ASTU Network ®️
Photo
#Update
#MarburgVirus 🦠
በዛሬው ዕለት በማርበርግ ቫይረስ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደረገ።
በዛሬው ዕለት በአጠቃላይ ሰባት ምርመራዎች የተከናወኑ ሲሆን በሁለት ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱ እና የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ዕለታዊ የምርመራ ሪፖርቱ ጠቁሟል።
በአጠቃላይ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎች ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
እስካሁን 78 የላብራቶሪ ምርመራዎች የተከናወኑ ሲሆን በ 12 ሰዎች ላይ ቫይረስ መገኘቱ ተገልጿል።
|| @ASTU_Network
#MarburgVirus 🦠
በዛሬው ዕለት በማርበርግ ቫይረስ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደረገ።
በዛሬው ዕለት በአጠቃላይ ሰባት ምርመራዎች የተከናወኑ ሲሆን በሁለት ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱ እና የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ዕለታዊ የምርመራ ሪፖርቱ ጠቁሟል።
በአጠቃላይ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎች ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
እስካሁን 78 የላብራቶሪ ምርመራዎች የተከናወኑ ሲሆን በ 12 ሰዎች ላይ ቫይረስ መገኘቱ ተገልጿል።
|| @ASTU_Network
😭13❤1👎1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Do you want stickers for your PC, phone, or anything else❓
We’ve got you covered! 🤗
Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs.
🔗: [Click Here]
🛃 Hurry and order now!
DM: Stickers
➕
@Astu_marketplace
We’ve got you covered! 🤗
Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs.
🔗: [Click Here]
🛃 Hurry and order now!
DM: Stickers
➕
JOIN US 👇@Astu_marketplace
🥱1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
💁🏻♂️ Check out what's on ASTU Marketplace, order what you want, and get free delivery! 🤗
✅ Headset
🎧 P9 Headset
🎧 JBL Headset
🎧 U - Neckband
🎧 Sports
➲ JBL Wireless Speaker
🔰 Mouse
🖱️ Wired Mouse
🖱️ Wireless Mouse
🔌 Dividers
➦ Divider 1
➦ Divider 2
➦ Divider 3
🎧 AirPods
➦ Pro70 Digital AirPod
➦ Pro 5S
➦ Pro 6S
➦ Pro 5S 🆕
🎧 Earphones
➦ Vivo
➦ Ruggas
➦ Samsung
➦ Yod
💾 OTG, Flash & Cables
➦ Dual OTG Flash
➦ USB Flash
➦ Cables (C-C, USB-C, USB-B)
➦ OTG
🔌 Fast Chargers ⚡
➦ Model PL12 (USB-C)
➦ 3 USB Outputs
➦ Samsung 45W S.Fast Charger
➦ T-max Charger
🏷️ Stickers
🛃 ORDER NOW! 🤗
👉 Contact Us 👈
👇🏽 Click here & Join us 👇🏽
🇦 🇸 🇹 🇺
🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪
🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
✅ Headset
🎧 P9 Headset
🎧 JBL Headset
🎧 U - Neckband
🎧 Sports
➲ JBL Wireless Speaker
🔰 Mouse
🖱️ Wired Mouse
🖱️ Wireless Mouse
🔌 Dividers
➦ Divider 1
➦ Divider 2
➦ Divider 3
🎧 AirPods
➦ Pro70 Digital AirPod
➦ Pro 5S
➦ Pro 6S
➦ Pro 5S 🆕
🎧 Earphones
➦ Vivo
➦ Ruggas
➦ Samsung
➦ Yod
💾 OTG, Flash & Cables
➦ Dual OTG Flash
➦ USB Flash
➦ Cables (C-C, USB-C, USB-B)
➦ OTG
🔌 Fast Chargers ⚡
➦ Model PL12 (USB-C)
➦ 3 USB Outputs
➦ Samsung 45W S.Fast Charger
➦ T-max Charger
🏷️ Stickers
🛃 ORDER NOW! 🤗
👉 Contact Us 👈
👇🏽 Click here & Join us 👇🏽
🇦 🇸 🇹 🇺
🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪
🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
❤3
ASTU Network ®️
Photo
#Update
#MarburgVirus 🦠
በትላንትናው ዕለት የ1 ሰው ህይወት በማርበርግ ቫይረስ አልፏል።
በአጠቃላይ ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 8 ደርሷል።
44 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ቫይረሱ የተገኘበት ሰው የለም።
|| @ASTU_Network
#MarburgVirus 🦠
በትላንትናው ዕለት የ1 ሰው ህይወት በማርበርግ ቫይረስ አልፏል።
በአጠቃላይ ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 8 ደርሷል።
44 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ቫይረሱ የተገኘበት ሰው የለም።
|| @ASTU_Network
💔7❤1😁1
🛑 #የጥንቃቄ_መልዕክት‼️ ⚠
#MarburgVirus 🦠
በአዳማ ከተማ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ግለሰብ እንደተገኘ እና በዚህ ሰዓት ህክምና እየተደረገለት እንደሆነ ጭምጭምታዎች በስፋት እየተነገሩ ይገኛሉ።
በዚህ ጉዳይ የሚመለከተው የመንግስት አካል ማረጋገጫ ባይሰጥም ፣ በስፋት እየተነገረ ያለ ነገር ነው። አብዛኛውን ጊዜ የሚመለከተው አካል በአፋጣኝ መረጃ እንደማይሰጥ ይታወቃል።
በመሆኑም ተማሪዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን!
