ASTU Network ®️
4.19K subscribers
1.45K photos
33 videos
291 files
350 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
" ከ10 በላይ ተማሪዎች በጸጥታ አካላት ከዶርማቸው ተወስደዋል። ከትምህርት የተባረሩም አሉ " - የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

➡️ " የዲስፕሊን ቅጣት አንቀበልም ያሉ 5 አካባቢ ተማሪዎች በፖሊስ እንዲወጡ ተደርጓል " - ዩኒቨርሲቲው

" 5 ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ሲሰናበቱ፣ 3 ተማሪዎች ለአንድ ዓመት ከትምህርት ገበታቸው የተወገዱ ሲሆን፣ 19 ተማሪዎች ከፍተኛ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው ተደርጓል! "

ከሳምንት በፊት "ርቦናል፣ ምግብ ይስተካከልንን" በሚል በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል ጥያቄ ያቀረቡ የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ መውጣታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ በወቅቱ " አመጽ ቀስቅሰዋል " የተባሉ ተማሪዎች ሰሞኑን " በጸጥታ አካላት በኃይል ከዶርማቸው መወሰዳቸውን " እና "የተባረሩ" ም እንዳሉ ተማሪዎቹ እየገለጹ ናቸው።

ትናንት (ህዳር 27/2018 ዓ/ም) " 12 ተማሪዎች ከዶርማቸው በጸጥታ ኃይሎች " እንደተወሰዱና ያሉበት እንደማይታወቅ ተማሪዎቹ ሲገልጹ የተስተዋሉ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ የተወሰዱ ተማሪዎችን ቁጥር "ወደ 17" አድርሰውታል። ሌሎቹ ደግሞ የ17 ተማሪዎች ስም ዝርዝር ሲጠየቅና ሲፃፍ እንዳስተዋሉ ገልጸዋል።

" ምግብ እንዲስተካከልልን በመጠየቃችን ጥይት ተተኮሰብን " ሲሉ በሰላማዊ ሰልፉ ወቅት የደረሰባቸውን በማስታወስ ያማረሩት ተማሪዎቹ፣ አሁን ደግሞ ተማሪዎች በጸጥታ ኃይሎች እንዲወሰዱ እየተደረገ በመሆኑ ለጉዳዩ አስቸኳይ መፍትሄ እንድሰጥ ጠይቀዋል።

ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን ምላሽ ሰጠ ?

ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ከዚህ ቀደም ጥያቄ ያነሱ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች " በጸጥታ ኃይሎች ከዶርማቸው ተወስደዋል" ስለመባሉ ምን ምላሽ እንዳለው የደባርቅ ዩኒቨርሲቲን የጠየቀ ሲሆን፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ስልክም ሆነ የጽሑፍ ምላሽ ባይሰጡም የዩኒቨርሲቲው የህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አምሳሉ ተበጀ ግን የጽሑፍ ምላሽ  ሰጥተዋል።

በዚህም፣ " በዩኒቨርሲቲያችን ህገወጥ ሰልፍ በመሩና ባስተባበሩ፣ የአካል ጉዳትና  የንብረት ውድመት ባደረሱ ተማሪዎች ላይ ተገቢው ማጣራት ተደርጎ የአካዳሚክ የዲስፕሊን ቅጣት ተላልፏል። ከዚህ ውጭ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ ፍጹም የተሳሳተ ነው። ዩኒቨርሲቲያችን ሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራውን እንደቀጠለ ነው " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ ግን እኮ "ወደ 17 ተማሪዎች በጸጥታ ኃይሎች ከዶርማቸው ተወስደዋል" ተብሏል፤ ወዴት ነው የተሰዱት? በማለት ሲጠይቃቸውም፣ "ወደ '17 ተማሪዎች በጸጥታ ኃይሎች ከዶርማቸው ተወስደዋል' የሚለው ፍጹም የተሳሳተ መረጃ ነው። የዲስፕሊን ቅጣት አንቀበልም ያሉ 5 አካባቢ ተማሪዎች በፖሊስ እንዲወጡ ተደርጓል" ሲሉ መልሰዋል።

" ሕገወጥ ሰልፍ " ማለት ምን ማለት ነው? ተማሪዎቹ እንደገለጹልን፣ " ምግብ ይስተካከልልን " ብለው ነው ሰላማዊ ሰልፍ ያደረጉት፤ ታዲያ ይህ እንዴት ህገወጥ ሊባል ይችላል ? ሲልም ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአቶ አምሳሉ ተጨማሪ ጥያቄ አቅርቧል።

