#Erta'Ale 🌋
ከላይ በምስሎቹ እና በቪዲዮው ላይ የምትመለከቱት ሁነት በትላንትናው እለት በአፋር ክልል ኤርታአሌ አከባቢ የተከሰተ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ነው። ይህ በዚህ አከባቢ የተከሰተው ግዙፍ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ የፈጠረው የአቧራ ብናኝ ቀይ ባህርን ተሻግሮ ምዕራባዊ የመን ደርሷል ተብሎ እየተነገረ ነው...🌪🤯😬
ይህ ክስተት ምናልባትም በኢትዮጵያ ከተከሰቱት እጅግ ትልቅ እና አስደንጋጭ የተፈጥሮ ክስተቶች መካከል ሊጠቀስ የሚችል ነው።
ፍንዳታው እየለቀቀ ያለው 'sulfur dioxide (SO2)' ስለተባለው መርዛማ ጋዝ ሳይንቲስቶች ማሳሰቢያ እየሰጡ ይገኛሉ። በዚህ ጉዳይ አዲስ መረጃ ካለ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
|| @ASTU_Network
ከላይ በምስሎቹ እና በቪዲዮው ላይ የምትመለከቱት ሁነት በትላንትናው እለት በአፋር ክልል ኤርታአሌ አከባቢ የተከሰተ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ነው። ይህ በዚህ አከባቢ የተከሰተው ግዙፍ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ የፈጠረው የአቧራ ብናኝ ቀይ ባህርን ተሻግሮ ምዕራባዊ የመን ደርሷል ተብሎ እየተነገረ ነው...🌪🤯😬
ይህ ክስተት ምናልባትም በኢትዮጵያ ከተከሰቱት እጅግ ትልቅ እና አስደንጋጭ የተፈጥሮ ክስተቶች መካከል ሊጠቀስ የሚችል ነው።
ፍንዳታው እየለቀቀ ያለው 'sulfur dioxide (SO2)' ስለተባለው መርዛማ ጋዝ ሳይንቲስቶች ማሳሰቢያ እየሰጡ ይገኛሉ። በዚህ ጉዳይ አዲስ መረጃ ካለ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
|| @ASTU_Network
❤4🙉4😱2
በጅማ ዮኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ለሚደረገው የዮኒቨርሲቲዎች ስፖርት ፌስቲቫል ለእግር ኳስ የተመረጣቹ ተማሪዎች ብቻ ዛሬ 10፡30 LT ASTU MAIN STADIUM እንድትመጡ።
Jimmaa yuniversitii kan qopheessuu Festival ispoortii yuniversitoota irratti, taphatoota Kubbaa Miilaan filatamatan qofaa har’a sa’aa 10:30 LT gara ASTU MAIN STADIUM akkaa dhuftaan isin beekisfna.
#sportandentertainment
#studentunion
|| @ASTU_Network
Jimmaa yuniversitii kan qopheessuu Festival ispoortii yuniversitoota irratti, taphatoota Kubbaa Miilaan filatamatan qofaa har’a sa’aa 10:30 LT gara ASTU MAIN STADIUM akkaa dhuftaan isin beekisfna.
#sportandentertainment
#studentunion
|| @ASTU_Network
❤1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
🔌 Samsung Original Super Fast Charger ⚡
✅ 45W PD Adapter
☑ USB-C to USB-C cable
✅ 5A
👉 Condition: New packed! 🤗
💰 Price:750ETB
🚚 Free Delivery!
DM: Samsung45WPD
@Astu_marketplace
✅ 45W PD Adapter
☑ USB-C to USB-C cable
✅ 5A
👉 Condition: New packed! 🤗
💰 Price:
🚚 Free Delivery!
DM: Samsung45WPD
@Astu_marketplace
❤1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Theft... 👣👀😁
የASTU ወንዶች መከራ... 🤧😸
.
የASTU ወንዶች መከራ... 🤧😸
.
