ASTU Network ®️
4.13K subscribers
1.42K photos
32 videos
285 files
340 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
EPCE Students Hand Book.pdf
13.5 MB
#EPCE

For EPCE Students!

|➲| @ASTU_Network
1
This final reminder to drop your FAN ID with E student ID and Full name until today. unless you will not sit on national exit exam. Regards!

©️ ASTU EPCE

|➲|
@ASTU_Network
2
#Urgent
#Internship #ECE

To All 3rd and 4th years students (ECE)!
Please, fill this google form up to February 16,2026
.

Please notify all 3rd and 4th year students to fill this google form as soon as possible.

🔗 Link:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfjXksfsrMZuHZC_rELytaIhkMIbAaR9L-GOCIkSAAAi4R_dg/viewform?usp=publish-editor


|➲| @ASTU_Network
2👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AI 🤖🤯  #ByteDance

የ TikTok  መስራች ByteDance "Seedance 2.0" የተሰኘ አዲስ እና እጅግ ዘመናዊ የAI ቪዲዮ መስሪያ በማስተዋወቅ ኢንዱስትሪውን እያናወጠ ነው።

> ሞዴሉ Sora 2 እና Veo 3ን የሚበልጥ ሲሆን፣ የሆሊውድ ደረጃ ያላቸውን 2K ቪዲዮዎች መፍጠር ይችላል።
> ጽሑፍን ብቻ ሳይሆን ምስልንና ድምጽን ጨምሮ 12 ግብዓቶችን ይቀበላል። በተለይም ገጸ-ባህሪያት ሲናገሩ የከንፈር እንቅስቃሴያቸው  Perfect እና የpost-production ስራ የማይፈልግ ነው።
> ለአንድ ቪዲዮ የሚጠይቀው ክፍያ $0.20 ብቻ ሲሆን፣ ይህም ከአሜሪካ ተወዳዳሪዎች ዋጋ በግማሽ ያነሰ ነው።

|➲| @ASTU_Network
🤯104💘1
#Ad

Are you tired of test less cafe food, and spending money every day? 😩
Do you miss proper home food while living on campus?

Mamis Gebeta is made for students who want clean, homemade food 🍲❤️
Freshly cooked, well packed, and delivered hot every day.

🍛 Lunch & Dinner
🚚 Delivered to your campus
Always on time — that’s our promise

💰 We guarantee stable pricing.
No sudden price increases. The price stays the same for a long time, so you can plan without stress.

Price:
4000 birr per month
or
2100 birr every 15 days

📩 Call us now to secure your spot.
Mamis Gebeta
4
🗣 SE & CSE Dept Head

If, after adding and dropping courses, your total credit hours do not exceed 19, you are not required to fill out this form. This form is intended only for students who wish to take an overload (i.e., more than 19 credit hours).

Students who wish to apply for an overload must submit a formal request letter by Monday, February 16, 2026.

In your request letter, please ensure you clearly include the following information:

➩ Department 
➩ Year of study 
➩ Student ID 
➩ Course(s) to be added (course name(s) and corresponding credit hour(s)) 
➩ Current CGPA 
➩ Total credit hours before adding the course(s) 
➩ Total credit hours after adding the course(s) 

Requests that do not include all of the above information may not be considered.

🔗 Link: Overload Request Form
https://forms.gle/tPaCEuzLFjLhphbr8


|➲| @ASTU_Network
3🤷‍♀2
#MSE

Exit Exam Tutorial Schedule for MSE Students


|➲| @ASTU_Network
#AI 🤖 #Spotify

ስፖቲፋይ ከታህሳስ ወር ጀምሮ የተጻፉት ኮዶች በሙሉ የAI መሆናቸውን ገለጸ።

የሙዚቃ ማሰራጨው ስፖቲፋይ ከባለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ አበልፃጊዎቹ ( Developers) አንድ መስመር ኮድ እንኳን እንዳልፃፉና ኮዶቹ በAI እየተፃፉ መሆኑን ገልጿል።