እሳቸውም፣ " ጥያቄውን በሰላማዊ መንገድ ከመጠየቅ አልፈው በሀይልና በጉልበት ኮብል ስቶን ድንጋይ በመወርወር ግጭት እንዲጀመር ያነሳሱ፣ በሰላማዊ ተማሪዎች፣ የምግብ ቤት ሠራቸኞችና ካምፓስ ፖሊሶች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ማምራታቸው ሰልፉን ህገወጥ ያደርገዋል " ብለዋል።

ለመሆኑ " የአካል ጉዳት የደረሰባቸው " እነማንና ስንት ናቸው? ምን አይነት ንብረትስ ነው የወደመው? በምን መልኩ ወደመ ? ለሚለው ጥያቄ ደግሞ፣ " የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሁለት ተማሪዎችና በርካታ የፀጥታ አካላት ናቸው። የወደመው ንብረት የዶርሚተሪ እና የመመገቢያ አዳራሽ  መስታውት መሰበርና፣ ጄኔሬተር የማቃጠል ሙከራ ናቸው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

" የዲስፕሊን ቅጣት በተመለከተ በአጠቃላይ ይህን ጥፋት የመሩና ያስተባበሩ የሚመለከተው የዩኒቨርስቲው የስራ ክፍል የተረጋገጠ ሲሆን 5 ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ሲሰናበቱ ፣ 3 ተማሪዎች ለአንድ ዓመት ከትምህርት ገበታቸው የተወገዱ ሲሆን፣ 19 ተማሪዎች ደግሞ ከፍተኛ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው ተደርጓል " ነው ያሉት።

" የዲሲፕሊን ቅጣቱ በማህበራዊ  ሚዲያ ከእውነት የራቁ የዩኒቨርስቲውን ገጽታ እና የአካባቢውን ማህበረሰብ የማይወክሉ መረጃዎችን የሚያሰራጩት ተማሪዎችን ያካተተ ነው " ሲሉም አክለዋል።

ተማሪዎቹ ከሳምንት በፊት ምግብ ይስተካከልልን ብለው ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ነበር፤ ለመሆኑ ቅሬታቸው ምላሽ ተሰጠው? በተጨባጭ ምን አይነት ማስተካከያ ተደረገ? ስንል ላቀረብነው ጥያቄም፣ " ዩኒቨርሲቲው በሚቻለው መጠን በምግብ በኩል የተነሱ ጥያቄዎች ከተማሪዎቹ ጋር በመወያየት ምላሽ እየሰጠ ይገኛል " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
😭127👍1😁1
🌚
😭21🤣10👨‍💻21🤷‍♀1
#FYI

If you have lost any belongings such as a mouse, glasses, mobile phone, PC charger, socket, watch, flash drive, or anything else in the library, you may be able to find them by contacting the librarians at the library where you lost the item.

|| @ASTU_Network
🙏6
Do you want stickers for your PC, phone, or anything else

We’ve got you covered! 🤗

Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs.

🔗: [Click Here]

🛃 Hurry and order now!

DM:
Stickers

JOIN US 👇

@Astu_marketplace
4
"React2Shell" የተሰኘ አደገኛ የዌብ መተግበሪያ የደህንነት ተጋላጭነት መከሰቱ ተገለጸ

"React2Shell" (CVE-2025-55182) የተሰኘው አደገኛ የዌብ መተግበሪያ የደህንነት ተጋላጭነት በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፋት ጥቅም ላይ በሚውሉት React እና Next.js በተሰኙ የዌብ አፕሊኬሽን ወሳኝ መዋቅሮች ላይ እጅግ አደገኛ የሆነ የጥቃት ተጋላጭነት መከሰቱ ተገልጿል፡፡

ይህ ተጋላጭነት የመረጃ ጠላፊዎች የተቋማትን ሰርቨር ከርቀት ሆነው ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩ የሚያስችል (Remote Code Execution - RCE) ክፍተትን የፈጠረ ነው። በዚህም የድርጅቶች ጥብቅ መረጃዎች ላልተገባው አካል ወይም የመረጃ መዝባሪዎች እጅ እንዲወድቅ ያደርገዋል፡፡

አሁን ላይ ይህ የጥቃት ተጋላጭነት ክፍተት እንደ አማዞን የዌብ አገልግሎት ደህንነት እና ሌሎችም የስጋት መከታተያ ተቋማት ይፋ እንዳደረጉት መረጃ፤ ተጋላጭነቱ ከተገኘበት እለት አንስቶ ከፍተኛ ፍተሻ እየተደረገ ይገኛል ተብሏል፡፡

