#SE #CSE
🗣 SE & CSE Dept Head
Dear graduating students of CSE and SE,
This is to inform you that a Skill Development Training for graduating students will be conducted tomorrow February 20,2026 for the full day, starting at 8:30 a.m.
The morning session will take place at Oda Nabe Hall.
The afternoon session will be conducted at the syndicate level.
Accordingly, there will be no regular classes tomorrow. All graduating students are required to participate in the training.
Please note that attendance is mandatory, and absence will not be tolerated under any circumstances.
|➲| @ASTU_Network
🗣 SE & CSE Dept Head
Dear graduating students of CSE and SE,
This is to inform you that a Skill Development Training for graduating students will be conducted tomorrow February 20,2026 for the full day, starting at 8:30 a.m.
The morning session will take place at Oda Nabe Hall.
The afternoon session will be conducted at the syndicate level.
Accordingly, there will be no regular classes tomorrow. All graduating students are required to participate in the training.
Please note that attendance is mandatory, and absence will not be tolerated under any circumstances.
|➲| @ASTU_Network
❤1
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨
Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma garuu haalli isaa daraan ulfaateera; jijjiirraa kalee (kidney transplant) ariifachiisaa kan isa barbaachisu yoo ta'u. Baasiin yaalii kanaas qarshii 5,000,000 ol dha.
Kanaaf,Barattoota fi hawaasa bal’aa hundaaf, yeroo rakkinaa kana keessatti Dawit bira dhaabbachuuf waamicha kabajaa dhiyeessina. Gumaachi keessan xiqqaan illee lubbuu isaa ni oolchaa.
Baankii Daldalaa Itoophiyaa- Lakkoofsa Herregaa:
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
🚨 Urgent Call for Help 🚨
Dawit Teshome, 23 years old, is bravely fighting severe kidney disease. He has been undergoing dialysis with the help of his family, but his condition has now become critical. He urgently needs a kidney transplant, and the treatment costs over 5,000,000 Birr.
We kindly ask the students of Adama Science and Technology University and all compassionate members of the community to stand with Dawit during this difficult time. Any support you can give will make a real difference and help save his life.
Commercial Bank of Ethiopia
Account Number:
Account Name: Dawit Teshome Tefera
|➲| @ASTU_Network
Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma garuu haalli isaa daraan ulfaateera; jijjiirraa kalee (kidney transplant) ariifachiisaa kan isa barbaachisu yoo ta'u. Baasiin yaalii kanaas qarshii 5,000,000 ol dha.
Kanaaf,Barattoota fi hawaasa bal’aa hundaaf, yeroo rakkinaa kana keessatti Dawit bira dhaabbachuuf waamicha kabajaa dhiyeessina. Gumaachi keessan xiqqaan illee lubbuu isaa ni oolchaa.
Baankii Daldalaa Itoophiyaa- Lakkoofsa Herregaa:
1000478318778(Dawit Teshome Tefera)🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000478318778(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
🚨 Urgent Call for Help 🚨
Dawit Teshome, 23 years old, is bravely fighting severe kidney disease. He has been undergoing dialysis with the help of his family, but his condition has now become critical. He urgently needs a kidney transplant, and the treatment costs over 5,000,000 Birr.
We kindly ask the students of Adama Science and Technology University and all compassionate members of the community to stand with Dawit during this difficult time. Any support you can give will make a real difference and help save his life.
Commercial Bank of Ethiopia
Account Number:
1000478318778Account Name: Dawit Teshome Tefera
|➲| @ASTU_Network
😢35❤13
ASTU Network ®️
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨 Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma…
Guys ሁሉም ፖስት ብቻ አድርገው ዝም አሉ እኮ። በእርግጥ ሁሉንም ገንዘብ እኛው ብቻ መሰብሰብ ባንችልም የአቅማችንን እና የበኩላችንን ትንሸ ነገር ማድረግ እንችላለን። ሌላውን ሌሎች አካላት ይሞሉታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
የ 100 ብር ቻሌንጅ ብንጀምር ምን ይመስላችኋል❓የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ!
ከተስማማን በተመሳሳይ ሰዓት እንጀምራለን!🫶🏽
እስኪ rxn 👇
.
