#OpenAI
በደኅንነት ፍተሻ ወቅት የAI ሞዴል ከሙከራ ገደቡ አምልጦ በሌላ የAI ተቋም ላይ የሳይበር ጥቃት መፈጸሙ ተገለጸ።
የChatGPT አምራች የሆነው OpenAI እጅግ የላቁ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሞዴሎቹ በደኅንነት ፍተሻ ወቅት ያልተጠበቀ ባህሪ በማሳየት ሌላ የAI ተቋም የሳይበር ጥቃት መፈጸማቸውን (ሀክ ማድረጋቸውን) ይፋ አድርጓል።
ኩባንያው እንደገለጸው፣ የሰው ልጅ መመሪያ ከሰጠው በኋላ ብቻውን ሊሠራ የሚችል የAI ሥርዓት ቁጥጥር በሚደረግበት አካባቢ ፍተሻ እየተደረገለት ሳለ ድክመቶችን በማግኘቱ ከሙከራ ገደቦቹ ማምለጥ ችሏል።
ጥቃቱ የደረሰው በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ የሰው ሠራሽ (AI) ሞዴሎች አምራች በሆነው Hugging Face ላይ ሲሆን የኮምፒውተር ሥርዓቱ ውስጥ ዘልቀው መግባት መቻላቸው ተነግሯል።
OpenAI ክስተቱ " ከዚህ በፊት ያልታየ " መሆኑን ገልጾ፣ ከHugging Face ጋር በመተባበር ምርመራ እያካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
የHugging Face ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክሌመንት ዴላንጌም "ይህ ሁሉ በራሱ መከሰቱ በጣም አስደንጋጭ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
በሳይበር ደኅንነት ዘርፍ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይህ ክስተት የAI አቅም በፍጥነት እየጨመረ በመምጣቱ አሁን ያሉት የደኅንነት መከላከያዎች በቂ ስለመሆናቸው አዲስ ጥያቄዎችን እንዳስነሳ ይገልጻሉ።
የSonicWall ሥራ አስፈጻሚ ስፔንሰር ስታርኪ፣ ድርጅቶች የሳይበር መከላከያቸውን ማጠናከርና ለዚህ ዘርፍ ቅድሚያ መስጠት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
ክስተቱ የላቁ የAI ሥርዓቶች እየተሻሻሉ በሚሄዱበት ወቅት የደኅንነት መስፈርቶችንና የቁጥጥር ሥርዓቶችን የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው የሚያሳይ አዲስ ውይይት ማስነሳቱን #ቢቢሲ ዘግቧል።
|➲| @ASTU_Network
በደኅንነት ፍተሻ ወቅት የAI ሞዴል ከሙከራ ገደቡ አምልጦ በሌላ የAI ተቋም ላይ የሳይበር ጥቃት መፈጸሙ ተገለጸ።
የChatGPT አምራች የሆነው OpenAI እጅግ የላቁ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሞዴሎቹ በደኅንነት ፍተሻ ወቅት ያልተጠበቀ ባህሪ በማሳየት ሌላ የAI ተቋም የሳይበር ጥቃት መፈጸማቸውን (ሀክ ማድረጋቸውን) ይፋ አድርጓል።
ኩባንያው እንደገለጸው፣ የሰው ልጅ መመሪያ ከሰጠው በኋላ ብቻውን ሊሠራ የሚችል የAI ሥርዓት ቁጥጥር በሚደረግበት አካባቢ ፍተሻ እየተደረገለት ሳለ ድክመቶችን በማግኘቱ ከሙከራ ገደቦቹ ማምለጥ ችሏል።
ጥቃቱ የደረሰው በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ የሰው ሠራሽ (AI) ሞዴሎች አምራች በሆነው Hugging Face ላይ ሲሆን የኮምፒውተር ሥርዓቱ ውስጥ ዘልቀው መግባት መቻላቸው ተነግሯል።
OpenAI ክስተቱ " ከዚህ በፊት ያልታየ " መሆኑን ገልጾ፣ ከHugging Face ጋር በመተባበር ምርመራ እያካሄደ መሆኑን አስታውቋል።
