ASTU Network ®️
#Internship #SE #CSE 🗣 CoEEC Dean, ADAA (Directorate) The deadline to submit your internship acceptance letter is next week. If you do not submit it by then, the department will randomly assign you to different companies. Exact date: Unspecified! |➲|…
#Update
#Internship #SE #CSE
No specific deadline has been decided yet, but the internship coordinators said it will be soon.
They also mentioned that our exams and class end dates might not follow the regular calendar due to arrangements for the national election being held this year.
|➲| @ASTU_Network
#Internship #SE #CSE
No specific deadline has been decided yet, but the internship coordinators said it will be soon.
They also mentioned that our exams and class end dates might not follow the regular calendar due to arrangements for the national election being held this year.
|➲| @ASTU_Network
👀4❤3
#Ad
የASTU ቆንጆዎች... ንግስት መሆን እንጂ "አጣቢ" መሆን አይመጥናችሁም! ✨👑
ጥፍራችሁን አበላሽታችሁ፣ እጃችሁን አሳብጣችሁ እና ደክሟችሁ እንድታሳልፉ አንፈልግም። ራስሽን እየተንከባከብሽ "ፏ " በይ💃፤ ልብሱን ግን ለ "ፏ" (Fua) ስጪው!
ለምን ፏ (Fua)?
💅 ጥፍርሽና እጅሽ አይበላሽም (Self-care)
👗 ጽዱና ፏ ያለ አጠባ (Pure Laundry)
🚚 ነጻ ማድረሻ እስከ ደጃፍሽ (Free Delivery)
💰 እጅግ በጣም ርካሽ (Amazingly Cheap)
አንቺ "ፏ" ብለሽ ውጪ፣ ልብስሽን እኛ "ፏ" እናደርገዋለን! ✨
📞 ይደውሉልን፦ 0970713018
📲 በቴሌግራም ይዘዙ፦ @Fualaundry_bot
ቻናላች
👉 @fualaundry 👈
✨ Pure laundry, free delivery! ✨
#ASTU #ASTUGirls #FuaLaundry #SelfCare #ፏ #Adama #CampusLogistics
የASTU ቆንጆዎች... ንግስት መሆን እንጂ "አጣቢ" መሆን አይመጥናችሁም! ✨👑
ጥፍራችሁን አበላሽታችሁ፣ እጃችሁን አሳብጣችሁ እና ደክሟችሁ እንድታሳልፉ አንፈልግም። ራስሽን እየተንከባከብሽ "ፏ " በይ💃፤ ልብሱን ግን ለ "ፏ" (Fua) ስጪው!
ለምን ፏ (Fua)?
💅 ጥፍርሽና እጅሽ አይበላሽም (Self-care)
👗 ጽዱና ፏ ያለ አጠባ (Pure Laundry)
🚚 ነጻ ማድረሻ እስከ ደጃፍሽ (Free Delivery)
💰 እጅግ በጣም ርካሽ (Amazingly Cheap)
አንቺ "ፏ" ብለሽ ውጪ፣ ልብስሽን እኛ "ፏ" እናደርገዋለን! ✨
📞 ይደውሉልን፦ 0970713018
📲 በቴሌግራም ይዘዙ፦ @Fualaundry_bot
ቻናላች
👉 @fualaundry 👈
✨ Pure laundry, free delivery! ✨
#ASTU #ASTUGirls #FuaLaundry #SelfCare #ፏ #Adama #CampusLogistics
😁53🤣31❤7🤨2👎1😭1
#EPCE #5thYear
Dears,
Greetings!
This is to inform you that there will be a full-day skill development training tomorrow starting at 8:30 a.m. The morning session will be at Oda Nabe Hall, and the afternoon session will be at the syndicate level.
Attendance is compulsory. There will be no classes tomorrow for graduating students.
Best regards!
©️ ASTU EPCE
|➲| @ASTU_Network
Dears,
Greetings!
This is to inform you that there will be a full-day skill development training tomorrow starting at 8:30 a.m. The morning session will be at Oda Nabe Hall, and the afternoon session will be at the syndicate level.
Attendance is compulsory. There will be no classes tomorrow for graduating students.
Best regards!
©️ ASTU EPCE
|➲| @ASTU_Network
❤5
#Internship #ECE #4thYear
Direct message from Department office!
Students who are interested for summer internship at INSA who qualified or have 3.3 >CGPA you can register at office starting from now up to 9:00LT
Only for 4th year!
|➲| @ASTU_Network
Direct message from Department office!
Students who are interested for summer internship at INSA who qualified or have 3.3 >CGPA you can register at office starting from now up to 9:00LT
Only for 4th year!
|➲| @ASTU_Network
🤯1
#SE #CSE
🗣 SE & CSE Dept Head
Dear graduating students of CSE and SE,
This is to inform you that a Skill Development Training for graduating students will be conducted tomorrow February 20,2026 for the full day, starting at 8:30 a.m.
The morning session will take place at Oda Nabe Hall.
The afternoon session will be conducted at the syndicate level.
Accordingly, there will be no regular classes tomorrow. All graduating students are required to participate in the training.
