🍫 Andalus Chocolate is Back! 🍫
Taste the Sweetness!
Enjoy the rich and delicious taste of our chocolate in every bite! A perfect treat for any moment, enjoying straight from the jar.
Choose your size:
🍫 300g - 300 ETB
🍫 500g - 450 ETB
Enjoy the flavor, share the joy!
Free delivery, Order now!
+251969696829
+251933670393
Telegram - @Amir_Abdulwahab
Every purchase helps educate an orphan!
©Andalus charity group
#chocolate #Andalus #Andaluschocolate #Andaluscharitygroup
Taste the Sweetness!
Enjoy the rich and delicious taste of our chocolate in every bite! A perfect treat for any moment, enjoying straight from the jar.
Choose your size:
🍫 300g - 300 ETB
🍫 500g - 450 ETB
Enjoy the flavor, share the joy!
Free delivery, Order now!
+251969696829
+251933670393
Telegram - @Amir_Abdulwahab
Every purchase helps educate an orphan!
©Andalus charity group
#chocolate #Andalus #Andaluschocolate #Andaluscharitygroup
❤7😁2
ASTU Network ®️
#Academic_Calendar #2018 👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደርን ይፋ ባደረገው መሰረት በአመቱ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇 1. 1st Semester Registration/Readmission [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ] ➠ Oct.1 - 2/2025 G.C. (Wednesday - Thursday) ➥…
🔔 Calendar Reminder!
1. First Semester Mid-Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]
_ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _
2. First Semester Class End
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ትምህርት ማብቂያ]
_ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _
3. First Semester Final Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና]
|| @ASTU_Network
1. First Semester Mid-Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]
➠ Nov.17-21/2025 G.C.
(Monday - Friday)
➥ ህዳር 8-12/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - አርብ)
_ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _
2. First Semester Class End
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ትምህርት ማብቂያ]
➠ Jan.2/2026 G.C.
(Friday)
➥ ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም
(አርብ)
_ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _
3. First Semester Final Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና]
➠ Jan.5-16/2026 G.C.
(Monday - Next Friday)
➥ ታህሳስ 27 - ጥር 8/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - ቀጣይ አርብ)
|| @ASTU_Network
❤5😭5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AI 🤖
❝Coca-Cola 2025 official AI generated holiday ad...❞
Coca-cola በAI generate ያደረገውን የገና official ማስታዎቂያ ለቀቀ።
ኮካ-ኮላ ከ2024 ጀምሮ official የበአል ሰሞን ማስታወቂያዎችን በvideo generating AI መስራት ጀምሯል።
አምና ተሰርቶ የነበረው ቪድዮ ብዙ አነጋጋሪ ችግሮች የነበሩበት ቢሆንም በዚህ አመት ግን በአንፃራዊነት የተሻለና እውነተኝነትን የተላበሰ እንደሚመስል ብዙዎች መስክረዋል።
ኮካ-ኮላ ይህን ማስታወቂያ Silversideና Secret Level ከተባሉ ሁለት የAI studios ጋር ጥምረት ፈጥሮ መስራቱን ተዘግቧል።
ከፍተኛ በጀት ተመድቦለት በብዙ ተዋናዮች ፣ ዳይሬክተሮችና ኤዲተሮች በብዙ ልፋት ይሰራ የነበረው ማስታወቂያ አሁን በተወሰኑ ቀናትና በ1 ኮምፒውተር ብቻ መሰራት መቻሉ ወደፊት Artificial intelligence የሰው ልጆችን ስራ የመቀማቱ ነገር የማይቀር መሆኑ ዋና ማሳያ ሆኗል።
✍ ሀሳብ ስጡበት...
