ASTU Network ®️
4.18K subscribers
1.45K photos
33 videos
289 files
348 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
#Department: #CE     #4thYear

Fourth year first semester mid-exam schedule


|| @ASTU_Network
1
#Department: #CE     #5thYear

Fifth year first semester mid-exam schedule


|| @ASTU_Network
Pro 70 Digital Airpods!

🎧 Hi-Fi Sound
— deep bass, clear vocals.

Bluetooth 5.3 — fast, stable pairing.

🔋 Long Battery Life — hours of nonstop play.

💡 LED Display Case — shows battery & charge status.

🎤 Touch Control + Mic — manage calls & music easily.

Condition: New 🤗

💰 Price: 1500ETB

DM:
Pro70

@Astu_marketplace
1
🍫 Andalus Chocolate is Back! 🍫

Taste the Sweetness!

Enjoy the rich and delicious taste of our chocolate in every bite! A perfect treat for any moment, enjoying straight from the jar.

Choose your size:
🍫 300g - 300 ETB
🍫 500g - 450 ETB

Enjoy the flavor, share the joy!

Free delivery, Order now!
+251969696829
+251933670393

Telegram - @Amir_Abdulwahab

Every purchase helps educate an orphan!

©Andalus charity group

#chocolate #Andalus #Andaluschocolate #Andaluscharitygroup
7😁2
Forwarded from ASTU Shop✨️✨️
ASTU Shop

Necklace 💃💃

🌹Price = 350 birr only
Inbox @Enatstore1 🌸
💊54
ASTU Network ®️
#Academic_Calendar #2018 👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደርን ይፋ ባደረገው መሰረት በአመቱ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇 1. 1st Semester Registration/Readmission [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ] ➠ Oct.1 - 2/2025 G.C. (Wednesday - Thursday) ➥…
🔔 Calendar Reminder!

1. First Semester Mid-Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]


➠ Nov.17-21/2025 G.C.
(Monday - Friday)
➥ ህዳር 8-12/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - አርብ)

_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _

2. First Semester Class End
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ትምህርት ማብቂያ]


➠ Jan.2/2026 G.C.
(Friday)
➥ ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም
(አርብ)


_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _

3. First Semester Final Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና]


➠ Jan.5-16/2026 G.C.
(Monday - Next Friday)
➥ ታህሳስ 27 - ጥር 8/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - ቀጣይ አርብ)


|| @ASTU_Network
5😭5
CoCEA_First_Semester_UG_&_PG_Mid_Exam_schedule_of_2025_26.xlsx
97.2 KB
#SoCEA

Mid-exam schedule for all School of Civil Engineering and Architecture


|| @ASTU_Network
💔4🗿1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AI 🤖

Coca-Cola 2025 official AI generated holiday ad...

Coca-cola በAI generate ያደረገውን የገና official ማስታዎቂያ ለቀቀ።

ኮካ-ኮላ ከ2024 ጀምሮ official የበአል ሰሞን ማስታወቂያዎችን በvideo generating AI መስራት ጀምሯል።

አምና ተሰርቶ የነበረው ቪድዮ ብዙ አነጋጋሪ ችግሮች የነበሩበት ቢሆንም በዚህ አመት ግን በአንፃራዊነት የተሻለና እውነተኝነትን የተላበሰ እንደሚመስል ብዙዎች መስክረዋል።

ኮካ-ኮላ ይህን ማስታወቂያ Silversideና Secret Level  ከተባሉ ሁለት የAI studios ጋር ጥምረት ፈጥሮ መስራቱን ተዘግቧል።

ከፍተኛ በጀት ተመድቦለት በብዙ ተዋናዮች ፣ ዳይሬክተሮችና ኤዲተሮች በብዙ ልፋት ይሰራ የነበረው ማስታወቂያ አሁን በተወሰኑ ቀናትና በ1 ኮምፒውተር ብቻ መሰራት መቻሉ ወደፊት Artificial intelligence የሰው ልጆችን ስራ የመቀማቱ ነገር የማይቀር መሆኑ ዋና ማሳያ ሆኗል።

ሀሳብ ስጡበት...

©️ bighabesha

||
@ASTU_Network
5👎5😱5😐1
#ጥቆማ

Lab ገብታችሁ ስለሰራችሁት ስራ lab report ለመፃፍ ከተቸገራችሁ ምናልባት ይሄ ዌብሳይት ሊረዳችሁ ይችላል። በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሚገኙ እና የተለያየ ፊልድ በሚማሩ የኮሌጅ እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰሩ የ lap report'ኦች እና ሌሎች ዶክመንቶች የሚገኙበት ዌብሳይት ነው።

የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የ lab report'ኦችም ተካተውበታል።

በተለይ SoEEC ላይ Circuit & Fundamental ላይ የ Lab report ስለሚበዛ የአፃፃፉን sample እና መንገዱን እንድታገኙ ይረዳችኋል።

የምትፈልጉትን የ lab report ርዕስ እዛው ዌብሳይት ላይ search በማድረግ የ lab report'አችሁን እንድትጽፉ የሚረዷችሁን ዶክመንቶች ማግኘት ትችላላችሁ።

🔗 Link:
www.studocu.com


||
@ASTU_Network
👍96🔥1🥰1
One of the biggest myths people have ever said in history is, "If you get into SE or CSE, the courses are easy, you'll have a lot of free time, there are hardly any classes, and you can just chill and learn at your own pace." 😁

Nah, that's completely false. It’s just a myth someone started and it keeps going around. The reality is totally different. Don't be fooled... 😅