ወደ ፈጣሪያችን በየሃይማኖታችን እንጸልይ 🙏 ፤ ደግሞ ሁሌም ጥንቃቄ አይለየን! ☝
ፈጣሪ ይጠብቀን! 🙏
🦠 የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶችን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ 👇
እራሳችንን እንጠብቅ! 🙏
|| @ASTU_Network
#MarburgVirus 🦠
በአዳማ ከተማ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ግለሰብ እንደተገኘ እና በዚህ ሰዓት ህክምና እየተደረገለት እንደሆነ ጭምጭምታዎች በስፋት እየተነገሩ ይገኛሉ።
በዚህ ጉዳይ የሚመለከተው የመንግስት አካል ማረጋገጫ ባይሰጥም ፣ በስፋት እየተነገረ ያለ ነገር ነው። አብዛኛውን ጊዜ የሚመለከተው አካል በአፋጣኝ መረጃ እንደማይሰጥ ይታወቃል።
በመሆኑም ተማሪዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን!
ወደ ፈጣሪያችን በየሃይማኖታችን እንጸልይ 🙏 ፤ ደግሞ ሁሌም ጥንቃቄ አይለየን! ☝
ፈጣሪ ይጠብቀን! 🙏
🦠 የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶችን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ 👇
🔗 Link: https://t.me/ASTU_Network/2265
እራሳችንን እንጠብቅ! 🙏
|| @ASTU_Network
👀22❤9🙏2🙉2
Dear Students,
Greetings,
As we received the message from Ministry of Education, all students are required to enroll in at least one of the four courses offered under the 5 Million Coders Initiative. This program is an important national opportunity aimed at enhancing your digital skills and improving your competitiveness in the job market.
Please be informed that enrollment in at least one course is mandatory. Students who fail to enroll will not be allowed to sit for the final examination.
We will soon share a Google Form through which you will be required to submit proof of.
👁️🗨️ From CSE Department
|| @ASTU_Network
Greetings,
As we received the message from Ministry of Education, all students are required to enroll in at least one of the four courses offered under the 5 Million Coders Initiative. This program is an important national opportunity aimed at enhancing your digital skills and improving your competitiveness in the job market.
Please be informed that enrollment in at least one course is mandatory. Students who fail to enroll will not be allowed to sit for the final examination.
We will soon share a Google Form through which you will be required to submit proof of.
👁️🗨️ From CSE Department
|| @ASTU_Network
🤣15❤2🙉2🤷♀1
በዩንቨርስቲያችን የጽዳት ዘመቻ በአንድነት፣ በአንድ ትብብር እንሳተፍ።
ሁላችንም እንደምናየው ዩኒቨርሲቲያችን በአሁኑ ጊዜ በሥነ ሕንፃ እና በውበት ግንባታ ላይ ይገኛል። ይህ ለእኛ ለቤተሰባቸው ታላቅ ደስታ ነው። ስለዚህ ግቢያችንን በአንድነታችን እናፅዳ። የግቢያችን ውበት የሁላችንም ነው።
ስለዚህ ነገ (29/11/2025G.C) ከ12፡30 እስከ 2፡00 በዚህ የፅዳት ዘመቻ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች ባለው የጎግል ፎርም መመዝገብ ትችላላችሁ።
#የመሰብሰቢያ ቦታው አንፊ አጠገብ በሚገኘው "DS TV" ሲሆን ከ12:30 በፊት ተገናኝተን በሰዓቱ እንጨርሳለን።
BY GAASO እና ASTU STUDENT UNION የተደራጀ!