የHugging Face ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክሌመንት ዴላንጌም "ይህ ሁሉ በራሱ መከሰቱ በጣም አስደንጋጭ ነው" ሲሉ ገልጸዋል።
በሳይበር ደኅንነት ዘርፍ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይህ ክስተት የAI አቅም በፍጥነት እየጨመረ በመምጣቱ አሁን ያሉት የደኅንነት መከላከያዎች በቂ ስለመሆናቸው አዲስ ጥያቄዎችን እንዳስነሳ ይገልጻሉ።
የSonicWall ሥራ አስፈጻሚ ስፔንሰር ስታርኪ፣ ድርጅቶች የሳይበር መከላከያቸውን ማጠናከርና ለዚህ ዘርፍ ቅድሚያ መስጠት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
ክስተቱ የላቁ የAI ሥርዓቶች እየተሻሻሉ በሚሄዱበት ወቅት የደኅንነት መስፈርቶችንና የቁጥጥር ሥርዓቶችን የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው የሚያሳይ አዲስ ውይይት ማስነሳቱን #ቢቢሲ ዘግቧል።
|➲| @ASTU_Network
👀10❤5🤯4😭1
በክሪፕቶከረንሲ መገበያየት ክልክል ነዉ - ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማንኛውም አይነት የቨርቹዋል ሀብቶች አጠቃቀም፣ ግዢ፣ ሽያጭ፣ ዝውውር እና ተያያዥ የንግድ እንቅስቃሴዎች በህግ የተከለከሉ መሆናቸውን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
ባንኩ ዛሬ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳመለከተው፣ በብሔራዊ ባንክ በኩል በግልፅ ፈቃድ ካልተሰጣቸው ተግባራት ውጪ በማናቸውም የቨርቹዋል ሀብቶች ግብይት ላይ መሰማራትም ሆነ ግብይቱን ማመቻቸት ፍጹም የተከለከለ ነው።
ይህ እገዳ እንደ ክሪፕቶ ከረንሲ ያሉ የዲጂታል መገበያያዎችን ጨምሮ፣ በኤሌክትሮኒክ ዘዴ የሚዘዋወሩና ለክፍያም ሆነ ለኢንቨስትመንት አገልግሎት የሚውሉ ማናቸውንም ዲጂታል ውክልና ያላቸው የሀብት አይነቶችን እንደሚጨምር ተገልጿል።
የሚከተሉት ተግባራት በህግ የተከለከሉ ናቸው፦
- በቨርቹዋል ሀብቶች እና በመደበኛ ገንዘቦች መካከል የሚደረግ ልውውጥ፣
- የተለያዩ የቨርቹዋል ሀብቶችን እርስ በእርስ ማለዋወጥ እና ማስተላለፍ፣
- የቨርቹዋል ሀብቶችን ማከማቸት፣ ማስተዳደር ወይም በቁጥጥር ስር ማዋል፣
- ከቨርቹዋል ሀብቶች አቅርቦትና ሽያጭ ጋር የተያያዙ ማናቸውንም የፋይናንስ አገልግሎቶች መስጠት።
ባንኩ ህዝቡ ከእነዚህ መሰል ግብይቶች እንዲቆጠብ ያሳሰበ ሲሆን፣ በእንዲህ አይነት ስጋት ባለባቸው ተግባራት ላይ መሰማራት ለከፍተኛ አደጋ እንደሚያጋልጥ ገልጿል። ከነዚህም መካከል የህግ ተጠያቂነት፣ የማጭበርበር ድርጊቶች፣ የሳይበር ጥቃቶች፣ የገበያ መዛባት እና ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ ዋና ዋናዎቹ መሆናቸውን ባንኩ በመግለጫው ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ህዝቡ ንብረቱንና ገንዘቡን ካልተገቡ የፋይናንስ አደጋዎች ለመጠበቅ ሲባል፣ በህግ ዕውቅና ከሌላቸው የቨርቹዋል ሀብቶች ግብይት ራሱን እንዲያርቅ በጥብቅ አሳስቧል።
|➲| @ASTU_Network
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማንኛውም አይነት የቨርቹዋል ሀብቶች አጠቃቀም፣ ግዢ፣ ሽያጭ፣ ዝውውር እና ተያያዥ የንግድ እንቅስቃሴዎች በህግ የተከለከሉ መሆናቸውን ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
