ASTU Network ®️
4.18K subscribers
1.45K photos
33 videos
289 files
348 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
#ዜና

የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) “የዲሲፕሊን ጥሰት ፈጽመዋል” ባላቸው 14 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወስዷል።

ዝርዝሩን ይዘን የምንመለስ ይሆናል!

|➲|
@ASTU_Network
👀36😭5😨4👍3💔3🤷‍♀11🗿1
#ዜና

የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) “የዲሲፕሊን ጥሰት ፈጽመዋል” ባላቸው 14 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ።

የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) ባሳለፍነው የመጀመሪያ ሴሚስቴር የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ላይ ከፈተናው ህግ እና ደንብ ውጪ የሆነ ድርጊት በማድረግ “የዲሲፕሊን ጥሰት ሲፈጽሙ” ተይዘዋል ባላቸው ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።

እርምጃው የተወሰደባቸው ተማሪዎች ሁለቱ የመጀመሪያ አመት ፣ አራቱ የሁለተኛ አመት ፣ አንዱ የሶስተኛ አመት ፣ ሶስቱ የአራተኛ አመት እንዲሁም አራቱ የአምስተኛ አመት ተማሪዎች ሲሆኑ በአጠቃላይ 14 ናቸው።

ከዚህ በታች የተማሪዎቹን የመታወቂያ ቁጥር ፣ ዲፓርትመንታቸውን ፣ ያጠፉትን ጥፋት እና የተወሰደባቸውን እርምጃ አንድ በአንድ የምናቀርብ ይሆናል።

(የተማሪዎቹ ሙሉ ስም እኛ ጋር ቢኖርም ለሞራላቸው ሲባል አሳጥረን በመፃፍ ብቻ የምንለቀው ይሆናል። የመታወቂያ ቁጥራቸውን ስለሚያውቁ በዚያ የተወሰደባቸውን እርምጃ ማየት ይችላሉ።)

👉 First-Years (2)
1. Student Name: AA
ID.№: UGR/38843/18
Dept: Pre-Engineering
Course: Introduction to Computing
Offense: Cheating with mobile phone
Decision: F grade!

2. Student Name: SD
    ID.№: UGR/40558/18
    Dept: Pre-Engineering
    Course: Introduction to Computing
Offense: Cheating with mobile phone
Decision: F grade!

👉 Second-Years (4)
1. Student Name: MZ
    ID.№: UGR/37409/17
    Dept: CoEEC
    Course: Fundamentals of Electrical Engineering
Offense: Attempting to cheat using mobile
Decision: F grade!

2.
Student Name: YT
    ID.№: UGR/38025/17
    Dept: CoEEC
    Course: Applied Mathematics III
Offense: Copying from mobile phone
Decision: F grade!

3. Student Name: HM
    ID.№: UGR/36975/17
    Dept: CoEEC
    Course: Fundamentals of Electrical Engineering
Offense: Copying from mobile phone
Decision: F grade and dismissal from the program for 1 year for second violation.

4. Student Name: EG
    ID.№: UGR/36755/17
    Dept: CoEEC
    Course: Fundamentals of Electrical Engineering
Offense: Copying from mobile phone
Decision: F grade and 2nd violation dismissed for 1 year.

👉 Third-Year (1)
1. Student Name: YM
    ID.№: UGR/35639/16
    Dept: ECE
    Course: Probability and Random Processes
Offense: Copying from rough paper
Decision: F grade!

👉 Fourth-Year (3)
1. Student Name: SB
    ID.№: UGR/31241/15
    Dept: EPCE
    Course: Multiple courses
Offense: Mobile phone in exam
Decision: F grade + disciplinary action!

2. Student Name: KT
    ID.№: UGR/30753/15
    Dept: EPCE
    Course: Power System Analysis
Offense: Copying from paper
Decision: F grade!

3. Student Name: RE
    ID.№: UGR/31135/15
    Dept: EPCE
    Course: Power System Analysis
Offense: Copying from paper
Decision: F grade!

