ASTU Network ®️
4.18K subscribers
1.45K photos
33 videos
289 files
348 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገበት ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር


‌‎የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት በ2018 ዓ.ም ዩኒቨርስቲ የገቡ ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።

ስርዓተ ትምህርቱን የመከለስ ሥራ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ገልፀዋል።

የቀድሞዎቹ ስርዓተ ትምህርቶች ዘመኑን ያልዋጁና ከዘመኑ ጋር በአግባቡ ያልተቃኙ በመሆናቸው ክለሳው ማስፈለጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ተናግረዋል።

የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት ምሩቃን ሥራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ ተስፋዬ ነገዎ ገልፀዋል።‎

እስካሁን በሁለት ዙሮች 55 የትምህርት ፕሮግራሞች ተከልሰዋል የተባለ ሲሆን፤ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ከ80 የሚበልጡ ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተገልጿል፡፡

©️ tikvahuniversity

|| @ASTU_Network
3
Forwarded from Gibi Vent
Hi everyone 👋

🔖 We are excited to launch our platform 🎭 Gibi Vent, a new and safe space made by students for Ethiopian college/university students!

💡 At Gibi Vent, you can:
✔️ Share your thoughts, feelings or confessions with anonymity
✔️Relate to what other students are going through
✔️ Heal and laugh and connect.

🌐 So whether you had a bad day, a funny thing happened, or something is bothering you, this is your space to free vent and speak your mind.

💫 Let’s build a supportive student community together

⚡️ Start venting, reacting and connecting now!

🤖 Use our bot: @GibiVentBot

💬 Team Gibi Vent
2👎2
Screen Magnifier for your phone! 📱🤗

To enjoy watching football 🏟
For reading 📖
Works without power need
☑️ Magnifies your screen

👉 Condition: New packed! 🤗

DM:
ScreenMag

@Astu_marketplace
4👍2
ተማሪን ነፃነት የምታሳጡ እና የምታስጨንቁ ብሎም ጥቃት ለማድረስ እና ለመዝረፍ የምትሞክሩ ሰዎች ግን ጤነኛ ናችሁ ምናችሁን ነው የሚያማችሁ በቃ ሰብአዊነት የሚባል ነገር የለም ማለት ነው🤔

በዚህ ጉዳይ እንመለስበታለን!
.
😭32👍81🤔1
#ATTENTION‼️

ሰሞኑን አንዳንድ ያልተለመዱ ነገሮች እየተሰሙ ነው። በተለይ ወደ ሴቶች ዶርም አከባቢ። ተማሪዎች ላይ አደጋ ለማድረስ ወይም ጥቃት ለመፈጸም የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ ሰዎች እንዳሉ እየሰማን ነው።

እኛ ተማሪዎች ነን። ግቢም ያለነውም በመጀመሪያ ደረጃ ለመማር እና እራሳችንን ለማሳደግ ነው እንጂ ለሌላ ነገር አይደለም።

በእርግጥ ሁለቱም ፆታዎች ጥበቃ እና ደህንነት ያስፈልጋቸዋል። ነገር ግን ሴቶች ደግሞ ከወንዶች የበለጠ ጥበቃ እና ደህንነት ያስፈልጋቸዋል። ቢያንስ ወንዶች በተወሰነ ደረጃ እራሳቸውን መከላከል ይችላሉ። ሴቶች ግን ለጾታዊ ጥቃት ጭምር ሊጋለጡ ይችላሉ። ከቤተሰብ እርቀው ግቢ ሲመጡ በእንደዚህ አይነት ጭካኔ በተሞላበት መንገድ እነሱን ለማጥቃት የሚነሳ ሰው መኖሩ በራሱ በጣም አሳፋሪ ነገር ነው።

በግቢያችን ከሌሎች ግቢዎች የተሻለ ጥበቃ እና ደህንነት ቢኖርም ፣ ነገርግን አንዳንዴ ትንሽ የሚመስሉ ችግሮች ሲፈጠሩ “ያጋጥማል” በሚል ንቆ ማለፍ አደገኛ ነገር ነው። ትንሹ ችግር ነው ነገ አድጎ ትልቅ ነገር የሚያበላሸው የሚያጠፋው።

እዚህ ጋር ሁሉቱም ጾታዎች አደጋ ውስጥ እንደሆኑ መታወቅ አለበት። አሁን እስከ ሴቶች ዶርም ድረስ ሲገባ ነገሩ ትንሽ አነጋጋሪ ሆነ እንጂ ብዙ ጊዜ የወንዶች ዶርም ድረስ እየተገባ እቃ እንደሚዘረፍ ባንዘነጋ ጥሩ ነው።

ግቢያችን ውስጥ ተማሪዎች በፈለጉት ሰዓት እና በየትኛውም ቦታ በነፃነት ቢንቀሳቀሱ መልካም ነው። ያው ብዙ ኃላፊነቶች ስላሉብን ፣ ያሉብን ኃላፊነቶች ላይ ብቻ ትኩረት ማድረግ ነው እንጂ ሌላ ከኢሰብአዊነት በሚመጣ ነገር ምክንያት ተጨማሪ ሸክም በላያችን ላይ ባንጨምር ጥሩ ነው።

