ሊከፍሉ ነው‼️

በመንግሥት በተገነቡ መንገዶች ላይ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ግብር ሊከፍሉ ነዉ።


የምጣኔ ሀብት ባለሙያ የሆኑት አቶ ዋስሁን በላይ ይህ ግብር በተሽከርካሪ ባለቤቶች ላይ የሚጣል ሲሆን፥ተሽከርካሪዎቹ በመንግስት በተገነቡ መንገዶች ላይ ስለሚንቀሳቀሱ በየዓመቱ የሚከፈል ይሆናል ብለዋል።

ይህም ከመደበኛው የተሽከርካሪ ዓመታዊ ምርመራ ወይም ቦሎ ጋር ተያይዞ ሊመጣ የሚችል ግዴታ ነው።

የምጣኔ ሀብት ባለሙያዉ እንደገለፁት ፣ ግብር አጣጣሉም እንደ ተሽከርካሪዎቹ ዓይነትና እንደሚያመነጩት ጭስ (ካርቦን) ሊለያይ እንደሚችል ተናግረዋል። ብዙ ጭስ የሚለቁ አሮጌ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛ ግብር እንዲከፍሉ፣ አዳዲሶች ደግሞ ዝቅተኛ እንዲከፍሉ ሊደረግ ይችላል ተብሏል።

ይህ አሰራር በሌሎች አገራት ለምሳሌ በኬንያ፣ በሩዋንዳና በአውሮፓ አገራት የተለመደ ሲሆን፥መንግስት ለመንገድ ጥገና የሚውል ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ያስችለዋል።

ግብሩ በከተሞችና በክልሎች የሚሰበሰብ በመሆኑ የአካባቢ መስተዳድሮች የራሳቸውን የልማት በጀት እንዲያሳድጉ ትልቅ ዕድል ስለሚፈጥርላቸው በፌዴራል መንግስት ላይ ያለውን የገንዘብ ጫና ይቀንሳል።

አቶ ዋሲሁን አክለዉም ዝርዝር ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተውለት ወደ ተግባር እንደሚገባና የኢኮኖሚው የገቢ ምንጭ እንደሚሆን እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።

ከዚህ ግብር የሚገኘው ገቢ ከአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት 0.2 በመቶ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል።

ይህ የታክስ ፕሮፖዛል በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተዘጋጅቶ  ለምክር ቤቱ ለማቅረብ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል። #አዩዘሀበሻ

|➲| @ASTU_Network
😭24😁95🫡3👀1
Just FYI 😁

ለኢንተርንሺፕ ግቢ የተመለሳችሁ ተማሪዎች ፣ አሁን በዚህ ሰዓት ፕሮክተር እየዞረ ባልተመደበበት ዶርም የገባውን እያስወጣ ስለሆነ ወደየተመደባችሁበት ዶርም ተመለሱ 😅
.
😁41🤣161
ASTU Network ®️
Photo
#ማስታወቂያ‼️

ለድህረ-ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!

|➲|
@ASTU_Network
1
Vacancy Announcement!

|➲| @ASTU_Network