🤣55👍2😁2🕊1
Forwarded from Flavia 🥀
ASTU Network ®️
Photo
በረራ አስተጓጉሎ ነበር‼️
ከቀናት በፊት በአፋር የኤርታሌ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተከሰተው ከ12,000 አመታት በኋላ መሆኑ ታወቀ‼️🌪😬
ይህንን ፍንዳታ ተከትሎ የወጣው የአቧራ ብናኝ እና ጭስ በየመን፣በህንድ፣በኦማን እና በሰሜናዊ ፓኪስታን የታየ ሲሆን ህንድን ጨምሮ በርካታ በረራዎችን አስተጓጉሎ እንደነበር ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል። ይህ አስገራሚ ክስተት የአለምን ትኩረት የሳበ ሲሆን ወደ አከባቢው የሀገር ውስጥ እና የውጪ የቱሪስት ፍሰትን እንዲጨምር አድርጎታል። (አዩዘሀበሻ)
|| @ASTU_Network
ከቀናት በፊት በአፋር የኤርታሌ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተከሰተው ከ12,000 አመታት በኋላ መሆኑ ታወቀ‼️🌪😬
ይህንን ፍንዳታ ተከትሎ የወጣው የአቧራ ብናኝ እና ጭስ በየመን፣በህንድ፣በኦማን እና በሰሜናዊ ፓኪስታን የታየ ሲሆን ህንድን ጨምሮ በርካታ በረራዎችን አስተጓጉሎ እንደነበር ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል። ይህ አስገራሚ ክስተት የአለምን ትኩረት የሳበ ሲሆን ወደ አከባቢው የሀገር ውስጥ እና የውጪ የቱሪስት ፍሰትን እንዲጨምር አድርጎታል። (አዩዘሀበሻ)
|| @ASTU_Network
❤5😱3👏2🤯1🍾1
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የመምህርነት ሙያን መቀላቀል ለሚፈልጉ የአንድ ዓመት ስልጠና ሊሰጥ ነው፡፡
ስልጠናው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡
የምዝገባ መስፈርት፦
በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች እና ተዛማጅነት ባላቸው የትምህርት መስኮች በመምህርነት ሙያ መሰልጠን የሚፈልጉ
የምዝገባ ጊዜ
ከዛሬ ህዳር 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት
የምዝገባ ቦታ
ከስር በተገለፁ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን
በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን ዝርዝር ለማግኘት https://shorturl.at/N8e0s ላይ በመግባት “አማራጭ የመምህራን ስልጠና ትምህርት አይነቶች” የሚለውን በማውረድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የዩኒቨርሲቲ መመዝገቢያ ሊንኮች፦
➫ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/JZG12devyUvDe3v6
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፦ https://docs.google.com/.../1FAIpQLSfQcnu1ThO.../viewform...
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.hu.edu.et/Home/AvailablePrograms
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.ju.edu.et
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/6t1BNV9S67oXwzBv9
የስልጠና ፕሮግራሙ በአንድ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፤ በቀን መርሐግብር የሚማሩ ተማሪዎች የትምህርት ወጪያቸው ሙሉ ለሙሉ በመንግሥት እንደሚሸፈን ተገልጿል።
©️ tikvahuniversity
|| @ASTU_Network
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የመምህርነት ሙያን መቀላቀል ለሚፈልጉ የአንድ ዓመት ስልጠና ሊሰጥ ነው፡፡
ስልጠናው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡
የምዝገባ መስፈርት፦
በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች እና ተዛማጅነት ባላቸው የትምህርት መስኮች በመምህርነት ሙያ መሰልጠን የሚፈልጉ
የምዝገባ ጊዜ
ከዛሬ ህዳር 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት
የምዝገባ ቦታ
ከስር በተገለፁ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን
በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን ዝርዝር ለማግኘት https://shorturl.at/N8e0s ላይ በመግባት “አማራጭ የመምህራን ስልጠና ትምህርት አይነቶች” የሚለውን በማውረድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የዩኒቨርሲቲ መመዝገቢያ ሊንኮች፦
➫ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/JZG12devyUvDe3v6
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፦ https://docs.google.com/.../1FAIpQLSfQcnu1ThO.../viewform...
