ASTU Network ®️
ፌስታል‼️ በኢትዮጵያ ከጥር 23 ቀን 2018 ጀምሮ፣ ስስ ፌስታል መጠቀም እንደማይቻልና ይዞ የተገኘም ከ5000-10,000 ብር እንደሚቀጣ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። በኢትዮጵያ የፕላስቲክ ከረጢት መጠቀም፣ ማመረት እና ወደ አገር ውስጥ ማስገባት በገንዘብ እና በእስራት የሚያስቀጣ ድንጋጌ የተካተተበት ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቁ ይታወሳል። The takeaway…
✍ በዚህ ጉዳይ የግል አስተያየት...
በመጀመሪያ ይሄ ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከመቅረቡ እና ተወካዮቹም ዝምብለው አጨብጭበው ከማጽደቃቸው በፊት በትክክል አስበውበታል ወይ❓ አላሰቡም! እነሱ አጨብጭበው ማጽደቅ አይሰለቻቸውም 😏... ምን ቸገራቸው ለራሳቸው ጥሩ ኑሮ እየኖሩ ነው። ደሃውን ግን ማን ያስባል❓😔
Almost ሁሉም ሰው እቃ ወይም የተለያየ ነገር ለመያዝ ቀለል ባለ መልኩ የሚጠቀመው ፌስታልን ነው። ታዲያ ፌስታል ሲከለከል ሌላ እሱን የሚተካ ነገር ተዘጋጅቷል❓ወፍ! 🤷♂️
ይሄ ህግ ከጸደቀ በኋላ ፌስታል ከመጠቀም ወደ አለመጠቀም የመሸጋገሪያ በቂ ጊዜ ተሰጥቷል❓ አልተሰጠም! 🤷♂️
እርምጃው ትክክል ሊሆን ይችላል እኮ ፣ ነገርግን በትክክለኛው ጊዜ አይደለም ሊተገበር ያለው። በቅድሚያ የዜጎች የኑሮ ሁኔታ መሻሻል ይኖርበታል። 😕
ቆይ የዚህች ሀገር ደሃው ማህበረሰብ ምን ይሁን❓ የኑሮ ውድነቱ ሌላ ታሪክ! ይቀንሳል ይሻሻላል ሲባል ጭራሽ እየጨመረ ነው። ደሃው ሰው ቡሌ እንኳን ሰብስቦ እንዳይበላ ይኸው ፌስታል መጠቀም እየተከለከለ ነው... 😁
የቴካዌይዋን ነገር ሌላ ጊዜ እንመለስበታለን! 😂
ኧረ እስኪ መጀመሪያ ሀገራችን 🇪🇹 ሰላም ትሁን ፤ ሌላው ቀስ ብሎ ይደርሳል! 🥱😒😑
.
በመጀመሪያ ይሄ ረቂቅ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከመቅረቡ እና ተወካዮቹም ዝምብለው አጨብጭበው ከማጽደቃቸው በፊት በትክክል አስበውበታል ወይ❓ አላሰቡም! እነሱ አጨብጭበው ማጽደቅ አይሰለቻቸውም 😏... ምን ቸገራቸው ለራሳቸው ጥሩ ኑሮ እየኖሩ ነው። ደሃውን ግን ማን ያስባል❓😔
Almost ሁሉም ሰው እቃ ወይም የተለያየ ነገር ለመያዝ ቀለል ባለ መልኩ የሚጠቀመው ፌስታልን ነው። ታዲያ ፌስታል ሲከለከል ሌላ እሱን የሚተካ ነገር ተዘጋጅቷል❓ወፍ! 🤷♂️
ይሄ ህግ ከጸደቀ በኋላ ፌስታል ከመጠቀም ወደ አለመጠቀም የመሸጋገሪያ በቂ ጊዜ ተሰጥቷል❓ አልተሰጠም! 🤷♂️
እርምጃው ትክክል ሊሆን ይችላል እኮ ፣ ነገርግን በትክክለኛው ጊዜ አይደለም ሊተገበር ያለው። በቅድሚያ የዜጎች የኑሮ ሁኔታ መሻሻል ይኖርበታል። 😕
ቆይ የዚህች ሀገር ደሃው ማህበረሰብ ምን ይሁን❓ የኑሮ ውድነቱ ሌላ ታሪክ! ይቀንሳል ይሻሻላል ሲባል ጭራሽ እየጨመረ ነው። ደሃው ሰው ቡሌ እንኳን ሰብስቦ እንዳይበላ ይኸው ፌስታል መጠቀም እየተከለከለ ነው... 😁
የቴካዌይዋን ነገር ሌላ ጊዜ እንመለስበታለን! 😂
ኧረ እስኪ መጀመሪያ ሀገራችን 🇪🇹 ሰላም ትሁን ፤ ሌላው ቀስ ብሎ ይደርሳል! 🥱😒😑
.