Please note that attendance is mandatory, and absence will not be tolerated under any circumstances.
|➲| @ASTU_Network
🗣 SE & CSE Dept Head
Dear graduating students of CSE and SE,
This is to inform you that a Skill Development Training for graduating students will be conducted tomorrow February 20,2026 for the full day, starting at 8:30 a.m.
The morning session will take place at Oda Nabe Hall.
The afternoon session will be conducted at the syndicate level.
Accordingly, there will be no regular classes tomorrow. All graduating students are required to participate in the training.
Please note that attendance is mandatory, and absence will not be tolerated under any circumstances.
|➲| @ASTU_Network
❤1
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨
Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma garuu haalli isaa daraan ulfaateera; jijjiirraa kalee (kidney transplant) ariifachiisaa kan isa barbaachisu yoo ta'u. Baasiin yaalii kanaas qarshii 5,000,000 ol dha.
Kanaaf,Barattoota fi hawaasa bal’aa hundaaf, yeroo rakkinaa kana keessatti Dawit bira dhaabbachuuf waamicha kabajaa dhiyeessina. Gumaachi keessan xiqqaan illee lubbuu isaa ni oolchaa.
Baankii Daldalaa Itoophiyaa- Lakkoofsa Herregaa:
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
🚨 Urgent Call for Help 🚨
Dawit Teshome, 23 years old, is bravely fighting severe kidney disease. He has been undergoing dialysis with the help of his family, but his condition has now become critical. He urgently needs a kidney transplant, and the treatment costs over 5,000,000 Birr.
We kindly ask the students of Adama Science and Technology University and all compassionate members of the community to stand with Dawit during this difficult time. Any support you can give will make a real difference and help save his life.
Commercial Bank of Ethiopia
Account Number:
Account Name: Dawit Teshome Tefera
|➲| @ASTU_Network
Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma garuu haalli isaa daraan ulfaateera; jijjiirraa kalee (kidney transplant) ariifachiisaa kan isa barbaachisu yoo ta'u. Baasiin yaalii kanaas qarshii 5,000,000 ol dha.
Kanaaf,Barattoota fi hawaasa bal’aa hundaaf, yeroo rakkinaa kana keessatti Dawit bira dhaabbachuuf waamicha kabajaa dhiyeessina. Gumaachi keessan xiqqaan illee lubbuu isaa ni oolchaa.
Baankii Daldalaa Itoophiyaa- Lakkoofsa Herregaa:
1000478318778(Dawit Teshome Tefera)🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000478318778(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
🚨 Urgent Call for Help 🚨
Dawit Teshome, 23 years old, is bravely fighting severe kidney disease. He has been undergoing dialysis with the help of his family, but his condition has now become critical. He urgently needs a kidney transplant, and the treatment costs over 5,000,000 Birr.
We kindly ask the students of Adama Science and Technology University and all compassionate members of the community to stand with Dawit during this difficult time. Any support you can give will make a real difference and help save his life.
Commercial Bank of Ethiopia
Account Number:
1000478318778Account Name: Dawit Teshome Tefera
|➲| @ASTU_Network
😢35❤13
ASTU Network ®️
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨 Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma…
Guys ሁሉም ፖስት ብቻ አድርገው ዝም አሉ እኮ። በእርግጥ ሁሉንም ገንዘብ እኛው ብቻ መሰብሰብ ባንችልም የአቅማችንን እና የበኩላችንን ትንሸ ነገር ማድረግ እንችላለን። ሌላውን ሌሎች አካላት ይሞሉታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
የ 100 ብር ቻሌንጅ ብንጀምር ምን ይመስላችኋል❓የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ!
ከተስማማን በተመሳሳይ ሰዓት እንጀምራለን!🫶🏽
እስኪ rxn 👇
.
የ 100 ብር ቻሌንጅ ብንጀምር ምን ይመስላችኋል❓የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ!
ከተስማማን በተመሳሳይ ሰዓት እንጀምራለን!🫶🏽
እስኪ rxn 👇
.
❤60👍23❤🔥2😘2🐳1
ASTU Network ®️
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨 Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma…
የ100 ብር ቻሌንጅ! ❤️🩹
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
ሁላችንም ከመቶ ብር ጀምሮ የቻልነውን ከላይ ባለው አካውንት በማስገባት ፣ የበኩላችንን ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ! 🙏
ለወገን ደራሽ ወገን ነው!
የላካችሁትን screenshot comment አድርጉ።
ፈጣሪ አብዝቶ መልሶ ይስጣችሁ! 🙏
እንጀምር! 👇
|➲| @ASTU_Network
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000478318778(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
ሁላችንም ከመቶ ብር ጀምሮ የቻልነውን ከላይ ባለው አካውንት በማስገባት ፣ የበኩላችንን ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ! 🙏
ለወገን ደራሽ ወገን ነው!
የላካችሁትን screenshot comment አድርጉ።
ፈጣሪ አብዝቶ መልሶ ይስጣችሁ! 🙏
እንጀምር! 👇
|➲| @ASTU_Network
❤29👍5❤🔥1