ታዋቂዋ የፊልም ተዋናይት ፊቴንና ድምፄን ከAI ሚኒስትሯ ላይ አንሱልኝ ስትል ጠይቃለች።
አውሮፓዊቷ ሃገር አልባኒያ ባለፈው አመት በአለማችን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ "ዲዬላ" የተሰኘችውን የAI ሚኒስትር ማስተዋወቋ ሲታወስ የAI ሚኒስትሯ ምስልና ድምጽ ከታዊቂዋ የሃገሪቱ አርቲስት አኒላ ቢሻ የተወሰደ ነው።
አርቲስቷ መንግስት ምስሏን በዚህ መልክ ይጠቀመዋል ብላ እንዳላሰበች ገልፃ የግለሰባዊ መረጃ ጥሰት ተፈፅሞብኛል ብላ ክስ መመስረቷን ገልፃ መንግስት ድምጿንና ምስሏን በአስቸኳይ መጠቀም እንዲያቆም ጠይቃለች።
አርቲስቷ ምስሏና ድምጿ ኢ አልባኒያ ለተሰኘ የመንግስት የበይነ መረብ አገልግሎት እንዲውል ኮንትራት መፈረሟን ገልፃ ስለ AI ሚኒስትሯ ምንም እንዳልተነገራትና ያለ እሷ ፈቃድ ምስልና ድምጿ ጥቅም ላይ በመዋሉ መገረሟን ተናግራለች።
ቢሻ የAI ሚኒስትሯ ባለፈው አመት የካቢኔ አባል ከሆነች ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩን በተመለከተ መንግስትን ለማነጋገር ሞክራ ምላሽ ስላጣች ወደ ክስ ማምራቷን ገልፃለች።
🔗 Albanian's AI Minister
|➲| @ASTU_Network
አውሮፓዊቷ ሃገር አልባኒያ ባለፈው አመት በአለማችን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ "ዲዬላ" የተሰኘችውን የAI ሚኒስትር ማስተዋወቋ ሲታወስ የAI ሚኒስትሯ ምስልና ድምጽ ከታዊቂዋ የሃገሪቱ አርቲስት አኒላ ቢሻ የተወሰደ ነው።
አርቲስቷ መንግስት ምስሏን በዚህ መልክ ይጠቀመዋል ብላ እንዳላሰበች ገልፃ የግለሰባዊ መረጃ ጥሰት ተፈፅሞብኛል ብላ ክስ መመስረቷን ገልፃ መንግስት ድምጿንና ምስሏን በአስቸኳይ መጠቀም እንዲያቆም ጠይቃለች።
አርቲስቷ ምስሏና ድምጿ ኢ አልባኒያ ለተሰኘ የመንግስት የበይነ መረብ አገልግሎት እንዲውል ኮንትራት መፈረሟን ገልፃ ስለ AI ሚኒስትሯ ምንም እንዳልተነገራትና ያለ እሷ ፈቃድ ምስልና ድምጿ ጥቅም ላይ በመዋሉ መገረሟን ተናግራለች።
ቢሻ የAI ሚኒስትሯ ባለፈው አመት የካቢኔ አባል ከሆነች ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩን በተመለከተ መንግስትን ለማነጋገር ሞክራ ምላሽ ስላጣች ወደ ክስ ማምራቷን ገልፃለች።
🔗 Albanian's AI Minister
|➲| @ASTU_Network
❤8🤣8👍1
ASTU Network ®️
#Library የዩኒቨርስቲው ቤተመጽሐፍት central እንዳልተከፈተ እና applied ደግሞ የቀን አገልግሎት ቢሰጥም የማታ አዳር አገልግሎት መስጠት እንዳልጀመረ ይታወቃል። በነገው እለት ሰኞ ቤተመጽሐፍቱ የማታ አዳር አገልግሎት በመጀመር የ24 ሰዓት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የዩኒቨርስቲው የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አባል ነግረውናል። በነገው ዕለት አገልግሎቱ መጀመሩን አረጋግጠን የምናሳውቃችሁ…
አሳዛኝ ዜና! 💔😁
Central Library እየታደሰ ስለሆነ እድሳቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ አገልግሎት መስጠት አይችልም ተብሏል።
💁🏻♂ በስፍራው ተገኝተን ያነሳነውን ፎቶ እንካችሁ ብለናል... 🏚️😸
|➲| @ASTU_Network
Central Library እየታደሰ ስለሆነ እድሳቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ አገልግሎት መስጠት አይችልም ተብሏል።
💁🏻♂ በስፍራው ተገኝተን ያነሳነውን ፎቶ እንካችሁ ብለናል... 🏚️😸
|➲| @ASTU_Network
😭63😁16❤3👍2👏2😱1🎉1🍾1
📢 Notice to All ASTU Students
This is to inform all students that playing on the ground tennis court is strictly prohibited until further notice.