👏12❤10👌2👍1😭1😨1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
#ዜና_መዝናኛ 😸
ጊነስ የአለም ሪከርዶች የኬንያዊቷን ለ48 ሰዓታት ዛፍ አቅፎ የመቆየት ተግባር በሪከርድነት መዝግቧል።
ትሩፊና ሙቶኒ የተባለች ኬንያዊት ከፈረንጆቹ ጥር 31 እስከ የካቲት 2 ድረስ ለሁለት ቀናት ያህል ዛፍ አቅፋ መቆየት የቻለች ሲሆን ጊነስ ይህንን በሪከርድነት መዝግቧል።
ምንም እንኳን ጊነስ ለየካቲቱ ሪከርድ አሁን ገና እውቅና ቢሰጣትም ሙቶኒ ከቀናት በፊት ለሶስት ቀን ወይም 72 ሰዓታት ዛፍ በማቀፍ ይህንኑ ሪከርድ አሻሽላለች።
ሙቶኒ የ48 ሰዓቱን ዛፍ የማቀፍ ሪከርድ ለመያዝ 5 ወር ዝግጅት ነበራት ሲባል ሙቶኒ ዛፍ የማቀፉን ተግባር የፈፀመችው ዛፍ ማቀፍ የሚሰጠውን የአዕምሮ ሰላም ላይ ያለውን ንቃት ለመጨመር እንደሆነ ገልፃለች።
ጊነስ የአለም ሪከርድ ሙቶኒ 72 ሰዓት ማቀፏን በሪከርድነት ለመመዝገብ ያሏትን ማስረጃዎች እንድታቀርብ ጠይቋል።
ጊነስ የቀረበውን ሪከርድ ከተመለከተ በኋላ የሙቶኒን የ48 ሰዓታት ሪከርድ ከቀናት በፊት ወዳሻሻለችው የ72 ሰዓት ሪከርድ ከፍ ያደርገዋል።
ዘገባው የኬንያንስ ነው።
በቃ እኛም የሆነ ቦታ ቁጭ ብለን ሪከርድ ሰብረን ጊነስ የአለም ሪከርዶች ላይ እንመዝገባ... 😂
.
ጊነስ የአለም ሪከርዶች የኬንያዊቷን ለ48 ሰዓታት ዛፍ አቅፎ የመቆየት ተግባር በሪከርድነት መዝግቧል።
ትሩፊና ሙቶኒ የተባለች ኬንያዊት ከፈረንጆቹ ጥር 31 እስከ የካቲት 2 ድረስ ለሁለት ቀናት ያህል ዛፍ አቅፋ መቆየት የቻለች ሲሆን ጊነስ ይህንን በሪከርድነት መዝግቧል።
ምንም እንኳን ጊነስ ለየካቲቱ ሪከርድ አሁን ገና እውቅና ቢሰጣትም ሙቶኒ ከቀናት በፊት ለሶስት ቀን ወይም 72 ሰዓታት ዛፍ በማቀፍ ይህንኑ ሪከርድ አሻሽላለች።
ሙቶኒ የ48 ሰዓቱን ዛፍ የማቀፍ ሪከርድ ለመያዝ 5 ወር ዝግጅት ነበራት ሲባል ሙቶኒ ዛፍ የማቀፉን ተግባር የፈፀመችው ዛፍ ማቀፍ የሚሰጠውን የአዕምሮ ሰላም ላይ ያለውን ንቃት ለመጨመር እንደሆነ ገልፃለች።
ጊነስ የአለም ሪከርድ ሙቶኒ 72 ሰዓት ማቀፏን በሪከርድነት ለመመዝገብ ያሏትን ማስረጃዎች እንድታቀርብ ጠይቋል።
ጊነስ የቀረበውን ሪከርድ ከተመለከተ በኋላ የሙቶኒን የ48 ሰዓታት ሪከርድ ከቀናት በፊት ወዳሻሻለችው የ72 ሰዓት ሪከርድ ከፍ ያደርገዋል።
ዘገባው የኬንያንስ ነው።
በቃ እኛም የሆነ ቦታ ቁጭ ብለን ሪከርድ ሰብረን ጊነስ የአለም ሪከርዶች ላይ እንመዝገባ... 😂
.
