#WAR #WRE #Architecture
➥ Full Jersey: 👕+🩳 ➠1000ETB
➥ Only Jersey Shirt: 👕 ➠550ETB
🛃 Order RN: @none_nltb
|➲| @ASTU_Network
Half-Life Jersey Design 👕🩳
➥ Full Jersey: 👕+🩳 ➠
➥ Only Jersey Shirt: 👕 ➠
🛃 Order RN: @none_nltb
We will stop accepting orders soon. Hurry up!
|➲| @ASTU_Network
🔥8❤3👍1
#Civilhalflife
➥ Players: 👕+🩳 ➠1000ETB
➥ Fans: 👕 ➠550ETB
🛃 Order RN: @Sena216
|➲| @ASTU_Network
Final Civil Jersey Design👕🩳
➥ Players: 👕+🩳 ➠
➥ Fans: 👕 ➠
🛃 Order RN: @Sena216
|➲| @ASTU_Network
🔥7❤1👎1😁1
#ExitExam
በአንድ ቀን ሽግሽግ የተደረገበት የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና መሰጠት ጀምሯል።
የመውጫ ፈተናው ከዛሬ የካቲት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለስምንት ቀናት ይሰጣል።
በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ፈተና በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል።
ምስል፦ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
|➲| @ASTU_Network
በአንድ ቀን ሽግሽግ የተደረገበት የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና መሰጠት ጀምሯል።
የመውጫ ፈተናው ከዛሬ የካቲት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለስምንት ቀናት ይሰጣል።
በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ፈተና በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል።
ምስል፦ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
|➲| @ASTU_Network
❤4
ASTU Network ®️
#WAR #WRE #Architecture Half-Life Jersey Design 👕🩳 ➥ Full Jersey: 👕+🩳 ➠ 1000ETB ➥ Only Jersey Shirt: 👕 ➠ 550ETB 🛃 Order RN: @none_nltb We will stop accepting orders soon. Hurry up! |➲| @ASTU_Network
#Update 😁
#WAR #WRE #Architecture
➥ Full Jersey: 👕+🩳 ➠ 1000ETB
➥ Only Jersey Shirt: 👕 ➠ 550ETB
🛃 Order RN: @none_nltb
We will stop accepting orders soon. Hurry up!
|➲| @ASTU_Network
#WAR #WRE #Architecture
Half-Life Jersey Design 👕🩳
➥ Full Jersey: 👕+🩳 ➠ 1000ETB
➥ Only Jersey Shirt: 👕 ➠ 550ETB
🛃 Order RN: @none_nltb
We will stop accepting orders soon. Hurry up!
|➲| @ASTU_Network
🔥7😁6❤3👎1
ASTU Network ®️
#Update 😁 #WAR #WRE #Architecture Half-Life Jersey Design 👕🩳 ➥ Full Jersey: 👕+🩳 ➠ 1000ETB ➥ Only Jersey Shirt: 👕 ➠ 550ETB 🛃 Order RN: @none_nltb We will stop accepting orders soon. Hurry up! |➲| @ASTU_Network
#Clarification
For those who are confused...
The neck of the first one is V-shaped, and the updated one is O-shaped...😁
.
For those who are confused...
The neck of the first one is V-shaped, and the updated one is O-shaped...😁
.
😁6🤣3
🚨ሰበር ዜናናና
በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የነበረው BATCH CUP ውድድር በቀጣይ ሳምንት በASTU STADIUM የሚቀጥል ይሆናል!
ዝርዝሩን እና ተጨማሪ መረጃዎች የምናደርሳችሁ ይሆናል!
©️ ASTU SPORT
|➲| @ASTU_Network
በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የነበረው BATCH CUP ውድድር በቀጣይ ሳምንት በASTU STADIUM የሚቀጥል ይሆናል!
ዝርዝሩን እና ተጨማሪ መረጃዎች የምናደርሳችሁ ይሆናል!