Anyone found playing on the court will face appropriate disciplinary action in accordance with university regulations.
We appreciate your understanding and cooperation
|➲| @ASTU_Network
This is to inform all students that playing on the ground tennis court is strictly prohibited until further notice.
Anyone found playing on the court will face appropriate disciplinary action in accordance with university regulations.
We appreciate your understanding and cooperation
|➲| @ASTU_Network
😁10😭3❤1
ASTU Network ®️
በነገው ዕለት አገልግሎቱ መጀመሩን አረጋግጠን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
#Library
Sorry for the late post… 🙏
The Applied Library is now open 24 hours. However, the Central Library is closed for maintenance.
You can still use the Applied Library.
Thank you!
|➲| @ASTU_Network
Sorry for the late post… 🙏
The Applied Library is now open 24 hours. However, the Central Library is closed for maintenance.
You can still use the Applied Library.
Thank you!
|➲| @ASTU_Network
🙏3😘1
ASTU Network ®️
#Reminder ከFeb 16-17 የሚካሄደው የሁለተኛ ሴሚስቴር ADD & DROP ነገ ይጀምራል። ባሳለፍነው የሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ኮርስ ሳይሞላላችሁ የተመዘገባችሁ እና እስካሁን ያልተስተካከለላችሁ ተማሪዎች ነገ ፕሮግራሙ ፖርታል ላይ ሲከፈት ADD Request ለዲፓርትመንታችሁ በማስገባት ማመልከት ትችላላችሁ። |➲| @ASTU_Network
የሁለተኛ ሴሚስቴር የADD & DROP ፕሮግራም ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። ኮስር ያልሞላላችሁ ወይም በተለያየ ምክንያት ADD/DROP የምታደርጉ ተማሪዎች ጊዜውን በመጠቀም እና ስለ አስተማሪዎች መረጃ በማግኘት እና በመምረጥ ማመልከት ትችላላችሁ።
NB: ፕሮግራሙ ነገ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
|➲| @ASTU_Network
NB: ፕሮግራሙ ነገ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
|➲| @ASTU_Network
❤2
ASTU Network ®️
#Internship #SE #CSE 🗣 CoEEC Dean, ADAA (Directorate) The deadline to submit your internship acceptance letter is next week. If you do not submit it by then, the department will randomly assign you to different companies. Exact date: Unspecified! |➲|…
#Internship
የክረምት ኢንተርንሺፕ የምትወጡበትን ካምፓኒ ያላገኛችሁ ተማሪዎች ካላችሁ መፍጠኑ የተሻለ ይመስለኛል። ምክንያቱም አንዳንድ ዲፓርትመንቶች ተቀብለው ጨርሰው ምደባ ብቻ ነው የቀራቸው። ሌሎች ደግሞ እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ ብለዋል። የተቀሩትም ተመሳሳይ ነገር ይላሉ ተብሎ ይጠበቃል። በምትባሉት ጊዜ ውስጥ የ Acceptance ወረቀታችሁን ካላስገባችሁ ክፍት ቦታ ፈልገው የፈለጉት ቦታ ነው የሚመድቧችሁ። እሱ ደግሞ በጣም ከባድ ነገር ነው የሚሆነው።
ስለዚህ በአጭሩ ፣ ፍጠኑ! 🏃♂➡️
አሁን ከምንም በላይ ቅድሚያ ለዚህ ነገር ስጡ! አትዘናጉ! ☝
|➲| @ASTU_Network