©️ bighabesha
|| @ASTU_Network
❝Coca-Cola 2025 official AI generated holiday ad...❞
Coca-cola በAI generate ያደረገውን የገና official ማስታዎቂያ ለቀቀ።
ኮካ-ኮላ ከ2024 ጀምሮ official የበአል ሰሞን ማስታወቂያዎችን በvideo generating AI መስራት ጀምሯል።
አምና ተሰርቶ የነበረው ቪድዮ ብዙ አነጋጋሪ ችግሮች የነበሩበት ቢሆንም በዚህ አመት ግን በአንፃራዊነት የተሻለና እውነተኝነትን የተላበሰ እንደሚመስል ብዙዎች መስክረዋል።
ኮካ-ኮላ ይህን ማስታወቂያ Silversideና Secret Level ከተባሉ ሁለት የAI studios ጋር ጥምረት ፈጥሮ መስራቱን ተዘግቧል።
ከፍተኛ በጀት ተመድቦለት በብዙ ተዋናዮች ፣ ዳይሬክተሮችና ኤዲተሮች በብዙ ልፋት ይሰራ የነበረው ማስታወቂያ አሁን በተወሰኑ ቀናትና በ1 ኮምፒውተር ብቻ መሰራት መቻሉ ወደፊት Artificial intelligence የሰው ልጆችን ስራ የመቀማቱ ነገር የማይቀር መሆኑ ዋና ማሳያ ሆኗል።
✍ ሀሳብ ስጡበት...
©️ bighabesha
|| @ASTU_Network
❤5👎5😱5😐1
#ጥቆማ
Lab ገብታችሁ ስለሰራችሁት ስራ lab report ለመፃፍ ከተቸገራችሁ ምናልባት ይሄ ዌብሳይት ሊረዳችሁ ይችላል። በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሚገኙ እና የተለያየ ፊልድ በሚማሩ የኮሌጅ እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰሩ የ lap report'ኦች እና ሌሎች ዶክመንቶች የሚገኙበት ዌብሳይት ነው።
የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የ lab report'ኦችም ተካተውበታል።
በተለይ SoEEC ላይ Circuit & Fundamental ላይ የ Lab report ስለሚበዛ የአፃፃፉን sample እና መንገዱን እንድታገኙ ይረዳችኋል።
የምትፈልጉትን የ lab report ርዕስ እዛው ዌብሳይት ላይ search በማድረግ የ lab report'አችሁን እንድትጽፉ የሚረዷችሁን ዶክመንቶች ማግኘት ትችላላችሁ።
🔗 Link:
|| @ASTU_Network
Lab ገብታችሁ ስለሰራችሁት ስራ lab report ለመፃፍ ከተቸገራችሁ ምናልባት ይሄ ዌብሳይት ሊረዳችሁ ይችላል። በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሚገኙ እና የተለያየ ፊልድ በሚማሩ የኮሌጅ እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰሩ የ lap report'ኦች እና ሌሎች ዶክመንቶች የሚገኙበት ዌብሳይት ነው።
የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የ lab report'ኦችም ተካተውበታል።
በተለይ SoEEC ላይ Circuit & Fundamental ላይ የ Lab report ስለሚበዛ የአፃፃፉን sample እና መንገዱን እንድታገኙ ይረዳችኋል።
የምትፈልጉትን የ lab report ርዕስ እዛው ዌብሳይት ላይ search በማድረግ የ lab report'አችሁን እንድትጽፉ የሚረዷችሁን ዶክመንቶች ማግኘት ትችላላችሁ።
🔗 Link:
www.studocu.com
|| @ASTU_Network
👍9❤6🔥1🥰1
One of the biggest myths people have ever said in history is, "If you get into SE or CSE, the courses are easy, you'll have a lot of free time, there are hardly any classes, and you can just chill and learn at your own pace." 😁
Nah, that's completely false. It’s just a myth someone started and it keeps going around. The reality is totally different. Don't be fooled... ☝😅
✍️ Writing this after ending two classes at 6:00 that started at 2:00.... 👨🦯➡️💔
.
Nah, that's completely false. It’s just a myth someone started and it keeps going around. The reality is totally different. Don't be fooled... ☝😅
.