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.hu.edu.et/Home/AvailablePrograms
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.ju.edu.et
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/6t1BNV9S67oXwzBv9
የስልጠና ፕሮግራሙ በአንድ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፤ በቀን መርሐግብር የሚማሩ ተማሪዎች የትምህርት ወጪያቸው ሙሉ ለሙሉ በመንግሥት እንደሚሸፈን ተገልጿል።
©️ tikvahuniversity
|| @ASTU_Network
❤4👍4
# Engineering Mechanics Tutor
# for registration and more information
contact us;
@SamiiiZblackman
+251 960473058
# for registration and more information
contact us;
@SamiiiZblackman
+251 960473058
❤2
ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል‼️
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ የማርበርግ ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የምርመራ ውጤታቸው ከቫይረሱ ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል። ቀን ላይ ህዝብ የሚያክሙ ሬዚደንት ሀኪሞች ማታ የቫይረሱ ተጠርጣሪዎችን እንዲያክሙ መደረጉ በሚድያችን መነገሩን ተከትሎ አሰራሩ እንዲቆም መደረጉን ሀኪሞች ተናግረዋል።
በርካታ ሰው በቫይረሱ እንደተያዘ እና ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ስለመኖራቸው በዘገብንበት የምስራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ አካባቢ ኔትወርክ እና መንገድ መዘጋቱም ታውቋል።
📰 ዘገባው የመሠረት ሚዲያ ነው!
|| @ASTU_Network
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ የማርበርግ ቫይረስ ተጠርጣሪዎች የምርመራ ውጤታቸው ከቫይረሱ ነፃ መሆኑ ተረጋግጧል። ቀን ላይ ህዝብ የሚያክሙ ሬዚደንት ሀኪሞች ማታ የቫይረሱ ተጠርጣሪዎችን እንዲያክሙ መደረጉ በሚድያችን መነገሩን ተከትሎ አሰራሩ እንዲቆም መደረጉን ሀኪሞች ተናግረዋል።
በርካታ ሰው በቫይረሱ እንደተያዘ እና ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ስለመኖራቸው በዘገብንበት የምስራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ አካባቢ ኔትወርክ እና መንገድ መዘጋቱም ታውቋል።
📰 ዘገባው የመሠረት ሚዲያ ነው!
|| @ASTU_Network
🙏4❤1🔥1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Hello ASTU Students! 🫶🏽❤️🔥
Looking for stickers and wondering where to get them❓🤔
🌟 ASTU Marketplace has got you covered! 🤗
💁🏻♂️ We have a wide variety of stickers in different categories! 💥
👇 Check these out 👇
👨🏻💻 Programming/Coding 1 👩🏻💻
👩🏻💻 Programming/Coding 2 👨🏻💻
💪 Hard Workers & Lazy People 🫠
👌🏻 Anime 🤌
😎 Sigma 1 🗿
😎 Sigma 2 🗿
🔥 Motivational, Inspirational & Positive Mindset 1 🧠
🔥 Motivational, Inspirational & Positive Mindset 2 🧠
✝️ Christian Stickers ☦️
🕋 Islamic Stickers ☪️
⚽ Football Stickers 🏟️
If you find one you're interested in, just choose it and send it to us. If you can't find what you're looking for, feel free to send any photo or sticker from your device, the internet, or anywhere else!
💰 «Check the prices here!»
🚚 Free delivery available!
ORDER NOW!
DM: Stickers
👇 JOIN US 👇
🇦 🇸 🇹 🇺
🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪
🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
Looking for stickers and wondering where to get them❓🤔
🌟 ASTU Marketplace has got you covered! 🤗
💁🏻♂️ We have a wide variety of stickers in different categories! 💥
👇 Check these out 👇
👨🏻💻 Programming/Coding 1 👩🏻💻
👩🏻💻 Programming/Coding 2 👨🏻💻
💪 Hard Workers & Lazy People 🫠
👌🏻 Anime 🤌
😎 Sigma 1 🗿
😎 Sigma 2 🗿
🔥 Motivational, Inspirational & Positive Mindset 1 🧠
🔥 Motivational, Inspirational & Positive Mindset 2 🧠
✝️ Christian Stickers ☦️
🕋 Islamic Stickers ☪️
⚽ Football Stickers 🏟️
If you find one you're interested in, just choose it and send it to us. If you can't find what you're looking for, feel free to send any photo or sticker from your device, the internet, or anywhere else!
💰 «Check the prices here!»