ባንኩ ዛሬ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ እንዳመለከተው፣ በብሔራዊ ባንክ በኩል በግልፅ ፈቃድ ካልተሰጣቸው ተግባራት ውጪ በማናቸውም የቨርቹዋል ሀብቶች ግብይት ላይ መሰማራትም ሆነ ግብይቱን ማመቻቸት ፍጹም የተከለከለ ነው።
ይህ እገዳ እንደ ክሪፕቶ ከረንሲ ያሉ የዲጂታል መገበያያዎችን ጨምሮ፣ በኤሌክትሮኒክ ዘዴ የሚዘዋወሩና ለክፍያም ሆነ ለኢንቨስትመንት አገልግሎት የሚውሉ ማናቸውንም ዲጂታል ውክልና ያላቸው የሀብት አይነቶችን እንደሚጨምር ተገልጿል።
የሚከተሉት ተግባራት በህግ የተከለከሉ ናቸው፦
- በቨርቹዋል ሀብቶች እና በመደበኛ ገንዘቦች መካከል የሚደረግ ልውውጥ፣
- የተለያዩ የቨርቹዋል ሀብቶችን እርስ በእርስ ማለዋወጥ እና ማስተላለፍ፣
- የቨርቹዋል ሀብቶችን ማከማቸት፣ ማስተዳደር ወይም በቁጥጥር ስር ማዋል፣
- ከቨርቹዋል ሀብቶች አቅርቦትና ሽያጭ ጋር የተያያዙ ማናቸውንም የፋይናንስ አገልግሎቶች መስጠት።
ባንኩ ህዝቡ ከእነዚህ መሰል ግብይቶች እንዲቆጠብ ያሳሰበ ሲሆን፣ በእንዲህ አይነት ስጋት ባለባቸው ተግባራት ላይ መሰማራት ለከፍተኛ አደጋ እንደሚያጋልጥ ገልጿል። ከነዚህም መካከል የህግ ተጠያቂነት፣ የማጭበርበር ድርጊቶች፣ የሳይበር ጥቃቶች፣ የገበያ መዛባት እና ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ ዋና ዋናዎቹ መሆናቸውን ባንኩ በመግለጫው ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ህዝቡ ንብረቱንና ገንዘቡን ካልተገቡ የፋይናንስ አደጋዎች ለመጠበቅ ሲባል፣ በህግ ዕውቅና ከሌላቸው የቨርቹዋል ሀብቶች ግብይት ራሱን እንዲያርቅ በጥብቅ አሳስቧል።
|➲| @ASTU_Network
🤣8🤬4❤2😭2
#Internship #SWE #CSE
Attention third-year Computer Science and Software Engineering students accepted by the ICT Center and scheduled to proceed with the summer internship: please complete the provided google form below urgently untill tomorrow evening.
🔗 Link:
|➲| @ASTU_Network
Attention third-year Computer Science and Software Engineering students accepted by the ICT Center and scheduled to proceed with the summer internship: please complete the provided google form below urgently untill tomorrow evening.
🔗 Link:
https://forms.gle/G4NdZserJSNB3QBj8
|➲| @ASTU_Network
Google Docs
ICT Interns
❤2
Forwarded from YeBlock_yit
YeBlock ለምን ምርጥ ተባለ እናም እንዴት ጥሩ ገንዘብ መስራት እንችላለን👇
👉 YEBlock ምርጥ ፕሮጀክት የተባለበት ምክንያት
✓ በጣም ትላልቅ ባለሀብቶችን መያዙ እና
✓ ከዚህ በፊት በነበሩዋቸው ፕሮጀክቶች አንድ ሰው ያለ Invitation በትንሹ በኢትዮጵያ ከ20 - 60 ሺ ብር ሰርተዋል።።
እንዴት ጥሩ ገንዘብ መስራት ይቻላል?