👉 Fifth-Year (4)
1. Student Name: TG
    ID.№: UGR/26296/14
    Dept: EPCE
    Course: Power System Analysis
Offense: Mobile phone in exam room
Decision: F grade!

2. Student Name: GB
    ID.№: UGR/25975/14
    Dept: CSE
    Course: Fundamentals of Electrical Engineering
Offense: Found in Possession of Smart Watch
Decision: One grade down!

3. Student Name: AM
    ID.№: UGR/25613/14
    Dept: EPCE
    Course: Energy Conversion Engineering
Offense: Holding mobile phones
Decision: F grade!

4. Student Name: CT
    ID.№: UGR/23659/13
    Dept: CSE
    Course: Introduction to System Engineering
Offense: Cheating with mobile phone
Decision: F grade!

እርምጃው የተወሰደው የዩኒቨርስቲውን የተማሪ መተዳደርያ ደንብ አንቀጽ 106ን ጥሰው ስለተገኙ መሆኑንም ኮሌጁ ገልጿል።

|➲|
@ASTU_Network
🕊1713😁7😭3👍2😢2💔1🍾1
#Internship #MSE

For third and fourth year material science and engineering students

|➲| @ASTU_Network
3🙊2👍1
ASTU Network ®️
#ዜና የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) “የዲሲፕሊን ጥሰት ፈጽመዋል” ባላቸው 14 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ። የኤሌክትሪካል ምህንድስና እና የኮምፒውቲንግ ኮሌጅ (CoEEC) ባሳለፍነው የመጀመሪያ ሴሚስቴር የማጠቃለያ ፈተና (Final Exam) ላይ ከፈተናው ህግ እና ደንብ ውጪ የሆነ ድርጊት በማድረግ “የዲሲፕሊን ጥሰት ሲፈጽሙ”…
#ተጨማሪ

በመጀመሪያ ሴሚስቴር የማጠቃለያ ፈተና ላይ የደንብ ጥሰት ፈጽመዋል በተባሉ ተማሪዎች ላይ "CoEEC" እርምጃ እንደወሰደ ትላንት መዘገባችን ይታወሳል።

ትላንት እርምጃ ከተወሰደባቸው 14 ተማሪዎች በተጨማሪ ሶስት የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ላይ ኮሌጁ እርምጃ ወስዷል።

የተማሪዎቹ መረጃ እንደሚከተለው ይሆናል...

1. Student Name: EB
    ID.№: UGR/39398/18
    Dept: Pre-Engineering
    Course: Introduction to Computing
    Offense: Allowed others to copy
    Decision: F grade

2. Student Name: TE
    ID.№: UGR/40604/18
    Dept: Pre-Engineering
    Course: Introduction to Computing
    Offense: Copied exam answers
    Decision: F grade

3. Student Name: TA
    ID.№: UGR/40641/18
    Dept: Pre-Engineering
    Course: Introduction to Computing
    Offense: Cheating with mobile phone
    Decision: F grade

ከነዚህም በተጨማሪ ባሳለፍነው የሴሚስቴር አጋማሽ ፈተና (Mid Exam) ኮሌጁ ከአንደኛ እስከ አምስተኛ አመት ባሉ እና የደንብ ጥሰት ሲፈጽሙ ተይዘዋል ባላቸው 16 ተማሪዎች ላይ እርምጃ የወሰደ ሲሆን ፣ ለሁሉም "Zero Mark" እንዲሰጣቸው ወስኗል።

|➲| @ASTU_Network
6💔2👍1😭1
#BREAKING_NEWS‼️

The department placements for second-year students have now been released!

Please check your portal!

🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et


|➲| @ASTU_Network
👀13👍83
ASTU Network ®️
#BREAKING_NEWS‼️ The department placements for second-year students have now been released! Please check your portal! 🔗 Link 🔗 https://estudent.astu.edu.et |➲| @ASTU_Network
Nothing is known about the cut-off points of the department placement of school of electrical engineering and computing students yet.