የክረምት ኢንተርንሺፕ የምትወጡበትን ካምፓኒ ያላገኛችሁ ተማሪዎች ካላችሁ መፍጠኑ የተሻለ ይመስለኛል። ምክንያቱም አንዳንድ ዲፓርትመንቶች ተቀብለው ጨርሰው ምደባ ብቻ ነው የቀራቸው። ሌሎች ደግሞ እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ ብለዋል። የተቀሩትም ተመሳሳይ ነገር ይላሉ ተብሎ ይጠበቃል። በምትባሉት ጊዜ ውስጥ የ Acceptance ወረቀታችሁን ካላስገባችሁ ክፍት ቦታ ፈልገው የፈለጉት ቦታ ነው የሚመድቧችሁ። እሱ ደግሞ በጣም ከባድ ነገር ነው የሚሆነው።
ስለዚህ በአጭሩ ፣ ፍጠኑ! 🏃♂➡️
አሁን ከምንም በላይ ቅድሚያ ለዚህ ነገር ስጡ! አትዘናጉ! ☝
|➲| @ASTU_Network
🤷♀5😐4❤2
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Pro 5S Airpods! — New Version! 🆕
🎧 Clear Stereo Sound — deep bass, smooth vocals.
⚡ Bluetooth 5.3 — quick and stable connection.
🔋 Long Battery Life — lasts for hours with the case.
💁🏻♂ Available in black and white color
✅ Condition: New 🤗
💰 Price:850ETB
DM: Pro5S
@Astu_marketplace
🎧 Clear Stereo Sound — deep bass, smooth vocals.
⚡ Bluetooth 5.3 — quick and stable connection.
🔋 Long Battery Life — lasts for hours with the case.
💁🏻♂ Available in black and white color
✅ Condition: New 🤗
💰 Price:
DM: Pro5S
@Astu_marketplace
❤2
#Urgent!
#EPCE #4thYear
For 4th year EPCE students!
Fill this form ASAP! 👇
🔗 Link:
|➲| @ASTU_Network
#EPCE #4thYear
For 4th year EPCE students!
Fill this form ASAP! 👇
🔗 Link:
https://forms.gle/ittZwER6GxeJNB6K8
|➲| @ASTU_Network
Google Docs
Data for Internship
#NonCafe
የነን ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወርሃዊ ገንዘብ እስካሁን ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዳልገባ ይታወቃል።
ይህንንም በማስመልከት በጥያቄያችሁ መሰረት የዩኒቨርስቲውን የተማሪዎች ጉዳይ ቢሮ ለማነጋገር የሞከርን ሲሆን ፣ ገንዘቡ ከቢሮው ወደዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቢሮ እንደተላከ ፣ አሁን የሚቀረው የነሱ ጉዳይ ማስፈጸም እንደሆነና በዚህ ሳምንት እንደሚገባ ነግረውናል።
|➲| @ASTU_Network
የነን ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወርሃዊ ገንዘብ እስካሁን ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዳልገባ ይታወቃል።
ይህንንም በማስመልከት በጥያቄያችሁ መሰረት የዩኒቨርስቲውን የተማሪዎች ጉዳይ ቢሮ ለማነጋገር የሞከርን ሲሆን ፣ ገንዘቡ ከቢሮው ወደዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቢሮ እንደተላከ ፣ አሁን የሚቀረው የነሱ ጉዳይ ማስፈጸም እንደሆነና በዚህ ሳምንት እንደሚገባ ነግረውናል።
|➲| @ASTU_Network
😭45👍9❤4🥰3
ASTU Network ®️
#NonCafe የነን ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወርሃዊ ገንዘብ እስካሁን ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዳልገባ ይታወቃል። ይህንንም በማስመልከት በጥያቄያችሁ መሰረት የዩኒቨርስቲውን የተማሪዎች ጉዳይ ቢሮ ለማነጋገር የሞከርን ሲሆን ፣ ገንዘቡ ከቢሮው ወደዩኒቨርስቲው የፋይናንስ ቢሮ እንደተላከ ፣ አሁን የሚቀረው የነሱ ጉዳይ ማስፈጸም እንደሆነና በዚህ ሳምንት እንደሚገባ ነግረውናል። |➲| @ASTU_Network
So some students came through inbox and said...