👉 YeBlock ላይ በደንብ ማይን እና በቻልነው አቅም invite በማድረግ ገንዘብ መስራት እንችላለን invite ስናደርግም ምንም አይነት የፊት verification እና ID አይጠይቅም በየቀኑ ማይን ማድረግ ።
ለመጀመር 👉 https://t.me/ASTU_Network/4643
👉 YEBlock ምርጥ ፕሮጀክት የተባለበት ምክንያት
✓ በጣም ትላልቅ ባለሀብቶችን መያዙ እና
✓ ከዚህ በፊት በነበሩዋቸው ፕሮጀክቶች አንድ ሰው ያለ Invitation በትንሹ በኢትዮጵያ ከ20 - 60 ሺ ብር ሰርተዋል።።
እንዴት ጥሩ ገንዘብ መስራት ይቻላል?
👉 YeBlock ላይ በደንብ ማይን እና በቻልነው አቅም invite በማድረግ ገንዘብ መስራት እንችላለን invite ስናደርግም ምንም አይነት የፊት verification እና ID አይጠይቅም በየቀኑ ማይን ማድረግ ።
ለመጀመር 👉 https://t.me/ASTU_Network/4643
1❤8🔥3🙏1
CORELINK ETHIOPIA IS INVITING ETHIOPIAN STUDENTS AND PROFESSIONALS TO JOIN CoreLink Ethiopia is an Ethiopian-based platform and community dedicated to helping Ethiopian students and professionals connect with opportunities, grow professionally, and build meaningful careers.
Members can create completely free professional profiles and portfolios to showcase their skills, projects, achievements, and experience. Through CoreLink, you can discover professional opportunities including full-time jobs, part-time jobs, internships, remote opportunities, and freelance work from both local and international organizations.
CoreLink also helps you connect with like-minded individuals, find potential co-founders, collaborate on projects, build professional relationships, and become part of a growing community focused on learning, innovation, and career growth.
🔗 Join now: https://corelink.et
📢 Telegram Channel: @CoreLinkEthiopia
❤1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
This was Apple's first logo back in 1976. 🍎
Sir Isaac Newton sitting under an apple tree 😅
.
Sir Isaac Newton sitting under an apple tree 😅
.
🤣13😁2❤1
🚨 እባካችሁ እንርዳው! 🙏
ከላይ በምስሉ ላይ የምታዩት የ18 ዓመት ታዳጊ አቤል መለሰ ነው። የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በትምህርቱ ውጤታማና ተስፋ ሰጪ ወጣት ነበር።
ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ለመመለስ በ4 ኪሎ አካባቢ ትራንስፖርት እየጠበቀ ሳለ፣ በአጠገቡ ከሚገነባ ሕንፃ 13ኛ ፎቅ ላይ የነበረ 37 ኪ.ግ. የሚመዝን ጣውላ በጭንቅላቱ ላይ ወድቆ ከባድ አደጋ ደረሰበት።
በአስቸኳይ ወደ ላንሴት ጠቅላላ ሆስፒታል ተወስዶ የቀዶ ጥገና ተደርጎለት ሕክምናውን ጀመረ። የህንፃው ተቋራጭ ለ3 ወራት የህክምና ወጪውን ቢሸፍንም፣ ከዚያ በኋላ ክፍያውን ማቋረጡን ተከትሎ ቤተሰቡ በራሳቸው አቅም ሕክምናውን ለመቀጠል ተገደዋል።
አሁንም አቤል በኮማ ውስጥ ይገኛል። ዶክተሮች ተገቢውን የሕክምና ክትትል ካገኘ ወደ ቀድሞ ሁኔታው የመመለስ ተስፋ እንዳለ ገልጸዋል። ሆኖም ቤተሰቡ የህክምና ወጪውን ለመሸፈን አቅም ስለሌላቸው የሁላችንን ድጋፍ እየጠየቁ ነው።
✅ ይህን ጥሪ ከመለጠፋችን በፊት የህክምና ሰነዶችንና አስፈላጊ ማረጋገጫዎችን በማየት አረጋግጠናል።
💳 CBE:
📞 ስልክ: 0911398024 / 0931534451
የባንክ ስም - እታለማሁ አስፋው ወ/መድህን
🙏 አቅም ያላችሁ የቻላችሁትን እርዳታ በማድረግ ይተባበሩ። አቅም የሌላችሁ ደግሞ ይህን መልዕክት በማጋራት ወይም በጸሎታችሁ በማሰብ ድጋፋችሁን አሳዩ።
ከላይ በምስሉ ላይ የምታዩት የ18 ዓመት ታዳጊ አቤል መለሰ ነው። የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን በትምህርቱ ውጤታማና ተስፋ ሰጪ ወጣት ነበር።
ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ለመመለስ በ4 ኪሎ አካባቢ ትራንስፖርት እየጠበቀ ሳለ፣ በአጠገቡ ከሚገነባ ሕንፃ 13ኛ ፎቅ ላይ የነበረ 37 ኪ.ግ. የሚመዝን ጣውላ በጭንቅላቱ ላይ ወድቆ ከባድ አደጋ ደረሰበት።
በአስቸኳይ ወደ ላንሴት ጠቅላላ ሆስፒታል ተወስዶ የቀዶ ጥገና ተደርጎለት ሕክምናውን ጀመረ። የህንፃው ተቋራጭ ለ3 ወራት የህክምና ወጪውን ቢሸፍንም፣ ከዚያ በኋላ ክፍያውን ማቋረጡን ተከትሎ ቤተሰቡ በራሳቸው አቅም ሕክምናውን ለመቀጠል ተገደዋል።