🤣10❤2👍1💅1💊1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
❤1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
Good Morning, everyone! 👋🌅
Just a quick reminder for today... 😁
1. Today is Monday — the first day of the week... 🥲🥱
2. It's December 15, 2025. (ታህሳስ 6 ፣ 2018) 🙆🏻♂
> Only two weeks left until 2026! 🤯
> And exactly three weeks until our final exam... 🫠
Happy Monday! 🙌
Have a great day! 🤗
.
Just a quick reminder for today... 😁
1. Today is Monday — the first day of the week... 🥲🥱
2. It's December 15, 2025. (ታህሳስ 6 ፣ 2018) 🙆🏻♂
> Only two weeks left until 2026! 🤯
> And exactly three weeks until our final exam... 🫠
Happy Monday! 🙌
Have a great day! 🤗
.
❤9😭7👍3🍾3
#ሰበር 🔥
የሁሉም ፈቃድ ተሰረዘ‼️
የሁሉም የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ‼️
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ የሁሉም የስፖርት ውድድር ውርርድ (Betting) ድርጅቶች የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ መሰረዙን አስታውቋል።
የሥራ ፈቃዱ የተሰረዘው በውርርድ እና በፋይናንስ ዘርፎች ላይ በተካሄደ ጥልቅ አገር አቀፍ ግምገማ ውጤት ላይ ተመስርቶ ነው።
የሕዝብን ጥቅም ማስከበር እና የዘርፉን ስርአት ማስተካከል ነው።
በሂደት ላይ ያለው ምርመራ በዘርፉ ውስጥ ሰፊ የሆነ ሕገ-ወጥ አሰራር፣ የፈቃድ ውል ጥሰት፣ እና ለብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሚሆን ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር መኖሩን በግልጽ አሳይቷል።
የሎተሪ አገልግሎቱ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ውሳኔው በሥራ ላይ ባሉትና ቀደም ሲል በይፋ በታገዱት በሁሉም የውርርድ ድርጅቶች በእኩልነት ተፈጻሚ እንደሚሆን ገልጿል።
የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች እና ሲስተም ኦፕሬተሮች/አቅራቢዎች ወዲያውኑ እንዲያቆሙ የተሰጠው መመሪያ፡
* ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአካልም ሆነ በዲጂታል መንገድ የሚካሄድ ማንኛውም የውርርድ ሥራ እንዲቋረጥ ተደርጓል።
* ሁሉም የገንዘብ ማስገቢያ መንገዶች አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ ታዝዘዋል።
* አዲስ ውርርድ መቀበል ፈጽሞ አይቻልም።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የፋይናንስ እና የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሆኑ ህገ-ወጥ አሰራሮችን ለመከላከል የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
|| @ASTU_Network
የሁሉም ፈቃድ ተሰረዘ‼️
የሁሉም የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ‼️
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ የሁሉም የስፖርት ውድድር ውርርድ (Betting) ድርጅቶች የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ መሰረዙን አስታውቋል።
የሥራ ፈቃዱ የተሰረዘው በውርርድ እና በፋይናንስ ዘርፎች ላይ በተካሄደ ጥልቅ አገር አቀፍ ግምገማ ውጤት ላይ ተመስርቶ ነው።
የሕዝብን ጥቅም ማስከበር እና የዘርፉን ስርአት ማስተካከል ነው።
በሂደት ላይ ያለው ምርመራ በዘርፉ ውስጥ ሰፊ የሆነ ሕገ-ወጥ አሰራር፣ የፈቃድ ውል ጥሰት፣ እና ለብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሚሆን ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር መኖሩን በግልጽ አሳይቷል።
የሎተሪ አገልግሎቱ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ውሳኔው በሥራ ላይ ባሉትና ቀደም ሲል በይፋ በታገዱት በሁሉም የውርርድ ድርጅቶች በእኩልነት ተፈጻሚ እንደሚሆን ገልጿል።
የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች እና ሲስተም ኦፕሬተሮች/አቅራቢዎች ወዲያውኑ እንዲያቆሙ የተሰጠው መመሪያ፡
* ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአካልም ሆነ በዲጂታል መንገድ የሚካሄድ ማንኛውም የውርርድ ሥራ እንዲቋረጥ ተደርጓል።
* ሁሉም የገንዘብ ማስገቢያ መንገዶች አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ ታዝዘዋል።
* አዲስ ውርርድ መቀበል ፈጽሞ አይቻልም።
ይህ እርምጃ በሀገሪቱ የፋይናንስ እና የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የሆኑ ህገ-ወጥ አሰራሮችን ለመከላከል የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
|| @ASTU_Network
👏15❤7😭3👎1🔥1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
ASTU Network ®️
#ሰበር 🔥 የሁሉም ፈቃድ ተሰረዘ‼️ የሁሉም የስፖርት ውርርድ ድርጅቶች ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ‼️ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ የሁሉም የስፖርት ውድድር ውርርድ (Betting) ድርጅቶች የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ ከታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ መሰረዙን አስታውቋል። የሥራ ፈቃዱ የተሰረዘው በውርርድ እና በፋይናንስ ዘርፎች ላይ በተካሄደ ጥልቅ አገር አቀፍ ግምገማ…
ይኼ ልጅ በ350 መድቦ 100K ከበላ በኋላ ገንዘቡን withdraw ሳያደርግ ነው የተዘጋው... 😭😂
The definition of ጠማማ እድል... 🤣
.