©️ ASTU Students' Union
|| @ASTU_Network
ሁላችንም እንደምናየው ዩኒቨርሲቲያችን በአሁኑ ጊዜ በሥነ ሕንፃ እና በውበት ግንባታ ላይ ይገኛል። ይህ ለእኛ ለቤተሰባቸው ታላቅ ደስታ ነው። ስለዚህ ግቢያችንን በአንድነታችን እናፅዳ። የግቢያችን ውበት የሁላችንም ነው።
ስለዚህ ነገ (29/11/2025G.C) ከ12፡30 እስከ 2፡00 በዚህ የፅዳት ዘመቻ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች ባለው የጎግል ፎርም መመዝገብ ትችላላችሁ።
#የመሰብሰቢያ ቦታው አንፊ አጠገብ በሚገኘው "DS TV" ሲሆን ከ12:30 በፊት ተገናኝተን በሰዓቱ እንጨርሳለን።
BY GAASO እና ASTU STUDENT UNION የተደራጀ!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd-7IE5RMEFq51fw6-4_8S1mcn9AWD_bfu78v8StnGD50ngGw/viewform?usp=dialog
©️ ASTU Students' Union
|| @ASTU_Network
Google Docs
DUULA QULQULLINA YUNIVARSIITII KEENYAA WALIIN TAANEE TUMSA TOKKOON HAA HIRMAANNU JECHUUN DHAAMSA IBSITUU JAALALA YUNIVARSIITII…
Akkuma hundi keenya argaa jirru yunivarsiitiin keenya yeroo ammaa kana guddina ijaarsaa fi miidhaginaa irra jira. Kuni immoo nu maatii isaaf gammachuu guddaadha. Kanaafuu waliin taanee tokkummaa keenyaan mooraa keenya haa qulqulleessinu. Miidhaginni mooraa…
❤5
Student name list.pdf
2.6 MB
Announcement:
Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Wednesday up to Friday at Block 302, Room 9, between 3:00–4:00 (night) local time.
©️ ASTU Students' Union
|| @ASTU_Network
Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Wednesday up to Friday at Block 302, Room 9, between 3:00–4:00 (night) local time.
©️ ASTU Students' Union
|| @ASTU_Network
#ATTENTION🚨
" በማርበርግ ቫይረስ ምክንያት ከዛሬ ህዳር 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ1 ሣምንት ትራንስፖርት ዝግ ይሆናል" - የዞኑ መንግስት
በጂንካ ተከስቶ ለሰዎች ሞት ምክንያት እየሆነ ያለዉን የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ያስችል ዘንድ ወደ በሽታዉ መነሻ የአሪ ዞን የሚገባም ሆነ የሚወጣ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ለ1 ሣምንት ዝግ እንዲሆን በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብር ሃይል መወሰኑን የዞኑ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምመላሽ አቦነህ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የቫይረሱ ስርጭት ከዕለት እለት አስከፊ እየሆነ በመምጣቱ የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሀይል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ኃላፊዉ እስካሁን በነበረው ሂደት ትምህርት ቤቶች የተዘጉና ፣ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ ጉዳዮች ላይ እቀባ የተጣለ ቢሆንም ስርጭቱን በሚፈለገዉ ልክ መግታት ባለመቻሉ የትራንስፖርት ዘርፉን ለ1 ሳምንት መዝጋት አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ህዳር 20/2018ዓም ጀምሮ ለ1 ሳምንት ዝግ እንዲሆን ግብረሀይሉ መወሰኑን ተናግረዋል።
ጂንካ ከተማን ጨምሮ ለሁሉም መዋቅር የትራፊክ ፍሰት እና የፀጥታ ዘርፍ አስተባባሪዎች ይህ መልዕክት መተላለፉንም አቶ ደምመላሽ አስታዉቀዋል።
በዚህ መሰረት ከክልል በወረደው አቅጣጫ መሰረት አገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት ለ1 ሳምንት የታገደ ሲሆን በከተማ የሁለት እግር ተሽከርካሪዎችና የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ብሎም በዞኑ ውስጥ የሚኖሩ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች በቀጣይ ቀናት ውስጥ ውሳኔ እንደሚሰጥባቸው ገልፀዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በአሁኑ ወቅት የማርበርግ በሽታ በአሪ ዞን ጂንካ ከተማ የተከሰተ ቢሆንም ጂንካ ለቅሶ መጥቶ የተመለሰ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ በበሽታዉ መሞቱን መስማታቸዉንና የስርጭት መጠኑን ለመቀነስ ብሎም ለመቆጣጠር ዉሳኔዉ መተላለፉን በመግለፅ በዞኑም ሆነ ከዞኑ ዉጪ ያለ ሕብረተሰብ ይህን ተግባራዊ እንዲያደርግ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል አሳስበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