✍️ Writing this after ending two classes at 6:00 that started at 2:00.... 👨‍🦯‍➡️💔
.
😭32🤣11👍1😈1
#Notice to all ECE students!

||
@ASTU_Network
1
#ኢትዮጵያ 😰🇪🇹💔

ሁላችንም እንደምናውቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ በግጭት እና በጦርነት ውስጥ ያለች ሀገር ናት። ከዚህ በፊት እጅግ ደም አፋሳሽ የሆኑ ውጊያዎችን ከሌላ የውጪ ወገን ጋር ሳይሆን እርስበርስ ተዋግተን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አልቀዋል። በድምሩ በሚሊዮኖች 💔። ሁሌም ትርጉም የሌለው እና ከአለማስተዋል የሚመጣ ውጊያ እየተዋጋን እንገኛለን።

ከዛሬ 5 አመት በፊት የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ወንድም በወንድሙ ላይ የከፈተው እና በወንድማማቾች መካከል የተደረገ ውጊያ ሲሆን ለማመን በሚከብድ ሁኔታ እጅግ ደም አፋሳሽ እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል። የተጎዱ እና ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችን መቁጠር እስከማይቻል ድረስ ከባድ ጊዜ ነበር ያሳለፍነው። ይሄ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።

ይሄ ሁሉ አልፎ አሁን ትንሽ ለመረጋጋት ሲሞከር ደግሞ አሁንም ባለፈው ጦርነቱን የቀሰቀሰው ሀይል ዳግም ጦርነት ለመጀመር ብዙ ትንኮሳዎችን እየፈጸመ እንደሆነ እየተዘገበ ነው። በዚህ እንደአዲስ እየተፈጸመ ባለው ትንኮሳ ምንም የማያውቁ ፣ አርፈው እርሻቸው ላይ ስራቸውን ሲሰሩ የነበሩ ንጹሃን አርሶአደሮች ተገድለዋል።

ቀጣይ ምን እንደሚፈጠር እና ነገሩ ወዴት እንደሚሄድ አናውቅም። ባለፈው በዚያ ልክ ተሰቃይተን አሁንም ያንን ስህተት መድገም በጣም የሚያሳፍር እና አንገት የሚያስደፋ ነገር ነው።

እናም የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች ፣ ይህ ችግር የእናት ሀገራችሁ ፣ ስቃዩም የእርሷ ነውና በየሃይማኖታችሁ ወደ ፈጣሪያችሁ ጸልዩ። ጦርነቱ እኔ ያለሁበት ቦታ አይደርስም እኔ መሀል ነኝ አትበሉ። ነገሩ ሲከርር መሃሉም ዳር መሆኑ አይቀርምና።

መቼ ነው ግን ከጦርነት የምንወጣው?😭... ኧረ መረረን እኮ ወገን! 😭... መቼ ነው ሀሳባችንን ወደ እድገት እና ልማት ብቻ የምናዞረው?😭... እስከመቼ ነው እርስበርስ የምንዋጋው የምንጨራረሰው?😭... ለምንድነው መሰልጠን ያቃተን?😭... ምንድነው የሚሻለን?😭... ጭንቅላት የለንም እንዴ?😭... እኛ ቆይ ምንድነን?😭... ምናችንን ነው የሚያመን?😭

ኧረ ፈጣሪ ሆይ አስበን... 🙏😭🇪🇹💔

||
@ASTU_Network
😭386👍5🤪3🤣2😴1👀1💊1
#Department: #MSE #3rdYear

Third year first semester mid-exam schedule


#Tentative

||
@ASTU_Network
2
#Department: #MSE     #4thYear

Fourth year first semester mid-exam schedule


#Tentative

||
@ASTU_Network
#Department: #MSE     #5thYear

Fifth year first semester mid-exam schedule


#Tentative

||
@ASTU_Network
1
#FYI

If you’re a SE or CSE student and want to discuss anything related to your academics or other concerns, you can visit the SE & CSE department head office during the days and hours mentioned above to talk to the dean.

📍 B510, 1st Floor, R7


|| @ASTU_Network
2👎1🙏1
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገበት ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር


‌‎የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት በ2018 ዓ.ም ዩኒቨርስቲ የገቡ ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።

ስርዓተ ትምህርቱን የመከለስ ሥራ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ገልፀዋል።

የቀድሞዎቹ ስርዓተ ትምህርቶች ዘመኑን ያልዋጁና ከዘመኑ ጋር በአግባቡ ያልተቃኙ በመሆናቸው ክለሳው ማስፈለጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ተናግረዋል።

የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት ምሩቃን ሥራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ ተስፋዬ ነገዎ ገልፀዋል።‎

እስካሁን በሁለት ዙሮች 55 የትምህርት ፕሮግራሞች ተከልሰዋል የተባለ ሲሆን፤ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ከ80 የሚበልጡ ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተገልጿል፡፡

©️ tikvahuniversity

|| @ASTU_Network
3
Forwarded from Gibi Vent
Hi everyone 👋

🔖 We are excited to launch our platform 🎭 Gibi Vent, a new and safe space made by students for Ethiopian college/university students!

💡 At Gibi Vent, you can:
✔️ Share your thoughts, feelings or confessions with anonymity
✔️Relate to what other students are going through
✔️ Heal and laugh and connect.

🌐 So whether you had a bad day, a funny thing happened, or something is bothering you, this is your space to free vent and speak your mind.

💫 Let’s build a supportive student community together

⚡️ Start venting, reacting and connecting now!

🤖 Use our bot: @GibiVentBot

💬 Team Gibi Vent
2👎2