The definition of ጠማማ እድል... 🤣
.
🤣16💔7🙊5❤4
Student name list.pdf
2.6 MB
Announcement:
Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Tuesday to Thursday (December 16–18) at Block 302, Room 9, between 12:00–3:00 (night) local time.
Please note that certificates will only be issued during the stated dates and time. Students who come before or after the arranged schedule will not be served.
|| @ASTU_Network
Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Tuesday to Thursday (December 16–18) at Block 302, Room 9, between 12:00–3:00 (night) local time.
Please note that certificates will only be issued during the stated dates and time. Students who come before or after the arranged schedule will not be served.
|| @ASTU_Network
😁2❤1
#Ad
Looking for a truly thoughtful gift 🎁?
Order your beloved ones custom realistic portrait that's
Unique.
Meaningful.
Unforgettable for your loved ones.
Be their best, for a lifetime.
Be their best!
Looking for a truly thoughtful gift 🎁?
Order your beloved ones custom realistic portrait that's
Unique.
Meaningful.
Unforgettable for your loved ones.
Be their best, for a lifetime.
View prices and place your order through this bot
@jaredstudio_bot
❤6🔥2
" ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ይዘጋሉ፤ ትራንስፖርትን ጨምሮ ለበሽታዉ አስጊ የሆኑ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ጥለናል" - የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በማርበርግ ቫይረስ ስጋት ምክንያት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ የትራንስፖርት እና የመዝናኛ ቦታዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ኡመር ኖኩዌ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
በአከባቢው አንድ ሰዉ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ ዉሳኔው መተላለፉን የገለፁት ምክትል አስተዳዳሪዉ በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሃይል ተወያይቶ ዉሳኔ ማስተላለፉን ገልፀዋል።
በዚህም መሠረት በወረዳዉ የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ዕገዳና ክልከላ መጣሉን አቶ ኡመር ገልፀዋል።
በዚህም መሰረት ፦
➡️ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ ሆነው ይቆያሉ፤
➡️ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡና የሁለት እግር ሞተር ሳይክሎችም ከአሽከርካሪው ውጪ ሁለተኛ ሰው ላልተወሰነ ጊዜ መጫን አይችሉም፤
➡️ ሰርግ፣ ምረቃ፣ ድግስና በሀዘንም ህዝብ ሊያሰባስቡ የሚችሉ ሁኔታዎችም ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቆሙና ቀብር በጤና ባለሙያዎች ስምሪት ብቻ እንዲከናወን፤
➡️ ዲ ኤስ ቲቭ (Dstv) ጨምሮ ፑል ቤቶች፤ ቤቲንግ ቤቶች እንዲሁም የምሽት ዳንስ ቤቶች፣ ጫት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ተዘግተው እንዲቆዩ፤
➡️ ሰዎች በቡድንና በብዛት የሚሳተፉባቸዉ ማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ውድድሮች በወረዳዉ እንዳይካሄዱ ዉሳኔ መተላለፉን አብራርተዋል።
|| @ASTU_Network
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በማርበርግ ቫይረስ ስጋት ምክንያት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ የትራንስፖርት እና የመዝናኛ ቦታዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ኡመር ኖኩዌ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
በአከባቢው አንድ ሰዉ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ ዉሳኔው መተላለፉን የገለፁት ምክትል አስተዳዳሪዉ በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሃይል ተወያይቶ ዉሳኔ ማስተላለፉን ገልፀዋል።
በዚህም መሠረት በወረዳዉ የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ዕገዳና ክልከላ መጣሉን አቶ ኡመር ገልፀዋል።