ስፖቲፋይ ኢንጂነሮቹ በተለይ ደግሞ " Claude"ን በመጠቀም የሚፈልጉትን ገጽታ በመንገር ወይም ደግሞ ችግሮችን እንዲፈታ በመንገር ብቻ ሥራቸውን እየሰሩ ነው ብሏል።

ይህ የAI መጨረሻ ሳይሆን መጀመሪያ ነው ሲል የገለጸው ኩባንያው የAI ተጽዕኖን በተመለከተም በበጎ እንደሚመለከተውና አዳዲስ ተጠቃሚዎችን እንደሚስበለት ገልጿል።

ሰዎች ባለፈው አመት ከ211 ቢሊየን በላይ ሰዓት በስፖቲፋይ ላይ አጥፍተዋል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ "Deezer "የተሰኘው የሙዚቃ ማሰራጫ በየቀኑ 60,000 የሚሆኑ ሙሉ ለሙሉ በAI የተሰሩ ዘፈኖች እንደሚጫኑና ይህም በቀን ከሚቀበለው ውስጥ 39% እንደሆነ ገልጿል።

|➲| @ASTU_Network
🕊4🤣43👍1
#Internship #SE #CSE

🗣 CoEEC Dean, ADAA (Directorate)

The deadline to submit your internship acceptance letter is next week. If you do not submit it by then, the department will randomly assign you to different companies.

Exact date: Unspecified!

|➲| @ASTU_Network
🙉10🤬51😭1
Forwarded from MTJ DELIVERY
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ በ480ብር ብቻ እኛጋር ያገኛሉ።
ዶርም ድረስ እናደርሳለን!
0922218897
@M_Fatih2

አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ

by MTJ GROUP

https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ
11😁7👍4🤬1
ASTU Network ®️
Photo
የዋጋ ጭማሪ‼️

ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም አገልግሎቶቻቸው ላይ ድጋሚ ከ15% ያላነሰ የዋጋ ጭማሪ አድርገዋል።

ከሁለት ወር በፊት በሚሰጣቸው አገልግሎቶች  የዋጋ ጭማሪ አድርጎ የነበረው ኢትዮቴሌኮም በድጋሚ ዋጋ ጨመረ።

“የዋጋ ጭማሪ ያደረግሁት ለብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል መዋጮ መሰብሰብ ስለጀመርሁ ነው” — ኢትዮ ቴሌኮም

ኢትዮቴሌኮም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች በዚህ ዓመት ብቻ ሁለት ጊዜ የዋጋ ጭማሪ አደረገ። ባለፈው የታኀሳስ ወር ላይ በአንድ ጊዜ እስከ 500 ብር ጭማሪ ያደረው ተቋም በዚህ ወር በድጋሚ ጭማሪ ማድረጉ ታውቋል።

ሀገር በቀሉ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት  ታኀሳስ 20/2018 ዓ.ም. የዋጋ ጭማሪውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ ተለያዩ ምክንያቶች እየጨምሩ ያሉ “የካፒታል እና የሥራ ማስኬጃ ወጪዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት” የዋጋ ጭማሪ አድርጊያለው ማለቱ አይዘነጋም።

በወቅቱ በተደረገው “የዋጋ ማስተካከያ” 1300 ብር ሲሸጥ የነበረው ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል 500 ብር ጨምሮ 1800 ብር ተደርጎ ነበር። ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት እና የድምፅ ጥቅል ወደ 2375 ብር ከፍ ተደርጓል። 65 ብር ሲሸጥ የነበረው ዕለታዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል 20 ብር ጨምሮ 85 ሆኖ ነበር።

