ASTU Network ®️
#NationalElection #Update ለምርጫ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤታቸው አይሄዱም ለተወሰኑ ቀናት ብቻ መርጠው እንዲመለሱ ይደረጋል። ✍ ፕሮፌሰር ብሬ 😁 |➲| @ASTU_Network
#NationalElection
ይሄ ለሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ነው እኛን አይመለከትም። የእኛ የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚያልቀው ግንቦት 21 ከምርጫው (ከግንቦት 24) በፊት ነው።
ከምርጫና ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተያይዞ ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከው ከላይ የምትመለከቱት ደብዳቤ በሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳንቶች ተቀባይነት አላገኘም:: ዩኒቨርስቲዎችም በብዛት እየተስማሙበት እንዳይደለ አንዳንድ የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
|➲| @ASTU_Network
ይሄ ለሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ነው እኛን አይመለከትም። የእኛ የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚያልቀው ግንቦት 21 ከምርጫው (ከግንቦት 24) በፊት ነው።
ከምርጫና ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተያይዞ ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከው ከላይ የምትመለከቱት ደብዳቤ በሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳንቶች ተቀባይነት አላገኘም:: ዩኒቨርስቲዎችም በብዛት እየተስማሙበት እንዳይደለ አንዳንድ የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
|➲| @ASTU_Network
⚡6😎5❤3
#Internship #ECE
#NOTICE: Since 3rd-year students have blocked the final exam scheduled for this week, the internship acceptance submission deadline has been extended. The new submission date is Wednesday, March 4, 2026.
All concerned students are required to submit their internship acceptance letters on or before the new deadline without fail.
|➲| @ASTU_Network
#NOTICE: Since 3rd-year students have blocked the final exam scheduled for this week, the internship acceptance submission deadline has been extended. The new submission date is Wednesday, March 4, 2026.
All concerned students are required to submit their internship acceptance letters on or before the new deadline without fail.
|➲| @ASTU_Network
❤1
#Ad
👋 Welcome to LiyuDelivery!
Hungry? Thirsty? Craving pizza or burgers? 🍕🍔💧
With LiyuDelivery, you can:
🚀 Get food & water delivered fast
📦 Enjoy clean, secure packaging for every order
🍲 Choose from a variety of restaurants & takeaway options
💸 Benefit from student-friendly prices
Takeaway Options:
1️⃣ Bring Your Own: Drop off your packaging 4:00–5:30 LT; we deliver after 6:00 LT.
2️⃣ Order Through Us: We buy, package, and deliver your food.
3️⃣ Monthly Contract: Schedule regular deliveries with us.
⏰ Delivery Times:
Afternoon: 5:30–7:15 LT
Evening: 10:30–1:45 LT
👉 Order now: https://t.me/liyudelivery_bot
📞 Call us anytime: 0956769920
🚀 Order now — fast delivery with safe packaging!
👋 Welcome to LiyuDelivery!
Hungry? Thirsty? Craving pizza or burgers? 🍕🍔💧
With LiyuDelivery, you can:
🚀 Get food & water delivered fast
📦 Enjoy clean, secure packaging for every order
🍲 Choose from a variety of restaurants & takeaway options
💸 Benefit from student-friendly prices
Takeaway Options:
1️⃣ Bring Your Own: Drop off your packaging 4:00–5:30 LT; we deliver after 6:00 LT.
2️⃣ Order Through Us: We buy, package, and deliver your food.
3️⃣ Monthly Contract: Schedule regular deliveries with us.
⏰ Delivery Times:
Afternoon: 5:30–7:15 LT
Evening: 10:30–1:45 LT
👉 Order now: https://t.me/liyudelivery_bot
📞 Call us anytime: 0956769920
🚀 Order now — fast delivery with safe packaging!
❤5👍1🤬1
❤3
#SE
➥ Players: 👕+🩳 ➠1000ETB
➥ Fans: 👕 ➠550ETB
🛃 Order RN: @WizFish
|➲| @ASTU_Network
Final SE Jersey Design 👕🩳
➥ Players: 👕+🩳 ➠
➥ Fans: 👕 ➠
🛃 Order RN: @WizFish
We will stop accepting orders tomorrow at 1LT (night). Hurry up!
|➲| @ASTU_Network
👎16🔥12❤2💔1
#Update
የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
|➲| @ASTU_Network
የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
|➲| @ASTU_Network
❤11😁1
#NOTICE: Students who will participate in the AWS online training organized by Safaricom Ethiopia must have a Safaricom SIM card. Please be ready and wait until we inform you to fill out the registration form once we receive it from Safaricom Ethiopia.
|➲| @ASTU_Network
|➲| @ASTU_Network
👀6❤5
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Ruggas Earphone! — Original! ™️
🔉 Deep sound... 👌
Available in black and white color!
💰 Price:300ETB
DM: Ruggas
@Astu_marketplace
🔉 Deep sound... 👌
Available in black and white color!
💰 Price:
DM: Ruggas
@Astu_marketplace
❤4
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
🔖 ASTU Marketplace 🛒
Photo
Rugga's High Quality Earphone!
🔉 Deep bass and quality sound! 👌
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price:350ETB
DM: RuggasHQ
@Astu_marketplace
🔉 Deep bass and quality sound! 👌
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price:
DM: RuggasHQ
@Astu_marketplace
❤1
ሰበር ዜና❗
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼️
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም።
የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦
1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል።
2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም።
3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን።
|➲| @ASTU_Network
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼️
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም።
የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦
1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል።
2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም።
3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን።
Via ➠ NBE|➲| @ASTU_Network
😭14👎4❤2🤣2👍1🤯1🤬1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Samsung Galaxy A06! 📱✨
💾 Storage: 64GB
⚙ RAM: 4GB
🔋 Battery: 5000mAh
👁🗨 Condition: Slightly Used
Price:DM, negotiable
DM: SamsungG.A06
@Astu_marketplace
💾 Storage: 64GB
⚙ RAM: 4GB
🔋 Battery: 5000mAh
👁🗨 Condition: Slightly Used
Price:
DM: SamsungG.A06
@Astu_marketplace
❤2