በዚህም መሰረት ፦
➡️ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ዝግ ሆነው ይቆያሉ፤
➡️ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዳይሰጡና የሁለት እግር ሞተር ሳይክሎችም ከአሽከርካሪው ውጪ ሁለተኛ ሰው ላልተወሰነ ጊዜ መጫን አይችሉም፤
➡️ ሰርግ፣ ምረቃ፣ ድግስና በሀዘንም ህዝብ ሊያሰባስቡ የሚችሉ ሁኔታዎችም ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቆሙና ቀብር በጤና ባለሙያዎች ስምሪት ብቻ እንዲከናወን፤
➡️ ዲ ኤስ ቲቭ (Dstv) ጨምሮ ፑል ቤቶች፤ ቤቲንግ ቤቶች እንዲሁም የምሽት ዳንስ ቤቶች፣ ጫት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ተዘግተው እንዲቆዩ፤
➡️ ሰዎች በቡድንና በብዛት የሚሳተፉባቸዉ ማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ውድድሮች በወረዳዉ እንዳይካሄዱ ዉሳኔ መተላለፉን አብራርተዋል።
|| @ASTU_Network
❤7😭3😁1
ASTU Network ®️
" ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ላልተወሰነ ጊዜ ይዘጋሉ፤ ትራንስፖርትን ጨምሮ ለበሽታዉ አስጊ የሆኑ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ጥለናል" - የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በማርበርግ ቫይረስ ስጋት ምክንያት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ የትራንስፖርት እና የመዝናኛ ቦታዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ኡመር ኖኩዌ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ…
በተያያዘ ዜና ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል።
"ወጣቱ በታመመ ሰዓት ሊጠይቁት የሄዱ በርካታ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ስለነበሩ እነሱም በሙሉ ተለይተው ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል"
|| @ASTU_Network
"ወጣቱ በታመመ ሰዓት ሊጠይቁት የሄዱ በርካታ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ስለነበሩ እነሱም በሙሉ ተለይተው ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል"
|| @ASTU_Network
😭7❤1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
#Ad
🌟 Stop Walking, Start Clicking! 🍔🍕
LIYU DELIVERY — Fast • Cheap • Reliable
🍕🍔 We deliver it ALL at ASTU:
- 🍲 FRESH FOODS from top restaurants
- 💧 WATER JARS right to your Dorm
- 🍔 PIZZA & BURGERS for your cravings
Hot and fresh — delivered to your dorm.
⭐ WHY LIYU?
⚡ Super fast delivery
🎯 Easy ordering – pick what you want in seconds
🛍️ Tons of choices
💸 Affordable for students
📣 ORDER NOW https://t.me/liyudelivery_bot
LIYU DELIVERY — Comfort delivered.
🌟 Stop Walking, Start Clicking! 🍔🍕
LIYU DELIVERY — Fast • Cheap • Reliable
🍕🍔 We deliver it ALL at ASTU:
- 🍲 FRESH FOODS from top restaurants
- 💧 WATER JARS right to your Dorm
- 🍔 PIZZA & BURGERS for your cravings
Hot and fresh — delivered to your dorm.
⭐ WHY LIYU?
⚡ Super fast delivery
🎯 Easy ordering – pick what you want in seconds
🛍️ Tons of choices
💸 Affordable for students
📣 ORDER NOW https://t.me/liyudelivery_bot
LIYU DELIVERY — Comfort delivered.
❤4
#ከርዕስ_ውጪ
የህንድ 🇮🇳 ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተቀብለዋቸዋል።
የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት የተለያዩ የሁለትዮሽ ውይይቶችን የሚያደርጉ ሲሆን ነገ ህዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር ያደርጋሉ።
Amazing! 🔥👌👏
🇪🇹 🤝 🇮🇳
|| @ASTU_Network
የህንድ 🇮🇳 ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተቀብለዋቸዋል።
የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት የተለያዩ የሁለትዮሽ ውይይቶችን የሚያደርጉ ሲሆን ነገ ህዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር ያደርጋሉ።
Amazing! 🔥👌👏
🇪🇹 🤝 🇮🇳
|| @ASTU_Network
❤4👍2🔥1😱1