🚚 Free delivery available!
ORDER NOW!
DM: Stickers
👇 JOIN US 👇
🇦 🇸 🇹 🇺
🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪
🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
❤2
ASTU Network ®️
Photo
#Update
#MarburgVirus 🦠
በሃዋሳ ከተማ በማርበርግ ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ።
ግለሰቡ በጂንካ ከተገኘው የመጀመሪያው የማልበርግ ቫይረስ ተጠቂ ጋር ንክኪ የነበረው ወደ አካባቢው ተጉዞ ወደ ሃዋሳ ተመላሽ የነበረ ነውም ተብሏል።
ይህ የተባለው የጤና ሚኒስቴርና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በማርበርግ ቫይረስ ዙሪያ እየሰሩት ያለውን ስራ በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።
> ቫይረሱ ከተከሰተበት ከህዳር 5ቀን እስከ ህዳር 17ቀን 2017ዓ.ም ድረስ 73 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተደርገዋል ያሉት ሚኒስትሯ በዚህም 11 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል፤ 6ቱ ህይወታቸው አልፏል፤ 5ቱ ደግሞ በህክምና ላይ ናቸው ሲሉም አስረድተዋል።
> 349 ግለሰቦች ንክኪ ያላቸው በመሆኑ ክትትል እየተደረገ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 119ኙ የለይቶ ማቆያ ጊዚያቸውን ማጠናቀቃቸውን ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
ይህን ገዳይ ቫይረስ ለመቆጣጠር እንዲሁም በበሽታው ላለመያዝ የመተላለፊያ መንገዶቹን እና ሊደረጉ የሚገባ ጥንቃቄዎችን ማድረግ ይመከራል።
ደግሞ ሁሌም ጥንቃቄ አይለየን! ☝
🦠 የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶችን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ 👇
እራሳችንን እንጠብቅ! 🙏
|| @ASTU_Network
#MarburgVirus 🦠
በሃዋሳ ከተማ በማርበርግ ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ።
ግለሰቡ በጂንካ ከተገኘው የመጀመሪያው የማልበርግ ቫይረስ ተጠቂ ጋር ንክኪ የነበረው ወደ አካባቢው ተጉዞ ወደ ሃዋሳ ተመላሽ የነበረ ነውም ተብሏል።
ይህ የተባለው የጤና ሚኒስቴርና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በማርበርግ ቫይረስ ዙሪያ እየሰሩት ያለውን ስራ በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።
> ቫይረሱ ከተከሰተበት ከህዳር 5ቀን እስከ ህዳር 17ቀን 2017ዓ.ም ድረስ 73 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተደርገዋል ያሉት ሚኒስትሯ በዚህም 11 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል፤ 6ቱ ህይወታቸው አልፏል፤ 5ቱ ደግሞ በህክምና ላይ ናቸው ሲሉም አስረድተዋል።
> 349 ግለሰቦች ንክኪ ያላቸው በመሆኑ ክትትል እየተደረገ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 119ኙ የለይቶ ማቆያ ጊዚያቸውን ማጠናቀቃቸውን ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
ይህን ገዳይ ቫይረስ ለመቆጣጠር እንዲሁም በበሽታው ላለመያዝ የመተላለፊያ መንገዶቹን እና ሊደረጉ የሚገባ ጥንቃቄዎችን ማድረግ ይመከራል።
ደግሞ ሁሌም ጥንቃቄ አይለየን! ☝
🦠 የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶችን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ 👇
🔗 Link: https://t.me/ASTU_Network/2265
እራሳችንን እንጠብቅ! 🙏
|| @ASTU_Network
😭5😨3❤2👍1
#Notice‼️
To all ASTU Parlama Members!
📆 Date: Nov 26, 2025 (Wednesday — Today)
🕓 Time: 3:00LT (Night)
📍 Location: B302 — Student Union Hall
👁️🗨️ Student Union Election Board Office
|| @ASTU_Network
To all ASTU Parlama Members!
📆 Date: Nov 26, 2025 (Wednesday — Today)
🕓 Time: 3:00LT (Night)
📍 Location: B302 — Student Union Hall
👁️🗨️ Student Union Election Board Office
|| @ASTU_Network