የሀዘን መግለጫ! 💔🕯
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) የምግብ ቤት አገልግሎት ሰራተኛ የነበሩ ወ/ሮ ፋኖሴ ወዳጆ ንጉሴ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል::
ዩኒቨርሲቲዉ ለቤተሰቦቻቸዉ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉና ለስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል!
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ!
|➲| @ASTU_Network
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) የምግብ ቤት አገልግሎት ሰራተኛ የነበሩ ወ/ሮ ፋኖሴ ወዳጆ ንጉሴ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል::
ዩኒቨርሲቲዉ ለቤተሰቦቻቸዉ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉና ለስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል!
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ!
|➲| @ASTU_Network
😭62💔14🕊12❤4😢1
" ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄደበት አደጋ ተፈጥሮ ህይወቱ አልፏል " - ዩኒቨርሲቲው
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪውን በአደጋ መነጠቁን ገለጸ።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በንሳ ዳዬ ካምፓስ የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ በነበረው ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ ትላንት የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄዱበት ' ቦኖራ ወንዝ ' በተፈጠረ አደጋ በድንገት ህይወቱ ማለፉን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
" ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ በትምህርቱ ጠንካራ፣ በባህሪው ተግባቢ እና በጓደኞቹ ዘንድ ተወዳጅ ወጣት ነበር " ያለው ተቋሙ " ለወላጆቹ፣ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።
ሀዋሳ
|➲| @ASTU_Network
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪውን በአደጋ መነጠቁን ገለጸ።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በንሳ ዳዬ ካምፓስ የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ በነበረው ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ ትላንት የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄዱበት ' ቦኖራ ወንዝ ' በተፈጠረ አደጋ በድንገት ህይወቱ ማለፉን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
" ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ በትምህርቱ ጠንካራ፣ በባህሪው ተግባቢ እና በጓደኞቹ ዘንድ ተወዳጅ ወጣት ነበር " ያለው ተቋሙ " ለወላጆቹ፣ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።
ሀዋሳ
|➲| @ASTU_Network
😭44💔23❤4
_.3rd and 4th yr students who fail internship requests.pdf
74 KB
#Internship #ECE
Students who have not yet filled out and submitted the Summer Industrial Internship I and II Information Request Form should note that a new form has been prepared specifically for those who missed the previous submission. You are hereby given a final deadline of today at 8:00 LT to complete and submit the required information.
🔗 Link:
|➲| @ASTU_Network
Students who have not yet filled out and submitted the Summer Industrial Internship I and II Information Request Form should note that a new form has been prepared specifically for those who missed the previous submission. You are hereby given a final deadline of today at 8:00 LT to complete and submit the required information.
🔗 Link:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSe_vj8ly-GS0DkvotGX7J7JEQgvk5_-eZf8pK4nEYPG4cyowA/viewform?usp=header
|➲| @ASTU_Network
❤3
ASTU Network ®️
_.3rd and 4th yr students who fail internship requests.pdf
Another notice: Students who failed to submit their FAN number as posted last week must report to the Department Office by 8:00 LT today. Failure to comply will be your own responsibility.
|➲| @ASTU_Network
|➲| @ASTU_Network
❤1
#Ad
👋 Welcome to LiyuDelivery!
Hungry? Thirsty? Craving pizza or burgers? 🍕🍔💧
With LiyuDelivery, you can:
🚀 Get food & water delivered fast
📦 Enjoy clean, secure packaging for every order
🍲 Choose from a variety of restaurants & takeaway options
💸 Benefit from student-friendly prices
Takeaway Options:
1️⃣ Bring Your Own: Drop off your packaging 4:00–5:30 LT; we deliver after 6:00 LT.
2️⃣ Order Through Us: We buy, package, and deliver your food.
3️⃣ Monthly Contract: Schedule regular deliveries with us.
⏰ Delivery Times:
Afternoon: 5:30–7:15 LT
Evening: 10:30–1:45 LT
👉 Order now: https://t.me/liyudelivery_bot
📞 Call us anytime: 0956769920
🚀 Order now — fast delivery with safe packaging!
👋 Welcome to LiyuDelivery!
Hungry? Thirsty? Craving pizza or burgers? 🍕🍔💧
With LiyuDelivery, you can:
🚀 Get food & water delivered fast
📦 Enjoy clean, secure packaging for every order
🍲 Choose from a variety of restaurants & takeaway options
💸 Benefit from student-friendly prices
Takeaway Options:
1️⃣ Bring Your Own: Drop off your packaging 4:00–5:30 LT; we deliver after 6:00 LT.
2️⃣ Order Through Us: We buy, package, and deliver your food.
3️⃣ Monthly Contract: Schedule regular deliveries with us.
⏰ Delivery Times:
Afternoon: 5:30–7:15 LT
Evening: 10:30–1:45 LT
👉 Order now: https://t.me/liyudelivery_bot
📞 Call us anytime: 0956769920
🚀 Order now — fast delivery with safe packaging!
❤6
#Non_Cafe
በተለያዩ ምክንያቶች ሳይገባ የቆየው ወርሃዊው የነን-ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎቹ አካውንት መግባት ጀምሯል።
ያልገባላችሁ ተማሪዎች ትንሽ ታገሱ ይገባላችኋል። ይሄን ያክል ታግሳችሁ አሁን ይህቺን መታገስ አያቅታችሁም... lol 😁
|➲| @ASTU_Network
በተለያዩ ምክንያቶች ሳይገባ የቆየው ወርሃዊው የነን-ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎቹ አካውንት መግባት ጀምሯል።
ያልገባላችሁ ተማሪዎች ትንሽ ታገሱ ይገባላችኋል። ይሄን ያክል ታግሳችሁ አሁን ይህቺን መታገስ አያቅታችሁም... lol 😁
|➲| @ASTU_Network
🎉25😁8🤷♂6🤬6🤷♀4😭4❤3🐳1🤝1