አሁንም አቤል በኮማ ውስጥ ይገኛል። ዶክተሮች ተገቢውን የሕክምና ክትትል ካገኘ ወደ ቀድሞ ሁኔታው የመመለስ ተስፋ እንዳለ ገልጸዋል። ሆኖም ቤተሰቡ የህክምና ወጪውን ለመሸፈን አቅም ስለሌላቸው የሁላችንን ድጋፍ እየጠየቁ ነው።
✅ ይህን ጥሪ ከመለጠፋችን በፊት የህክምና ሰነዶችንና አስፈላጊ ማረጋገጫዎችን በማየት አረጋግጠናል።
💳 CBE:
1000348860538📞 ስልክ: 0911398024 / 0931534451
የባንክ ስም - እታለማሁ አስፋው ወ/መድህን
🙏 አቅም ያላችሁ የቻላችሁትን እርዳታ በማድረግ ይተባበሩ። አቅም የሌላችሁ ደግሞ ይህን መልዕክት በማጋራት ወይም በጸሎታችሁ በማሰብ ድጋፋችሁን አሳዩ።
❤23😢17💔7😭5
#Joblessness
በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን የዓለም የሥራ ድርጅት ገለጸ‼️
የዜጎች ማኅበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲጨምር ጠይቋል።
በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣ የዓለም የሥራ ድርጅት (ILO) ገለጸ፡፡
የዓለም የሥራ ድርጅት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ተራድኦ ድርጅት (ዩኤአይድ) እና ከሌሎች ተቋማት በጋራ በመሆን፣ በማኅበራዊ ጥበቃ ላይ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ ሲያደርግ ነው ይህንን የገለጸው፡፡በሪፖርቱ መሠረት ቁጥራቸው እያደገ ያለው ሥራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በክህሎት ክፍተትና የራስን ቢዝነስ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ዕጦት ከፍተኛ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡
የሕፃናት ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ወደ ሥራ ሊገባ የሚገባውን የወጣት ቁጥር የሚያሳድገው በመሆኑ፣ ዕድገቱን ከከተሞች የሥራ ገበያ ዕድል ጋር አጣጥሞና አዋህዶ መሄድ ከፍተኛ ፈተና ይሆናል ብሏል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር 17.6 በመቶ እንደሚደርስ ጠቅሶ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ተሳትፎን የሚደግፉ ፖሊሲዎችና መሠረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ገልጿል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ ለሥራ ብቁ የሆነው የሕዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2015 ከነበረበት 54.7 ሚሊዮን እ.ኤ.አ. በ2025 74.8 ሚሊዮን፣ እ.ኤ.አ. በ2030 ወደ 85.3 እንደሚደርስ ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡
|➲| @ASTU_Network
በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን የዓለም የሥራ ድርጅት ገለጸ‼️
የዜጎች ማኅበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲጨምር ጠይቋል።
በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣ የዓለም የሥራ ድርጅት (ILO) ገለጸ፡፡
የዓለም የሥራ ድርጅት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ተራድኦ ድርጅት (ዩኤአይድ) እና ከሌሎች ተቋማት በጋራ በመሆን፣ በማኅበራዊ ጥበቃ ላይ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ ሲያደርግ ነው ይህንን የገለጸው፡፡በሪፖርቱ መሠረት ቁጥራቸው እያደገ ያለው ሥራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በክህሎት ክፍተትና የራስን ቢዝነስ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ዕጦት ከፍተኛ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡
የሕፃናት ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ወደ ሥራ ሊገባ የሚገባውን የወጣት ቁጥር የሚያሳድገው በመሆኑ፣ ዕድገቱን ከከተሞች የሥራ ገበያ ዕድል ጋር አጣጥሞና አዋህዶ መሄድ ከፍተኛ ፈተና ይሆናል ብሏል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር 17.6 በመቶ እንደሚደርስ ጠቅሶ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ተሳትፎን የሚደግፉ ፖሊሲዎችና መሠረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ገልጿል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ ለሥራ ብቁ የሆነው የሕዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2015 ከነበረበት 54.7 ሚሊዮን እ.ኤ.አ. በ2025 74.8 ሚሊዮን፣ እ.ኤ.አ. በ2030 ወደ 85.3 እንደሚደርስ ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡
|➲| @ASTU_Network
❤8😢6🤩1
★{በ0 አመት እና በልምድ}Anbessa Travel Job Vacancy
♦Deadline: August 12, 2026
Anbessa Travel Job invites qualified applicants for the following job position.
✅ Position 1: Junior Sales Engineer
■ Requirements:
B.Sc. Degree in Mechanical, Electro-Mechanical or Electrical (preferably power or control) Engineering.
● 0 or 1 year of relevant experience is required.
✅ Position 2: Junior Public Relations and Communication Offficer
■ Requirements:
Bachelor’s degree in public relations, Communication, Marketing, or related field.
● 0 – 2years of experience in PR, communication, or related roles.
✅ Position 3: General Service Officer
■ Requirements:
● Diploma in Management, Business Administration, or related field with 1 – 2 years of relevant experience
○ Bachelor’s Degree (B.A) in Management, Business Administration, or related field with 0 years of experience.
How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/anbessa-travel-job-vacancy-2026/
:
|➲| @ASTU_Network
♦Deadline: August 12, 2026
Anbessa Travel Job invites qualified applicants for the following job position.
✅ Position 1: Junior Sales Engineer
■ Requirements:
B.Sc. Degree in Mechanical, Electro-Mechanical or Electrical (preferably power or control) Engineering.
● 0 or 1 year of relevant experience is required.
✅ Position 2: Junior Public Relations and Communication Offficer
■ Requirements:
Bachelor’s degree in public relations, Communication, Marketing, or related field.
● 0 – 2years of experience in PR, communication, or related roles.
✅ Position 3: General Service Officer
■ Requirements:
● Diploma in Management, Business Administration, or related field with 1 – 2 years of relevant experience
○ Bachelor’s Degree (B.A) in Management, Business Administration, or related field with 0 years of experience.
How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/anbessa-travel-job-vacancy-2026/
:
|➲| @ASTU_Network
❤3
★ {በ0 አመት እና በልምድ} SAMANU PLC Job Vacancy
♦Deadline: August 4, 2026
SAMANU PLC Vacancy For Fresh Graduates and qualified applicants.
✅ Position 1: Graduate Trainee
■ QUALIFICATIONS:
BA degree in Mechanical, Chemical, and Applied Chemistry
● Experience: Fresh graduate.
✅ Position 2: Quality Control Chemist
■ QUALIFICATIONS: –
BSC degree in Applied Chemistry, Chemical Engineering or Industrial Engineering.
● Experience: 2-5 Years’ Experience advantages in Soap & Detergent industry’s
✅ Position 3: Acid Oil & ETP Operator
■ QUALIFICATIONS: BSc with chemical
● Experience: 0 year
How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/samanu-plc-vacancy-fresh-graduates/
:
|➲| @ASTU_Network
♦Deadline: August 4, 2026
SAMANU PLC Vacancy For Fresh Graduates and qualified applicants.