The university's office may announce them in the near future.

|➲| @ASTU_Network
😭83👍1
ASTU Network ®️
Something unknown is happening! 👀 Please recheck your portal. |➲| @ASTU_Network
So as of now, there is no other update. The college hasn't announced the cutoff points. Plus, you know what's happening on the portal.

Right now, they aren't in the office. Nothing will change until tomorrow morning. So, other updates will follow tomorrow morning. If you spot any update, just drop it in our discussion group, @ASTU_Network_Group.

We'll be here to keep you updated!

Now, let's close this topic for today, and we'll get back tomorrow. Let's go to other posts.

Anyways, don't forget to spend the night sleeping praying... 🧎‍♀‍➡️🛐🧎‍♂‍➡️😂

Have a good night! 🙌


|➲| @ASTU_Network
💔95😁3🤷‍♀1👍1
🏟 FULL-TIME

ASTU 5 — 0 Debark University


Congratulations ASTU! 🎉🏆🔥

|➲|
@ASTU_Network
🎉283🏆3🗿2👍1🍾1
#Notice❗️

For Extension & Weekend Civil Engineering Students

|➲| @ASTU_Network
🗿5👍1
#Exam_Notice❗️

For Extension Electrical Power and Control Engineering Students

|➲| @ASTU_Network
😈21👍1👀1
ASTU Network ®️
"ከጥር 23 ጀምሮ ስስ የፕላስቲክ ከረጢቶችን (ስስ ፌስታል) መጠቀም፣ ማምረትና ወደሀገር ውስጥ ማስገባት አይቻልም !" - የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከጥር 23 ጀምሮ ስስ የፕላስቲክ ከረጢቶችን (ስስ ፌስታል) መጠቀም፣ ማምረትና ወደሀገር ውስጥ ማስገባት ያስቀጣል ተብሏል። የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ፤ ከጥር 23 ጀምሮ ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ ስስ የፕላስቲክ ከረጢቶችን የሚጠቀሙ፣ የሚያመርቱና…
ከነገ ጀምሮ  የፕላስቲክ ከረጢቶችን ስስ ፌስታል  ይዞ የተገኘ ግለሰብ ከ2 ሺህ ብር ጀምሮ ይቀጣል

የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን  ከነገ ጥር 23 ጀምሮ  ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን የሚጠቀሙ፣ የሚያመርቱና ወደሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አካላትን መቅጣት ሊጀመር መሆኑን አሳውቋል።

ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ምርቶችን ማምረት፣ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባትና ይዞ መገኘት የሚከለክለው አዋጅ ከሐምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የጸደቀ ቢሆንም፣ ባለስልጣኑ የስድስት ወራት የሽግግር ጊዜ ሰጥቶ መቆየቱን ገልጿል።

የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ሀላፊ እና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተሾመ አቡኔ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት እገዳው ሁሉንም አይነት ፌስታሎች (ጥቁር፣ ነጭ፣ ትናንሽ እና ትልልቅ) እንደሚያጠቃልል እና በእጁ ፌስታል ይዞ የተገኘ ከነገ ጀምሮ እንደሚቀጣ ተናግረዋል፡፡ 

በመሆኑም የህግ አስከባሪዎች አስፈላጊውን ስልጠና ወስደው በየአካባቢው ለክትትል ዝግጁ የሆኑ ሲሆን ቅጣቱ ይጀመራል ተብሏል፡፡

ህጉን ተላልፎ በሚገኝ ማንኛውም አካል ላይ በእጅ ይዞ ለተገኘ ግለሰብ፡ ከ2,000 እስከ 5,000 ብር ቅጣት። ለአምራቾች፣ አከማችዎች እና አከፋፋዮች፡ ከ50,000 እስከ 200,000 ብር ቅጣት እና እስከ አምስት አመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ አቶ ተሾመ አቡኔ  ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡

|➲| @ASTU_Network
😁123🍾2😭2👍1🌚1
ASTU Network ®️
ከነገ ጀምሮ  የፕላስቲክ ከረጢቶችን ስስ ፌስታል  ይዞ የተገኘ ግለሰብ ከ2 ሺህ ብር ጀምሮ ይቀጣል የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን  ከነገ ጥር 23 ጀምሮ  ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን የሚጠቀሙ፣ የሚያመርቱና ወደሀገር ውስጥ የሚያስገቡ አካላትን መቅጣት ሊጀመር መሆኑን አሳውቋል። ለአንድ ጊዜ አገልግሎት ብቻ የሚውሉ የፕላስቲክ ምርቶችን ማምረት፣ ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባትና ይዞ…
ቤተሰብ እንዴት አመሻችሁ 🫶🏽🙂

እስኪ በዚህ ጉዳይ ላይ የግል አስተያየታችሁን ኮሜንት ላይ አስቀምጡ።

ይሄ ነገር የምር ይተገበራል ወይ?🤔
አሁን እንደው ነገ በፌስታል እቃ ይዤ ስሄድ አይቶኝ አምርሮ መጥቶ የሚይዘኝ ይኖራል ወይ?😁
አሁን እኔ ቴካዌይ ምግብ ለማምጣት ሳህን ገዝቼ እላይ ታች መሸከም አለብኝ ወይ?😁

ሌሎች ሀሳቦችንም እያነሳችሁ ተጨዋወቱ 👇😁

መልካም ምሽት! 🤗😅
😁154👍1🗿1
""ይድረስ ለውድ ወዳጄ ለ ፌስታል""
በ22/05/2018 ዓ.ም
በ_😔😔😔😔__ ተፃፈ


ዘመናት አለፉ እጅ እና ጓንት ሆነን:
ብርዱን ሙቀቱንም ሀዘን ደስታውን:
የኑሮ ውጣውረድ ምኑም ሳይበግረን:
በሰላም በፍቅር ለዚህ ዘመን በቅተን:
ቆይ!
ቆይ!
ዛሬ ምን ተገኘ ተለያዩ ሚሉን😭😭😢:

በችሎት ፊት ቁሜ በፍርድ ሰገነት ላይ:
ፍርዳችንን ሰማሁ የበየኑብንን በኔና ባተላይ:
ፌስታል:
ሰላም ከነሳቸው የኔናተ አብሮነት:
ትብብራችንን እደ ወንጀል ካዩት:
መስሎ ከታያቸው አተ'ን መጠቀም ስተት:
እንለያይ እና እንኑር በናፍቆት::😱😱😱

Credit:- ƴęŋęŵ 😁
.
🤣21🔥32👍1
Forwarded from ASTU Network ®️
#BREAKING_NEWS‼️

The department placements for second-year students have now been released!

Please check your portal!

🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et


|➲| @ASTU_Network
👎12👀8💔32👍1🗿1
ASTU Network ®️
#BREAKING_NEWS‼️ The department placements for second-year students have now been released! Please check your portal! 🔗 Link 🔗 https://estudent.astu.edu.et |➲| @ASTU_Network
The cutoff points for second-year CoEEC students' department placement are expected to be announced on Monday.

|➲| @ASTU_Network
🤷‍♂5💔2🗿2🤷‍♀11👍1
#Architecture

List of Students who PASSED Architecture Program Entrance Examination

|➲| @ASTU_Network
9👍1
#SoMCME #SoCEA

The department placements for second-year SoMCME and SoCEA students have been released!

Please check your portal!

🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et


|➲| @ASTU_Network
7💔2👍1
For y'all who want to change the department you're placed in:

In a few hours, I’ll explain the process and how to submit your complaint to the school/college registrar. If you’re currently at home, please come on Sunday and submit your complaint letter on Monday morning when the office opens.

I know many of you are anxious and in urge, but please stay calm!
CALM DOWN!

Tonight, I’ll ask you to send your request in our group, and I’ll post it here so you can connect with others who are interested in swapping departments.

Stay tuned!

|➲| @ASTU_Network
🙏72👍2💘1