አሁን  ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ በተደረገው የዋጋ ጭማሪ 1800 ብር የነበረው ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት ጥቅል 2000 ብር ገብቷል። በ 2375 ብር ይሸጥ የነበረው  ወርሃዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት እና የድምፅ ጥቅል 275 ብር ጨምሮ 2,650 ብር ሆኗል። ወደ 85 ከፍ የተደረው ዕለታዊ ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎትም ዋጋው ጨምሮ 95 ብር ገብቷል። በተመሳሳይ መልኩ ሳምንታዊ ጥቅል ላይም የዋጋ ጭማሪው ተደርጓል።

ኢትዮ ቴሌኮም በአገልግሎቶቹ ላይ ሁለት ጊዜ የዋጋ ጭማሪ ያደረገው “ለብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል መዋጮ መሰብሰብ በመጀመሩ” እንደሆነ ገልጿል። መንግሥት የሀገሪቱን የአደጋ መከላከልና የመቋቋም አቅም በራስ አቅም ለመገንባት በሚል ቋሚ ሀብት ለመሰብሰብ ከመረጣቸው ተቋማት አንዱ ኢትዮ ቴሌኮም ነው።

ሆኖም ተቋሙ ተማሪዎችን፣ መምህራንን እና አካል ጉዳተኞችን ጨምሮ አብዛኛው ማኀበረሰብ የሚጠቀምባቸውን 51 የጥቅል ዓይነቶች ላይ የሚሰበሰበውን  መዋጮ ኩባንያው ራሱ የሚሸፍን ይሆናል ሲል አስታውቋል።

|➲| @ASTU_Network
😭316👎3🤬1🙉1
#Library

የዩኒቨርስቲው ቤተመጽሐፍት central እንዳልተከፈተ እና applied ደግሞ የቀን አገልግሎት ቢሰጥም የማታ አዳር አገልግሎት መስጠት እንዳልጀመረ ይታወቃል።

በነገው እለት ሰኞ ቤተመጽሐፍቱ የማታ አዳር አገልግሎት በመጀመር የ24 ሰዓት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የዩኒቨርስቲው የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አባል ነግረውናል።

በነገው ዕለት አገልግሎቱ መጀመሩን አረጋግጠን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።

|➲| @ASTU_Network
👏11🤗10👍42🙏2🫡2🤬1
#EPCE #5thYear

Top urgent notice!


Students enrolled in Distributed Generation and Microgrids:
Your instructor has been unable to reach you. The course must be completed in a two-week block.
If you are unavailable, please consider dropping the course and enrolling in another, as this may affect your graduation.

Kindly confirm your availability as soon as possible.

Instead, you may take advanced instrumentation. In this, we can't assign another instructor. So, pls attend class starting tomorrow or drop it and add advanced instrumentation in place of it.


Regards!

©️ ASTU EPCE

|➲|
@ASTU_Network
6👍1🤬1
ASTU Network ®️
ባሳለፍነው የሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ በሁለተኛ ሴሚስቴር መውሰድ ያለባችሁ የኮርሶቹ ክሬዲት ሀወር አጠቃላይ ድምር 19 ሆኖ ሳለ ፣ ሳይሞላላችሁ የተመዘገባችሁ (በተለይ elective ኮርስ የምትወስዱ) እና ጉድለቱ እስካሁን ያልተስተካከለላችሁ ተማሪዎች ፣ የጎደላችሁን ኮርስ በሁለተኛ ሴሚስቴር ADD & DROP ማለትም ከFeb 16-17 ባለው ጊዜ ውስጥ Add request በማስገባት ማሟላት ትችላላችሁ ተብላችኋል።…
#Reminder

ከFeb 16-17 የሚካሄደው የሁለተኛ ሴሚስቴር ADD & DROP ነገ ይጀምራል። ባሳለፍነው የሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ኮርስ ሳይሞላላችሁ የተመዘገባችሁ እና እስካሁን ያልተስተካከለላችሁ ተማሪዎች ነገ ፕሮግራሙ ፖርታል ላይ ሲከፈት ADD Request ለዲፓርትመንታችሁ በማስገባት ማመልከት ትችላላችሁ።

|➲| @ASTU_Network
🙏43👍3🤬2😘1