" በማርበርግ ቫይረስ ምክንያት ከዛሬ ህዳር 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ1 ሣምንት ትራንስፖርት ዝግ ይሆናል" - የዞኑ መንግስት
በጂንካ ተከስቶ ለሰዎች ሞት ምክንያት እየሆነ ያለዉን የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ያስችል ዘንድ ወደ በሽታዉ መነሻ የአሪ ዞን የሚገባም ሆነ የሚወጣ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ለ1 ሣምንት ዝግ እንዲሆን በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብር ሃይል መወሰኑን የዞኑ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምመላሽ አቦነህ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የቫይረሱ ስርጭት ከዕለት እለት አስከፊ እየሆነ በመምጣቱ የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሀይል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ኃላፊዉ እስካሁን በነበረው ሂደት ትምህርት ቤቶች የተዘጉና ፣ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ ጉዳዮች ላይ እቀባ የተጣለ ቢሆንም ስርጭቱን በሚፈለገዉ ልክ መግታት ባለመቻሉ የትራንስፖርት ዘርፉን ለ1 ሳምንት መዝጋት አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ህዳር 20/2018ዓም ጀምሮ ለ1 ሳምንት ዝግ እንዲሆን ግብረሀይሉ መወሰኑን ተናግረዋል።
ጂንካ ከተማን ጨምሮ ለሁሉም መዋቅር የትራፊክ ፍሰት እና የፀጥታ ዘርፍ አስተባባሪዎች ይህ መልዕክት መተላለፉንም አቶ ደምመላሽ አስታዉቀዋል።
በዚህ መሰረት ከክልል በወረደው አቅጣጫ መሰረት አገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት ለ1 ሳምንት የታገደ ሲሆን በከተማ የሁለት እግር ተሽከርካሪዎችና የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ብሎም በዞኑ ውስጥ የሚኖሩ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች በቀጣይ ቀናት ውስጥ ውሳኔ እንደሚሰጥባቸው ገልፀዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በአሁኑ ወቅት የማርበርግ በሽታ በአሪ ዞን ጂንካ ከተማ የተከሰተ ቢሆንም ጂንካ ለቅሶ መጥቶ የተመለሰ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ በበሽታዉ መሞቱን መስማታቸዉንና የስርጭት መጠኑን ለመቀነስ ብሎም ለመቆጣጠር ዉሳኔዉ መተላለፉን በመግለፅ በዞኑም ሆነ ከዞኑ ዉጪ ያለ ሕብረተሰብ ይህን ተግባራዊ እንዲያደርግ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል አሳስበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
❤9😭6
ኢትዮጲያ በዩጋንዳ 3 ለ 0 ተሸንፋለች
በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች ውድድር በግማሽ ፍጻሜ ዩጋንዳ ኢትዮጵያን 3 ለ 0 አሸንፋለች።
የምድብ ውድድሩን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ያለፈው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ አቻው ተሸንፏል።
በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ተመጣጣኝ በሆነ ፉክክር ምንም ግብ ሳይቆጠር ቢጠናቀቅም በሁለተኛው አጋማሽ የዩጋንዳዎች ብሔራዊ ቡድን የተሻለ እንቅስቃሴ እንዳሳየ ተነግሮለታል።በዚህም 3 ግቦችን በማስቆጠር ዩጋንዳ አሸንፋለች።
የዩጋንዳ ግቦችን ተመስገን ከበደ (በራስ ላይ) እንዲሁም ኦዌን ሙኪሳ እና ኪሳክዬ አስቆጠረዋል።
|| @ASTU_Network
በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች ውድድር በግማሽ ፍጻሜ ዩጋንዳ ኢትዮጵያን 3 ለ 0 አሸንፋለች።
የምድብ ውድድሩን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ያለፈው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ አቻው ተሸንፏል።
በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ተመጣጣኝ በሆነ ፉክክር ምንም ግብ ሳይቆጠር ቢጠናቀቅም በሁለተኛው አጋማሽ የዩጋንዳዎች ብሔራዊ ቡድን የተሻለ እንቅስቃሴ እንዳሳየ ተነግሮለታል።በዚህም 3 ግቦችን በማስቆጠር ዩጋንዳ አሸንፋለች።
የዩጋንዳ ግቦችን ተመስገን ከበደ (በራስ ላይ) እንዲሁም ኦዌን ሙኪሳ እና ኪሳክዬ አስቆጠረዋል።
|| @ASTU_Network
🤣14❤3😢2
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
Good morning, guys! 👋🌅😊
I just wanted to remind you that TODAY IS MONDAY — the first day of the week! 😁🥱🥲
Plus it's Dec 1, 2025 🫠. Only one month left until 2026 🤯. See how time flies! 🙆🏻♂ Mtsm... 🙍🏻♂💔
Anyways, have a good & productive day! 🙌
.