©️ ASTU SPORT
|➲| @ASTU_Network
🔥6❤1
#NationalElection #Update
ለምርጫ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤታቸው አይሄዱም ለተወሰኑ ቀናት ብቻ መርጠው እንዲመለሱ ይደረጋል።
✍ ፕሮፌሰር ብሬ 😁
|➲| @ASTU_Network
ለምርጫ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤታቸው አይሄዱም ለተወሰኑ ቀናት ብቻ መርጠው እንዲመለሱ ይደረጋል።
✍ ፕሮፌሰር ብሬ 😁
|➲| @ASTU_Network
😁34❤3😱3🙈3
ASTU Network ®️
#NationalElection #Update ለምርጫ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ወደ ቤታቸው አይሄዱም ለተወሰኑ ቀናት ብቻ መርጠው እንዲመለሱ ይደረጋል። ✍ ፕሮፌሰር ብሬ 😁 |➲| @ASTU_Network
#NationalElection
ይሄ ለሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ነው እኛን አይመለከትም። የእኛ የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚያልቀው ግንቦት 21 ከምርጫው (ከግንቦት 24) በፊት ነው።
ከምርጫና ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተያይዞ ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከው ከላይ የምትመለከቱት ደብዳቤ በሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳንቶች ተቀባይነት አላገኘም:: ዩኒቨርስቲዎችም በብዛት እየተስማሙበት እንዳይደለ አንዳንድ የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
|➲| @ASTU_Network
ይሄ ለሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ነው እኛን አይመለከትም። የእኛ የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚያልቀው ግንቦት 21 ከምርጫው (ከግንቦት 24) በፊት ነው።
ከምርጫና ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተያይዞ ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከው ከላይ የምትመለከቱት ደብዳቤ በሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዘዳንቶች ተቀባይነት አላገኘም:: ዩኒቨርስቲዎችም በብዛት እየተስማሙበት እንዳይደለ አንዳንድ የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ።
|➲| @ASTU_Network
⚡6😎5❤3
#Internship #ECE
#NOTICE: Since 3rd-year students have blocked the final exam scheduled for this week, the internship acceptance submission deadline has been extended. The new submission date is Wednesday, March 4, 2026.
All concerned students are required to submit their internship acceptance letters on or before the new deadline without fail.
|➲| @ASTU_Network
#NOTICE: Since 3rd-year students have blocked the final exam scheduled for this week, the internship acceptance submission deadline has been extended. The new submission date is Wednesday, March 4, 2026.
All concerned students are required to submit their internship acceptance letters on or before the new deadline without fail.
|➲| @ASTU_Network
❤1
#Ad
👋 Welcome to LiyuDelivery!
Hungry? Thirsty? Craving pizza or burgers? 🍕🍔💧
With LiyuDelivery, you can:
🚀 Get food & water delivered fast
📦 Enjoy clean, secure packaging for every order
🍲 Choose from a variety of restaurants & takeaway options
💸 Benefit from student-friendly prices
Takeaway Options:
1️⃣ Bring Your Own: Drop off your packaging 4:00–5:30 LT; we deliver after 6:00 LT.
2️⃣ Order Through Us: We buy, package, and deliver your food.
3️⃣ Monthly Contract: Schedule regular deliveries with us.
⏰ Delivery Times:
Afternoon: 5:30–7:15 LT
Evening: 10:30–1:45 LT
👉 Order now: https://t.me/liyudelivery_bot
📞 Call us anytime: 0956769920
🚀 Order now — fast delivery with safe packaging!
👋 Welcome to LiyuDelivery!
Hungry? Thirsty? Craving pizza or burgers? 🍕🍔💧
With LiyuDelivery, you can:
🚀 Get food & water delivered fast
📦 Enjoy clean, secure packaging for every order
🍲 Choose from a variety of restaurants & takeaway options
💸 Benefit from student-friendly prices
Takeaway Options:
1️⃣ Bring Your Own: Drop off your packaging 4:00–5:30 LT; we deliver after 6:00 LT.
2️⃣ Order Through Us: We buy, package, and deliver your food.
3️⃣ Monthly Contract: Schedule regular deliveries with us.
⏰ Delivery Times:
Afternoon: 5:30–7:15 LT
Evening: 10:30–1:45 LT
👉 Order now: https://t.me/liyudelivery_bot
📞 Call us anytime: 0956769920
🚀 Order now — fast delivery with safe packaging!
❤5👍1🤬1
❤2
#SE
➥ Players: 👕+🩳 ➠1000ETB
➥ Fans: 👕 ➠550ETB
🛃 Order RN: @WizFish
|➲| @ASTU_Network
Final SE Jersey Design 👕🩳
➥ Players: 👕+🩳 ➠
➥ Fans: 👕 ➠
🛃 Order RN: @WizFish
We will stop accepting orders tomorrow at 1LT (night). Hurry up!
|➲| @ASTU_Network
👎15🔥12❤2💔1
#Update
የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
|➲| @ASTU_Network
የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
|➲| @ASTU_Network
❤11😁1