ይህንን ጉዳይ ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ አስፈላጊ ቢሆንም ያን ያክል አጥጋቢ መልስ ይገኛል ተብሎ አይታሰብም።

👉 ስለዚህ ምን እናድርግ🤔
በቻላችሁት መጠን እራሳችሁን ጠብቁ። እኛው ነን ለእኛው ያለነው እና እርስበርስ እንጠባበቅ። በተለይ ሴቶች ደግሞ ለሊት ላይ ብቻችሁን ብዙ ባትንቀሳቀሱ ጥሩ ነው። ከተቻለ በጊዜ ዶርም ብትገቡ ይመከራል። ዶርም እንደገባችሁ በር መዝጋታችሁን አረጋግጡ። ያሏችሁን ነገሮች (ስልክ፣ላፕቶፕ፣...) በደንብ ያዙ። ወንዶችም እንዲሁ!

🗣 የመጨረሻ መልዕክት...
እንደዚህ የምታደርጉ ተስፋ የቆረጣችሁ እና እዚህም እዚያም ያላችሁ ሰው አላየኝም ብላችሁ እንደዚህ አይነት ዘግናኝ እና አስጸያፊ ነገር የምታደርጉ ተራ እና ከንቱ ሰዎች ፣ መንግስትን ባትፈሩ ፣ ጥበቃዎችን ባትፈሩ ፣ ማንንም ባትፈሩ ፣ ፈጣሪን ፍሩ ፣ ሰብአዊነትን አስቡ እና ከድርጊታችሁ ተቆጠቡ። ሀይማኖት አለኝ የሚሉ ሰዎች ናቸው እንዲህ አይነት አሳፋሪ ተግባር የሚፈጽሙት። እንደዚህ አይነት ከንቱ ተግባር በየትኛው እምነት ወይም ሀይማኖት ተቀባይነት የሌለው እርካሽ ተግባር ነው። የዘራችሁትን ዘር ማጨዳችሁ አይቀርምና በዚህ የወጣትነት ዘመን በቻላችሁት መጠን መልካም ዘር ብቻ ዝሩ!

እረፉ! 🤨 አድቡ! በስነስርዓት ኑሩ‼️

||
@ASTU_Network
62👍21❤‍🔥4💯4😭4🤔2🤬1👀1
#TechNews #AI 🤖

Google ጠፈር ላይ AI data center ሊገነባ ነው።

የአሜሪካው ኩባንያ google የArtificial intelegence datacenters በspace /ጠፈር/ ላይ የመገንባት እቅድ እንዳለው ገልጿል።

በ2027 ይሞከራል የተባለውም ይህ ፕሮጀክት power ከሶላር የሚያገኝ ሲሆን ይህም መሬት ላይ ካለው ከቦታ እና የማቀዝቀጫ ውሀ ወጪ ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ነው።

በዚህም google TPU (tensor processing unit) የተሰኙ chips የያዙ 2 ሳተላይቶችን ሊለቅ እንደሆነ ገልጿል።

በተጨማሪ spaxe Xም ዳታ ሴንተሮችን space ላይ የመገንባት ዕቅድ አለው።

||
@ASTU_Network
7🤯4😁1
Forwarded from K̷a̷l •♬•♫•.
ID lost : yonas weldeyohannis
Ugr/35712/16
@jonas_wjohn
5🤣2🔥1
📢 Attention 3rd Year Students!

We kindly ask each class to send there representative to attend a short meeting.

🗓 Date: Monday( November 10)
📍 Venue: Student Union Hall
Time: 11:00 PM local time

This meeting is important.
Let’s all cooperate and make it productive! 💪

#StudentUnion #MeetingNotice #3rdYearStudents

|| @ASTU_Network
5
ASTU Network ®️
One of the biggest myths people have ever said in history is, "If you get into SE or CSE, the courses are easy, you'll have a lot of free time, there are hardly any classes, and you can just chill and learn at your own pace." 😁 Nah, that's completely false.…
Fun Vote!

Dear SE/CSE students,

I’m sure you’ve heard what people say about our departments—things like “the courses are easy” or “there’s a lot of free time.” Did your experience match what you heard? Or do you have a different opinion? Just vote for the reality you've been experiencing... 👇

1. Yes, I found it to be just as I heard... 🤗
2. Nah, that’s completely false! As you said, it’s just a myth someone started and it keeps going around. 😅 It’s one of the biggest myths in the history of mankind. 😂 The reality is totally different! 😭🙃

VOTE HERE 👇
😭7🤗72
CoCEA_First_Semester_UG_Resised_Mid_Exam_schedule_of_2025_26.xlsx
141.1 KB
#SoCEA

Revised final midterm exam schedule for all SoCEA students


📑 You can find it in this Excel file, Sheets 2-5. Please also recheck your exam room in the "Rooms" sheet.

|| @ASTU_Network
2💔1
Forwarded from 𝚁𝙰𝙼𝙾𝚂
Zare central library pc iyilign bilesh wetesh pc shin lela sew yewesedelish chargerun restewal ine gar new ina @Ra_mo_ss bezi account dm argign setishalew
😁38👍6😎4😭3🤣1
ASTU Network ®️
Photo
#MidExam

#Department: #CSE     #5thYear

Fifth year first semester mid-exam schedule


#Revised #Final
#Updated

||
@ASTU_Network