I just wanted to remind you that TODAY IS MONDAY — the first day of the week! 😁🥱🥲
Plus it's Dec 1, 2025 🫠. Only one month left until 2026 🤯. See how time flies! 🙆🏻♂ Mtsm... 🙍🏻♂💔
Anyways, have a good & productive day! 🙌
.
❤21😭6🍾2
#Ad
🚀 Don’t miss your chance to earn passive income! Rent your LinkedIn account and make your profile work for you.
Do you have 100+ linked in accounts if you have
📌 Rates:
Price List
100+ Followers --- Weekly: $8
200+ Followers --- Weekly: $10
300+ Followers --- Weekly: $13
400+ Followers --- Weekly: $16
500+ Followers --- Weekly: $18
600+ Followers --- Weekly: $19
700+ Followers --- Weekly: $20
800+ Followers --- Weekly: $22
900+ Followers --- Weekly: $23
1000+ Followers --- Weekly: $24
2000+ Followers --- Weekly: $26
Weekly payments every 7 days
Note :No trust issue !
💯💯💯People are really making money 💰 💰 💰 💰 💰 💰
If interested DM t.me/carbanak_A
🚀 Don’t miss your chance to earn passive income! Rent your LinkedIn account and make your profile work for you.
Do you have 100+ linked in accounts if you have
📌 Rates:
Price List
100+ Followers --- Weekly: $8
200+ Followers --- Weekly: $10
300+ Followers --- Weekly: $13
400+ Followers --- Weekly: $16
500+ Followers --- Weekly: $18
600+ Followers --- Weekly: $19
700+ Followers --- Weekly: $20
800+ Followers --- Weekly: $22
900+ Followers --- Weekly: $23
1000+ Followers --- Weekly: $24
2000+ Followers --- Weekly: $26
Weekly payments every 7 days
Note :No trust issue !
💯💯💯People are really making money 💰 💰 💰 💰 💰 💰
If interested DM t.me/carbanak_A
Telegram
LinkedIn Rental
❤3
#ChatGPT
ChatGPT ከተለቀቀ 3 አመት ሞላው።
(November 30, 2022)
የChatGPT መለቀቅ ቴክኖሎጂን በከፍተኛ ሁኔታ የቀየረ ሲሆን AIን በዕለት ከዕለት ህይወታችን እንድንጠቀም እስችሎናል።
የChatGPTን ነገር Normal ሰው የሚረዳበት ልክ እና የግቢ ተማሪ የሚረዳበት ልክ ፍጹም የተለያየ ነው 😁... ምን እያልኩ እንደሆነ የሚያውቁት ያውቁታል! 🙌😅
.
ChatGPT ከተለቀቀ 3 አመት ሞላው።
(November 30, 2022)
የChatGPT መለቀቅ ቴክኖሎጂን በከፍተኛ ሁኔታ የቀየረ ሲሆን AIን በዕለት ከዕለት ህይወታችን እንድንጠቀም እስችሎናል።
የChatGPTን ነገር Normal ሰው የሚረዳበት ልክ እና የግቢ ተማሪ የሚረዳበት ልክ ፍጹም የተለያየ ነው 😁... ምን እያልኩ እንደሆነ የሚያውቁት ያውቁታል! 🙌😅
.
😁32🎉7❤4👍1
#NOTICE‼️
Dear Students,
This is to formally notify you that, due to an urgent academic staff meeting, all classes scheduled for December 2, 2025, have been cancelled.
Please confirm this information by contacting your teachers through your class representatives. All class representatives are requested to fulfill their responsibility by staying online and providing accurate information to their classmates.
Thank you! 🙌
Have a great day! 🤗
☑ ASTU NETWORK ®️
|| @ASTU_Network
Dear Students,
This is to formally notify you that, due to an urgent academic staff meeting, all classes scheduled for December 2, 2025, have been cancelled.
Please confirm this information by contacting your teachers through your class representatives. All class representatives are requested to fulfill their responsibility by staying online and providing accurate information to their classmates.
Thank you! 🙌
Have a great day! 🤗
☑ ASTU NETWORK ®️
|| @ASTU_Network
🎉15❤11🍾3😁2👍1🔥1