በዚህ ክፍተት የሚከተሉት የሶፍትዌር ስሪቶች (Versions) ለጥቃት ተጋላጭ መሆናቸው ተገልጿል፡-

● React: Versions 19.0.0 እስከ 19.0.1 (Experimental releases ጨምሮ)
● Next.js: Versions 13, 14, እና 15 (App Router የሚጠቀሙ ከሆነ)
● React Server Components (RSC) የሚጠቀም ማንኛውም ዌብ አፕሊኬሽን

ተጋላጭነቱን ለመከላከል መወሰድ ያለባቸው የመፍትሄ እርምጃዎች (Mitigation Strategies)
ተጨማሪውን ለማንበብ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA

©️
INSA

||
@ASTU_Network
8😈1
💁🏻‍♂️ Check out what's on ASTU Marketplace, order what you want, and get free delivery! 🤗

Headset
🎧 P9 Headset 
🎧 JBL Headset
🎧 U - Neckband
🎧 Sports
🎧 TUNE YG07
🔉 JBL Wireless Speaker

🔰 Mouse
🖱️ Wired Mouse 
🖱️ Wireless Mouse 

🔌 Dividers 
    ➦ Divider 1 
    ➦ Divider 2 
    ➦ Divider 3 

🎧 AirPods 
    ➦ Pro70 Digital AirPod 
    ➦ Pro 5S 
    ➦ Pro 6S 
    ➦ Pro 5S 🆕

🎧 Earphones
    ➦ Vivo
    ➦ Ruggas
Samsung
Yod
C-Type Earphone

💾 OTG, Flash & Cables 
    ➦ Dual OTG Flash 
    ➦ USB Flash 
    ➦ Cables (C-C, USB-C, USB-B) 
    ➦ OTG 

🔌 Mobile Chargers  
Model PL12 (USB-C) 
3 USB Outputs 
Samsung 45W Super Fast Charger
T-max Charger
T-max iPhone Charger
iPhone Charger Original

Hand Watch
For Girls
Type1
Type2
Type3

🏷️ Stickers

🛃 ORDER NOW! 🤗

        👉  Contact Us  👈          

    👇🏽 Click here & Join us 👇🏽

🇦 🇸 🇹 🇺 

🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪 



  🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
#AI 🤖 #ChatGPT

MIT በchatGPT ተጠቃሚዎች ላይ ያጠናውን ጥናት ይፋ አድርጓል።

ጥናቱ በ3 ቡድን ተከፍሎ essay እንዲፅፉ ተደርገዋል።
በአምሯቸው ብቻ ተጠቅመው የሚሰሩ
Search engine ብቻ የጠቀሙ (Could use Google but no AI)
AI ብቻ የሚጠቀሙ (use GPT-4o)

የጥናቱ ተሳታፊዎች አንጎል scan ከተደረገ በኋላ
83.3% የሚሆኑት AI ተጠቃሚዎች ከደቂቃዎች በፊት በAI አማካኝነት የፃፉትን አንድም አረፍተ-ነገር ማስታወስ አልቻሉም።

የአንጎል ግንኙነታቸው ከ79 ወደ 42 ነጥብ ዝቅ ብሏል። ይህም 47% የነርቭ ግንኙነታቸው ወርዷል ተብሏል።

chatGPT መጠቀም ካቆሙ በኋላም ቀጣይነት ያለው የማስታወስ ድክመትና chatGPT ከማይጠቀሙት ያነሰ አፈፃጸም ተስተውሎባቸዋል። ይህም በAI ጥገኛ ከመሆንም ባለፈ የግንዛቤ ድክመት (cognitive weakening) ነው ተብሏል።

chatGPTን መጠቀም ስራዎችን 60% በፍጥነት ለማጠናቀቅ ቢረዳም አእምሮ ግን የመማርና የማገናዘብ ጥረቱን በ32% ቀንሶ ተገኝቷል።

በአጠቃላይ ያለAI የሰሩት ከፍተኛ የማስታወስ ችሎታን፣ የአንጎል እንቅስቃሴን ያስመዘገቡ ሲሆን chatGPTን የሚጠቀሙ ደግሞ ስራቸውን በፍጥነትና በቅልጥፍና ቢጨርሱም በተቃራኒው ዝቅተኛ የማስታወስ ችሎታና የአንጎል እንቅስቃሴ አስመዝግበዋል ተብሏል።

ስለዚህ AIን ተጠቀሙ ግን እንዲያግዛችሁ እንጂ እንዲተካችሁ አታድርጉት፤ ጥገኛ አትሁኑ፤ በማንኛውም ጊዜ በአእምሯችሁ የመስራት ችሎታችሁን አትጡ።

|| @ASTU_Network
😭82
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
POV: ChatGPT was not working for a few minutes when Cloudflare went down last time... 🫠