"Ere yene tlant nw yegebaw" 🤷♂️
.
"Ere yene tlant nw yegebaw" 🤷♂️
.
👀25🤷♀2❤1🤩1
🚨 URGENT: 2nd Year Dual CSE/ECE Students
The new curriculum makes Circuits II a critical prerequisite right now. If you don't add it before the portal closes, the scheduling gap will delay your graduation by an extra year (making it a 6-year degree).
Check the Portal: Add Circuits II immediately.
Adjust: Drop another course if necessary to make room.
And try to reach other student who can help you.
Only for dual students! ☝
|➲| @ASTU_Network
The new curriculum makes Circuits II a critical prerequisite right now. If you don't add it before the portal closes, the scheduling gap will delay your graduation by an extra year (making it a 6-year degree).
Check the Portal: Add Circuits II immediately.
Adjust: Drop another course if necessary to make room.
And try to reach other student who can help you.
|➲| @ASTU_Network
🤗4❤3😎2😘1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Ruggas Type-C Earphone!
➦ Clear Sound Quality
➦ Noise Reduction
➦ Powerful Bass
➦ Mic Integrated
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price:400ETB
DM: RuggasTypeC
@Astu_marketplace
➦ Clear Sound Quality
➦ Noise Reduction
➦ Powerful Bass
➦ Mic Integrated
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price:
DM: RuggasTypeC
@Astu_marketplace
Student with no FAN number.pdf
12.4 KB
#ECE
This is to inform all concerned students that they are required to fill in and submit their FAN number without delay. Students who fail to provide their FAN number will not be eligible to proceed to internship placement.
final submission date: 19/02/2026
|➲| @ASTU_Network
This is to inform all concerned students that they are required to fill in and submit their FAN number without delay. Students who fail to provide their FAN number will not be eligible to proceed to internship placement.
final submission date: 19/02/2026
|➲| @ASTU_Network
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Ruggas Earphone! — Original! ™️
🔉 Deep sound... 👌
Available in black and white color!
💰 Price:300ETB
DM: Ruggas
@Astu_marketplace
🔉 Deep sound... 👌
Available in black and white color!
💰 Price:
DM: Ruggas
@Astu_marketplace
❤2
#Civil_Engineering
URGENT NOTICE – For 3rd & 4th Year Internship Students
All internship students are required to fill out the form correctly and completely.
Please note:
Your FAN number is found on your FAYIDA ID card and contains 16 digits.
Make sure all information is entered accurately.
⚠️ Failure to submit the form will result in you NOT being included in the internship placement process.
Kindly treat this matter with urgency.
🔗 Link:
|➲| @ASTU_Network
URGENT NOTICE – For 3rd & 4th Year Internship Students
All internship students are required to fill out the form correctly and completely.
Please note:
Your FAN number is found on your FAYIDA ID card and contains 16 digits.
Make sure all information is entered accurately.
⚠️ Failure to submit the form will result in you NOT being included in the internship placement process.
Kindly treat this matter with urgency.
🔗 Link:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSccC-tZXOh0Plxz_Wi0Y1bjabnu3RMWeymtMGgyZ45tCE66GA/viewform?usp=publish-editor
|➲| @ASTU_Network