❤1
የሀዘን መግለጫ! 💔🕯
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአብያተ-መፅሐፍት ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ እመቤት ጫላ በአጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል::
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በ27/05/2018 ዓ.ም በመድሐኒያለም ካቴድራል ቤ/ክርስቲያን ከቀኑ 8:00 እንደሚፈፀም እናሳውቃለን::
ዩኒቨርሲቲዉ ለቤተሰቦቻቸዉ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉና ለስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል!
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ!
|➲| @ASTU_Network
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአብያተ-መፅሐፍት ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ እመቤት ጫላ በአጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል::
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በ27/05/2018 ዓ.ም በመድሐኒያለም ካቴድራል ቤ/ክርስቲያን ከቀኑ 8:00 እንደሚፈፀም እናሳውቃለን::
ዩኒቨርሲቲዉ ለቤተሰቦቻቸዉ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉና ለስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል!
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ!
|➲| @ASTU_Network
😭97🕊27😢6💔5❤2
#2ndYear
Second-year students, be aware that the section you see on your portal is your group. Group and section assignment goes like this: 1 section = 2 groups.
So,
1 & 2 on portal: G1 & G2, S1
3 & 4 on portal: G3 & G4, S2
5 & 6 on portal: G5 & G6, S3
|➲| @ASTU_Network
Second-year students, be aware that the section you see on your portal is your group. Group and section assignment goes like this: 1 section = 2 groups.
So,
1 & 2 on portal: G1 & G2, S1
3 & 4 on portal: G3 & G4, S2
5 & 6 on portal: G5 & G6, S3
|➲| @ASTU_Network
🤝8❤1
#2ndYear
We’re hearing that some department change requests for second-year engineering students are being accepted, and the updated department can be seen on the portal.
The review process is ongoing, so not all requests may have been processed yet. However, some have already been approved. If you submitted a request, please check your portal for updates.
|➲| @ASTU_Network
We’re hearing that some department change requests for second-year engineering students are being accepted, and the updated department can be seen on the portal.
The review process is ongoing, so not all requests may have been processed yet. However, some have already been approved. If you submitted a request, please check your portal for updates.
|➲| @ASTU_Network
👀6❤4
Good evening everyone! 👋
As you all know, I am currently doing my best to keep you informed and updated. To improve our efforts, I need one person from each department and year to join me. If you are interested in working with me, please send me a message.
Let’s serve our community together!
📥 Inbox: Admin
Thank you for your cooperation!
|➲| @ASTU_Network
As you all know, I am currently doing my best to keep you informed and updated. To improve our efforts, I need one person from each department and year to join me. If you are interested in working with me, please send me a message.
Let’s serve our community together!
📥 Inbox: Admin
Thank you for your cooperation!
|➲| @ASTU_Network
❤12😘1
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ልዑካን ቡድን አስደናቂ ውጤቶችን በማስመዝገብ የድል ጉዞውን ቀጥሏል
==========================================
8ኛ ቀኑን በያዘው እና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የ2018 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስፖርት ፌስቲቫል የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) የቼዝ ቡድን (በቦርድ) በአሰልጣኝ ኤልያስ ፍቃዴ እየተመራ የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት ዉድድሩን በድል አጠናቋል!
መላዉ የአ.ሳ.ቴ.ዩ. ማህበረሰብ፣ ለቡድን መሪዎች፣ ለአሰልጣኞች እና ለስፖርቱ ልዑካን ቡድኖች እንኳን ደስ አላቹህ እንኳን ደስ አለን!
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
|➲| @ASTU_Network
==========================================
8ኛ ቀኑን በያዘው እና በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የ2018 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስፖርት ፌስቲቫል የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) የቼዝ ቡድን (በቦርድ) በአሰልጣኝ ኤልያስ ፍቃዴ እየተመራ የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት ዉድድሩን በድል አጠናቋል!
መላዉ የአ.ሳ.ቴ.ዩ. ማህበረሰብ፣ ለቡድን መሪዎች፣ ለአሰልጣኞች እና ለስፖርቱ ልዑካን ቡድኖች እንኳን ደስ አላቹህ እንኳን ደስ አለን!
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
|➲| @ASTU_Network
🔥28❤2🍾1