ASTU students' lives right after it went down... 😸 ROFL 😅
.
🤣102
ASTU Network ®️
13. Second Semester Final Exam
[የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና]

➠ May 18-29/2026 G.C.
(Monday - Next Friday)
➥ ግንቦት 10 - 21/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - ቀጣይ አርብ)

_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _

14. Non-graduating students leave from the campus
[ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎች ከግቢ የሚወጡበት ቀን]

➠ Jun.1/2026 G.C.
(Monday)
➥ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም
(ሰኞ)
#FYI

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አድርጓል።

በዚሁ መሠረት የምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሆነ የጊዜ ሠሌዳው አመላክቷል።

በተመሳሳይ ፣ እኛ የሁለተኛ ሴሚስቴር ፋይናል ፈተና ተፈትነን የምንጨርሰው ግንቦት 21 ሲሆን ከግቢ የምንወጣው ደግሞ ግንቦት 24 ነው።

ከፈተና መልስ ወደ ምርጫ... 🚶🏼‍♂‍➡️🗳️😅

|| @ASTU_Network
😁17😭93😐2
So you guys... engineering students 🦾, future engineers 😁, Ethiopia's hopes 🇪🇹😅, second-year students, especially Elecs... how is life going 🙂
.
😭29👍54🕊4😴4💔2
#MoE

አምስት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበዋል፡፡

ባሕር ዳር፣ ጅማ፣ ጎንደር፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን ጥያቄ ያቀረቡ ዩኒቨርሲቲዎች መሆናቸውን በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳደር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ሃብት፣ በአካዳሚክ ጉዳዮች እና በምርምር ዘርፍ ባላቸው ቁመና እና በሚያስመዘግቡት ውጤት መሰረት ወደ ራስገዝነት እንደሚሸጋገሩ ጠቁመዋል፡፡

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስገዝ መሆን የሚያስችለውን የሁለት ዓመት የሽግግር ጊዜ አጠናቆ ወደ ሙሉ ራስገዝነት በመሸጋገር ላይ እንደሚገኝም ገልፀዋል፡፡

||
@ASTU_Network
7👎2🔥2👀2👍1
ASTU Network ®️
#MoE አምስት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ባሕር ዳር፣ ጅማ፣ ጎንደር፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን ጥያቄ ያቀረቡ ዩኒቨርሲቲዎች መሆናቸውን በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል። ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳደር፣…
#ዜና #MoE #ASTU

ዩኒቨርስቲያችን አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ራስ-ገዝ ለመሆን ጥያቄ ካቀረቡ አምስት ዩኒቨርስቲዎች መካከል ቀዳሚው ነው።

ለማስታወስ ያክል ፣ ከዚህ በፊት የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለሚ ጉታ ፣ ዩኒቨርስቲው ራስ-ገዝ ለመሆን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመቀጠል ራስ-ገዝ ዩኒቨርስቲ ለመሆን ትምህርት ሚኒስቴር ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች ለሟሟላት እየተሰራ መሆኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (#ኢዜአ) መናገራቸውን መዘገባችን ይታወሳል።

🔗 የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዝዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር) ዩኒቨርስቲውን ራስ-ገዝ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉትን ስራዎች የጠቀሱበትን እና ስለጉዳዩ ዝርዝር ማብራርያ የሰጡበትን ፖስት ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ 👇
https://t.me/ASTU_Network/2087?single


||
@ASTU_Network
3😢2😴1
ASTU Network ®️
#ChatGPT ChatGPT ከተለቀቀ 3 አመት ሞላው። (November 30, 2022) የChatGPT መለቀቅ ቴክኖሎጂን በከፍተኛ ሁኔታ የቀየረ ሲሆን AIን በዕለት ከዕለት ህይወታችን እንድንጠቀም እስችሎናል። የChatGPTን ነገር Normal ሰው የሚረዳበት ልክ እና የግቢ ተማሪ የሚረዳበት ልክ ፍጹም የተለያየ ነው 😁... ምን እያልኩ እንደሆነ የሚያውቁት ያውቁታል! 🙌😅 .
#Fun 😸

ከዚህ በፊት ChatGPT ልደቱ/ቷ (We dk if it's M or F lol 😁) እንደነበር ተናግረን ነበር።

የChatGPT የሶስተኛ አመት ልደት እንደሆነ ብቻ ተናግረን አለፍን እንጂ መልካም ምኞታችንን አልገለጽንም 🙁

ለባለውለታችን እና የክፉ ቀን ደራሻችን ChatGPT መልካም ልደት ብለን መልካም ምኞታችንን ካልገለጽን ለማለት እንገልፃለን😅

እስኪ አሁን ጊዜው ቢያልፍም የሆነ ነገር በማለት መልካም ምኞታችንን እንግለጽ 🙂

*Me:

🎂 Dear ChatGPT, Happy Birthday!