✅ Position 1: Graduate Trainee
■ QUALIFICATIONS:
BA degree in Mechanical, Chemical, and Applied Chemistry
● Experience: Fresh graduate.
✅ Position 2: Quality Control Chemist
■ QUALIFICATIONS: –
BSC degree in Applied Chemistry, Chemical Engineering or Industrial Engineering.
● Experience: 2-5 Years’ Experience advantages in Soap & Detergent industry’s
✅ Position 3: Acid Oil & ETP Operator
■ QUALIFICATIONS: BSc with chemical
● Experience: 0 year
How to Apply Online??
👇👇👇👇
https://effoysira.com/samanu-plc-vacancy-fresh-graduates/
:
|➲| @ASTU_Network
❤3
እዳ ያልከፈሉ እየተከሰሱ ነው‼️
በቴሌብር ዲጂታል ብድር ውዝፍ ዕዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ እና ክስ መጀመሩ ተገለጸ‼️
ዳሸን ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌብር መተግበሪያ አማካኝነት የወሰዱትን የዲጂታል ፋይናንሲንግ ብድር በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ያልከፈሉ ተበዳሪዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመራቸውን እና በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ክስ እየመሰረቱ እንደሚገኙ አስታወቁ።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው፣ ተበዳሪዎች ያለባቸውን ውዝፍ ዕዳ እንዲከፍሉ በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም የተደረገውን የቅጣት ክፍያ ምሕረት ተጠቅመው ዕዳቸውን ያልከፈሉ ወገኖች ላይ የህግ አካሄድ መጀመሩን ገልጿል።
በመግለጫው መሠረት፣ አስቀድሞ ለቀረበላቸው ጥሪ ምላሽ ያልሰጡ ተበዳሪዎች ላይ በፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶ ከዋናው ዕዳ በተጨማሪ ባንኩ ለክስ ያወጣቸውን ልዩ ልዩ ወጪዎች እንዲሸፍኑ ውሳኔ እየተሰጠ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።
ዳሸን ባንክ አክሲዮን ማህበር የህዝብ ገንዘብ ለማስመለስ የጀመረውን ህጋዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ እስካሁን የክስ መጥሪያ ያልደረሳቸው ተበዳሪዎች ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ከመሄዱ በፊት እና ተጨማሪ አላስፈላጊ እንግልት እንዲሁም ወጪ ሳይደርስባቸው ያለባቸውን ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፏል። #አዩዘሀበሻ
|➲| @ASTU_Network
በቴሌብር ዲጂታል ብድር ውዝፍ ዕዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ እና ክስ መጀመሩ ተገለጸ‼️
ዳሸን ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌብር መተግበሪያ አማካኝነት የወሰዱትን የዲጂታል ፋይናንሲንግ ብድር በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ያልከፈሉ ተበዳሪዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመራቸውን እና በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ክስ እየመሰረቱ እንደሚገኙ አስታወቁ።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው፣ ተበዳሪዎች ያለባቸውን ውዝፍ ዕዳ እንዲከፍሉ በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም የተደረገውን የቅጣት ክፍያ ምሕረት ተጠቅመው ዕዳቸውን ያልከፈሉ ወገኖች ላይ የህግ አካሄድ መጀመሩን ገልጿል።
በመግለጫው መሠረት፣ አስቀድሞ ለቀረበላቸው ጥሪ ምላሽ ያልሰጡ ተበዳሪዎች ላይ በፍርድ ቤት ክስ ተመስርቶ ከዋናው ዕዳ በተጨማሪ ባንኩ ለክስ ያወጣቸውን ልዩ ልዩ ወጪዎች እንዲሸፍኑ ውሳኔ እየተሰጠ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።
ዳሸን ባንክ አክሲዮን ማህበር የህዝብ ገንዘብ ለማስመለስ የጀመረውን ህጋዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ እስካሁን የክስ መጥሪያ ያልደረሳቸው ተበዳሪዎች ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ከመሄዱ በፊት እና ተጨማሪ አላስፈላጊ እንግልት እንዲሁም ወጪ ሳይደርስባቸው ያለባቸውን ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፏል። #አዩዘሀበሻ
|➲| @ASTU_Network
😁11😭5❤4🙉1