የ 100 ብር ቻሌንጅ ብንጀምር ምን ይመስላችኋል❓የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ!
ከተስማማን በተመሳሳይ ሰዓት እንጀምራለን!🫶🏽
እስኪ rxn 👇
.
❤60👍23❤🔥2😘2🐳1
ASTU Network ®️
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨 Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma…
የ100 ብር ቻሌንጅ! ❤️🩹
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
ሁላችንም ከመቶ ብር ጀምሮ የቻልነውን ከላይ ባለው አካውንት በማስገባት ፣ የበኩላችንን ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ! 🙏
ለወገን ደራሽ ወገን ነው!
የላካችሁትን screenshot comment አድርጉ።
ፈጣሪ አብዝቶ መልሶ ይስጣችሁ! 🙏
እንጀምር! 👇
|➲| @ASTU_Network
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000478318778(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
ሁላችንም ከመቶ ብር ጀምሮ የቻልነውን ከላይ ባለው አካውንት በማስገባት ፣ የበኩላችንን ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ! 🙏
ለወገን ደራሽ ወገን ነው!
የላካችሁትን screenshot comment አድርጉ።
ፈጣሪ አብዝቶ መልሶ ይስጣችሁ! 🙏
እንጀምር! 👇
|➲| @ASTU_Network
❤29👍5❤🔥1
ASTU Network ®️
#NonCafe የነን ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወርሃዊ ገንዘብ እስካሁን ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዳልገባ ይታወቃል። ይህንንም በማስመልከት በጥያቄያችሁ መሰረት የዩኒቨርስቲውን የተማሪዎች ጉዳይ ቢሮ ለማነጋገር የሞከርን ሲሆን ፣ ገንዘቡ ከቢሮው ወደዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቢሮ እንደተላከ ፣ አሁን የሚቀረው የነሱ ጉዳይ ማስፈጸም እንደሆነና በዚህ ሳምንት እንደሚገባ ነግረውናል። |➲| @ASTU_Network
If they don't send the cost-sharing money until Monday, we'll visit the office and ask them again!
|➲| @ASTU_Network
|➲| @ASTU_Network
😭64🔥3😁3🤔2❤1🤷♀1
Forwarded from MTJ DELIVERY
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ በ480ብር ብቻ እኛጋር ያገኛሉ።
ዶርም ድረስ እናደርሳለን!
0922218897
@M_Fatih2
አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ
by MTJ GROUP
https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ
ዶርም ድረስ እናደርሳለን!
0922218897
@M_Fatih2
አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ
by MTJ GROUP
https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ
❤9🤣6👏3😁3
ASTU Network ®️
የ100 ብር ቻሌንጅ! ❤️🩹 🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨 ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም…
በርካታ ተማሪዎች የቻሉትን ከ100 ብር ጀምሮ ለወንድማችን ድጋፍ እያደረጉ ነው። ድጋፍ ያደረጋችሁትን በሙሉ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ ለማለት እንወዳለን።
ግን ደሞ ብዙ ይቀረናል። ጥቂት ሰው ብቻ ነው እየላከ ያለው። ሁላችንም ቢያንስ 100ብር ማዋጣት እንችላለን። 100ብር አንድ ምግብ ነው 🤷♂️። ስለዚህ የምትችሉ ተማሪዎች ፣ ከ100 ብር ጀምሮ የምትችሉትን ድጋፍ በማድረግ ለወንድማችን አለንልህ እንበለው! 🥺
የላካችሁትን screenshot comment ላይ አስቀምጡ ❤
እናመሰግናለን! 🙏
|➲| @ASTU_Network
ግን ደሞ ብዙ ይቀረናል። ጥቂት ሰው ብቻ ነው እየላከ ያለው። ሁላችንም ቢያንስ 100ብር ማዋጣት እንችላለን። 100ብር አንድ ምግብ ነው 🤷♂️። ስለዚህ የምትችሉ ተማሪዎች ፣ ከ100 ብር ጀምሮ የምትችሉትን ድጋፍ በማድረግ ለወንድማችን አለንልህ እንበለው! 🥺
የላካችሁትን screenshot comment ላይ አስቀምጡ ❤
እናመሰግናለን! 🙏
|➲| @ASTU_Network
❤29🥰1