Over these three years, you've become an indispensable assistant for millions of users. In studies, finance, work, and even governance.

We wish you continued learning, growth, and that you keep delighting us with your answers—even if they aren't always perfect.

With love, humans 🥹🥰... 😅

የእናንተንም መልካም ምኞት አስቀምጡ 👇😁

||
@ASTU_Network
😁153
ለማሳወቅ ያክል...

የአቢሲንያ ባንክ ደንበኞች ወደ ሌሎች ባንኮች የሚልኩት ገንዘብ ከአካውንታቸው ተቀናሽ ቢሆንም ገንዘቡ ለተቀባይ እየደረሰ አለመሆኑን እየተናገሩ ነው።

ባንኩ በበኩሉ ችግሩ በቴክኒክ መቆራረጥ የተከሰተ መሆኑን በመጥቀስ ችግሩን በአጭር ግዜ ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን ተናግሯል።

ስለዚህ የአቢሲኒያ ባንክን የምትጠቀሙ ተማሪዎች ችግሩ እስከሚቀረፍ ድረስ ለጊዜው ወደ ሌሎች ባንኮች ገንዘብ እንዳትልኩ እናሳስባለን!

|| @ASTU_Network
🙏64
🎉 GRAND OPENING ANNOUNCEMENT 🎉
STEM x AMC Collaboration

After our “Coming Soon” announcement, the moment is finally here!

We are excited to invite all students to the Grand Opening of the STEM Center in collaboration with AMC.

📅 Date: December 11
Time: 10:00 AM (Local Time)
📍 Venue: Oda Nebe Hall

Join us for an inspiring launch filled with innovation, creativity, and new opportunities.
Come discover what we’ve been preparing for you — workshops, tech programs, creative labs, and many more exciting initiatives.

Be part of the movement. Be part of the future.
See you there! 🚀

©️ ASTU Students' Union

||
@ASTU_Network
👍1
Subject: Mandatory Meeting for All Graduating Students

Dear GC Students,


This is to inform you that the Vice President for Academic Affairs has scheduled a meeting with all undergraduate graduating-class students to discuss important matters regarding preparations for the 2018 EC Exit Examination.

Please be informed of the meeting details:

📆 Date: Friday, Dec 12, 2025

🕒 Time: 2:00 PM

📍 Venue: Oda Nebe Hall
Attendance is mandatory for all graduating students.

|| @ASTU_Network
2😨1
የሐዘን መግለጫ! 🕯😭

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚስ ኮሌጅ የ2ኛ ዓመት የአካውንቲንግ ተማሪ የሆነው ጥላሁን ባዘዘው  ታህሳስ 1/2018 ዓ/ም በድንገተኛ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተማሪ ጥላሁን ባዘዘው ኅልፈተ ሕይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸ ለተማሪው ወላጆችና ቤተሰቦች፣ ጓደኞች እንዲሁም ለመላው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኀበረሰብ መጽናናትን ይመኛል። 💔

|| @ASTU_Network
😭35💔8🕊5😢21
#Banned 🚫

Australia ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች በሙሉ ሁሉንም social media ፕላትፎርሞች አንዳይጠቀሙ በይፋ አግዳለች።

ክልከላ ከተጣለባቸው መተግበሪያዎች መካከል #ፌስቡክ#ኢንስታግራም#ቲክቶክ እና #ዩቲዩብ ይገኙበታል።

የሀገሪቱ ፓርላማ #ከ16_አመት በታች የሚገኙ ህፃናት የማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚያዘውን ህግ ከሁለት ሳምንት በፊት ማጽደቁ ይታወሳል።

እኛ ሀገርስ ከስንት አመት በታች መሆን አለበት ብላችሁ ታስባላችሁ?

||
@ASTU_Network
👏266😁4
#Ad

🍞 AB BREAD DELIVERY! 🥖

😋 Daily Fresh Bread! 🤌🤗

እስከ ማታ ትዕዛዝ ተቀብለን ጠዋት እናደርሳለን! 🤗

ከሰዓት መውሰድ የምትፈልጉ ደግሞ በመደወል መውሰድ ይቻላል! 🙌

🍞 1 ዳቦ: 16ብር ብቻ! 🤗

☎️ አሁኑኑ ይደውሉ! 👇

📞 +251981661226
📞 +251942510836

🛃 ORDER NOW!

👥 Join us: @ab_bread1
6🤣5👍3😘1