😭32🤣11👍1😈1
#ኢትዮጵያ 😰🇪🇹💔
ሁላችንም እንደምናውቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ በግጭት እና በጦርነት ውስጥ ያለች ሀገር ናት። ከዚህ በፊት እጅግ ደም አፋሳሽ የሆኑ ውጊያዎችን ከሌላ የውጪ ወገን ጋር ሳይሆን እርስበርስ ተዋግተን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አልቀዋል። በድምሩ በሚሊዮኖች 💔። ሁሌም ትርጉም የሌለው እና ከአለማስተዋል የሚመጣ ውጊያ እየተዋጋን እንገኛለን።
ከዛሬ 5 አመት በፊት የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ወንድም በወንድሙ ላይ የከፈተው እና በወንድማማቾች መካከል የተደረገ ውጊያ ሲሆን ለማመን በሚከብድ ሁኔታ እጅግ ደም አፋሳሽ እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል። የተጎዱ እና ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችን መቁጠር እስከማይቻል ድረስ ከባድ ጊዜ ነበር ያሳለፍነው። ይሄ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
ይሄ ሁሉ አልፎ አሁን ትንሽ ለመረጋጋት ሲሞከር ደግሞ አሁንም ባለፈው ጦርነቱን የቀሰቀሰው ሀይል ዳግም ጦርነት ለመጀመር ብዙ ትንኮሳዎችን እየፈጸመ እንደሆነ እየተዘገበ ነው። በዚህ እንደአዲስ እየተፈጸመ ባለው ትንኮሳ ምንም የማያውቁ ፣ አርፈው እርሻቸው ላይ ስራቸውን ሲሰሩ የነበሩ ንጹሃን አርሶአደሮች ተገድለዋል።
ቀጣይ ምን እንደሚፈጠር እና ነገሩ ወዴት እንደሚሄድ አናውቅም። ባለፈው በዚያ ልክ ተሰቃይተን አሁንም ያንን ስህተት መድገም በጣም የሚያሳፍር እና አንገት የሚያስደፋ ነገር ነው።
እናም የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች ፣ ይህ ችግር የእናት ሀገራችሁ ፣ ስቃዩም የእርሷ ነውና በየሃይማኖታችሁ ወደ ፈጣሪያችሁ ጸልዩ። ጦርነቱ እኔ ያለሁበት ቦታ አይደርስም እኔ መሀል ነኝ አትበሉ። ነገሩ ሲከርር መሃሉም ዳር መሆኑ አይቀርምና።
መቼ ነው ግን ከጦርነት የምንወጣው?😭... ኧረ መረረን እኮ ወገን! 😭... መቼ ነው ሀሳባችንን ወደ እድገት እና ልማት ብቻ የምናዞረው?😭... እስከመቼ ነው እርስበርስ የምንዋጋው የምንጨራረሰው?😭... ለምንድነው መሰልጠን ያቃተን?😭... ምንድነው የሚሻለን?😭... ጭንቅላት የለንም እንዴ?😭... እኛ ቆይ ምንድነን?😭... ምናችንን ነው የሚያመን?😭
ኧረ ፈጣሪ ሆይ አስበን... 🙏😭🇪🇹💔
|| @ASTU_Network
ሁላችንም እንደምናውቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ በግጭት እና በጦርነት ውስጥ ያለች ሀገር ናት። ከዚህ በፊት እጅግ ደም አፋሳሽ የሆኑ ውጊያዎችን ከሌላ የውጪ ወገን ጋር ሳይሆን እርስበርስ ተዋግተን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አልቀዋል። በድምሩ በሚሊዮኖች 💔። ሁሌም ትርጉም የሌለው እና ከአለማስተዋል የሚመጣ ውጊያ እየተዋጋን እንገኛለን።
ከዛሬ 5 አመት በፊት የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ወንድም በወንድሙ ላይ የከፈተው እና በወንድማማቾች መካከል የተደረገ ውጊያ ሲሆን ለማመን በሚከብድ ሁኔታ እጅግ ደም አፋሳሽ እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል። የተጎዱ እና ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችን መቁጠር እስከማይቻል ድረስ ከባድ ጊዜ ነበር ያሳለፍነው። ይሄ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
ይሄ ሁሉ አልፎ አሁን ትንሽ ለመረጋጋት ሲሞከር ደግሞ አሁንም ባለፈው ጦርነቱን የቀሰቀሰው ሀይል ዳግም ጦርነት ለመጀመር ብዙ ትንኮሳዎችን እየፈጸመ እንደሆነ እየተዘገበ ነው። በዚህ እንደአዲስ እየተፈጸመ ባለው ትንኮሳ ምንም የማያውቁ ፣ አርፈው እርሻቸው ላይ ስራቸውን ሲሰሩ የነበሩ ንጹሃን አርሶአደሮች ተገድለዋል።
ቀጣይ ምን እንደሚፈጠር እና ነገሩ ወዴት እንደሚሄድ አናውቅም። ባለፈው በዚያ ልክ ተሰቃይተን አሁንም ያንን ስህተት መድገም በጣም የሚያሳፍር እና አንገት የሚያስደፋ ነገር ነው።
እናም የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች ፣ ይህ ችግር የእናት ሀገራችሁ ፣ ስቃዩም የእርሷ ነውና በየሃይማኖታችሁ ወደ ፈጣሪያችሁ ጸልዩ። ጦርነቱ እኔ ያለሁበት ቦታ አይደርስም እኔ መሀል ነኝ አትበሉ። ነገሩ ሲከርር መሃሉም ዳር መሆኑ አይቀርምና።
መቼ ነው ግን ከጦርነት የምንወጣው?😭... ኧረ መረረን እኮ ወገን! 😭... መቼ ነው ሀሳባችንን ወደ እድገት እና ልማት ብቻ የምናዞረው?😭... እስከመቼ ነው እርስበርስ የምንዋጋው የምንጨራረሰው?😭... ለምንድነው መሰልጠን ያቃተን?😭... ምንድነው የሚሻለን?😭... ጭንቅላት የለንም እንዴ?😭... እኛ ቆይ ምንድነን?😭... ምናችንን ነው የሚያመን?😭
ኧረ ፈጣሪ ሆይ አስበን... 🙏😭🇪🇹💔
|| @ASTU_Network
😭38❤6👍5🤪3🤣2😴1👀1💊1
#FYI
If you’re a SE or CSE student and want to discuss anything related to your academics or other concerns, you can visit the SE & CSE department head office during the days and hours mentioned above to talk to the dean.
|| @ASTU_Network
If you’re a SE or CSE student and want to discuss anything related to your academics or other concerns, you can visit the SE & CSE department head office during the days and hours mentioned above to talk to the dean.
📍 B510, 1st Floor, R7
|| @ASTU_Network
❤2👎1🙏1
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገበት ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር
የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት በ2018 ዓ.ም ዩኒቨርስቲ የገቡ ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።
ስርዓተ ትምህርቱን የመከለስ ሥራ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ገልፀዋል።
የቀድሞዎቹ ስርዓተ ትምህርቶች ዘመኑን ያልዋጁና ከዘመኑ ጋር በአግባቡ ያልተቃኙ በመሆናቸው ክለሳው ማስፈለጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ተናግረዋል።
የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት ምሩቃን ሥራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ ተስፋዬ ነገዎ ገልፀዋል።
እስካሁን በሁለት ዙሮች 55 የትምህርት ፕሮግራሞች ተከልሰዋል የተባለ ሲሆን፤ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ከ80 የሚበልጡ ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተገልጿል፡፡
©️ tikvahuniversity
|| @ASTU_Network
❤3
Forwarded from Gibi Vent
Hi everyone 👋
🔖 We are excited to launch our platform 🎭 Gibi Vent, a new and safe space made by students for Ethiopian college/university students!
💡 At Gibi Vent, you can:
✔️ Share your thoughts, feelings or confessions with anonymity
✔️Relate to what other students are going through
✔️ Heal and laugh and connect.
🌐 So whether you had a bad day, a funny thing happened, or something is bothering you, this is your space to free vent and speak your mind.
💫 Let’s build a supportive student community together
⚡️ Start venting, reacting and connecting now!
🤖 Use our bot: @GibiVentBot
— 💬 Team Gibi Vent
🔖 We are excited to launch our platform 🎭 Gibi Vent, a new and safe space made by students for Ethiopian college/university students!
💡 At Gibi Vent, you can:
✔️ Share your thoughts, feelings or confessions with anonymity
✔️Relate to what other students are going through
✔️ Heal and laugh and connect.
🌐 So whether you had a bad day, a funny thing happened, or something is bothering you, this is your space to free vent and speak your mind.
💫 Let’s build a supportive student community together
⚡️ Start venting, reacting and connecting now!
🤖 Use our bot: @GibiVentBot
— 💬 Team Gibi Vent
❤2👎2
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Screen Magnifier for your phone! 📱🤗
✅ To enjoy watching football 🏟⚽
☑ For reading 📖
✅ Works without power need
☑️ Magnifies your screen
👉 Condition: New packed! 🤗
DM: ScreenMag
@Astu_marketplace
✅ To enjoy watching football 🏟⚽
☑ For reading 📖
✅ Works without power need
☑️ Magnifies your screen
👉 Condition: New packed! 🤗
DM: ScreenMag
@Astu_marketplace
❤4👍2