#ዜና_ቴክኖሎጂ #AI
ግዙፉ የኦንላይን መገበያያ አማዞን ከሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ጋር በተገናኘ 14ሺህ ሰራተኞቹን ሊቀንስ ማቀዱን ትላንት ማክሰኞ አስታውቋል።
ከAI ጋር በተገናኘ በአጠቃላይ ለመቀነስ ያቀደው የሰራተኛ ቁጥር እስከ 30ሺ ይደርሳል መባሉን ሮይተርስ በድህረ-ገጹ ማስነበቡን ተመልክተናል።
የአማዞን ዋና ስራ አስፈጻሚ (CEO) Andy Jassy እንደተናገረው ፣ ሰራተኞቹ የሚቀነሱት ተመሳሳይ የሆኑ የዕለት ተዕለት ተግባራት (Routine Tasks) በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አማካኝነት automate እየተደረጉ ስለሆነ እና አላስፈላጊ ወጪን ለመቀነስ በማሰብ ነው።
👉 ሰራተኞቹ ምን አሉ❓
ሰራተኞቹ ለሮይተርስ እንደገለጹት ፣ ስራቸው እንደተወሰደባቸው ማክሰኞ ጠዋት አማዞን በግላዊ የኢሜይል አድራሻቸው ከላከው መልዕክት ተረድተዋል።
ከነዚህ መካከል Senior Vice President of People Experience and Technology at Amazon ለነበረችው Beth Galetti አማዞን የላከው የኢሜይል መልዕክት “You are no longer required to perform work on Amazon's behalf” የሚል እንደሆነ ሮይተርስ መመልከቱን በድህረገጹ አስነብቧል።
📑 የሮይተርስን ሙሉ ዘገባ ለመመልከት ሊንኩን ይጫኑ 👇
👁️🗨️ መረጃውን ያገኘነው ከሮይተርስ ይፋዊ ድህረገጽ ነው!
|| @ASTU_Network
ግዙፉ የኦንላይን መገበያያ አማዞን ከሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ጋር በተገናኘ 14ሺህ ሰራተኞቹን ሊቀንስ ማቀዱን ትላንት ማክሰኞ አስታውቋል።
ከAI ጋር በተገናኘ በአጠቃላይ ለመቀነስ ያቀደው የሰራተኛ ቁጥር እስከ 30ሺ ይደርሳል መባሉን ሮይተርስ በድህረ-ገጹ ማስነበቡን ተመልክተናል።
የአማዞን ዋና ስራ አስፈጻሚ (CEO) Andy Jassy እንደተናገረው ፣ ሰራተኞቹ የሚቀነሱት ተመሳሳይ የሆኑ የዕለት ተዕለት ተግባራት (Routine Tasks) በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አማካኝነት automate እየተደረጉ ስለሆነ እና አላስፈላጊ ወጪን ለመቀነስ በማሰብ ነው።
👉 ሰራተኞቹ ምን አሉ❓
ሰራተኞቹ ለሮይተርስ እንደገለጹት ፣ ስራቸው እንደተወሰደባቸው ማክሰኞ ጠዋት አማዞን በግላዊ የኢሜይል አድራሻቸው ከላከው መልዕክት ተረድተዋል።
ከነዚህ መካከል Senior Vice President of People Experience and Technology at Amazon ለነበረችው Beth Galetti አማዞን የላከው የኢሜይል መልዕክት “You are no longer required to perform work on Amazon's behalf” የሚል እንደሆነ ሮይተርስ መመልከቱን በድህረገጹ አስነብቧል።
📑 የሮይተርስን ሙሉ ዘገባ ለመመልከት ሊንኩን ይጫኑ 👇
https://share.google/K80nqOGzjNNHYl9DW
👁️🗨️ መረጃውን ያገኘነው ከሮይተርስ ይፋዊ ድህረገጽ ነው!
|| @ASTU_Network
😭17❤3🕊3🥱1💔1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
💁🏻♂ ለመረጃ ያክል... 🤗
◆◈◇... የጅማ ዩኒቨርስቲ ሳምንታዊ የምግብ ፕሮግራም... 😸🙂
.
◆◈◇... የጅማ ዩኒቨርስቲ ሳምንታዊ የምግብ ፕሮግራም... 😸🙂
.
🤷♀8🤷♂7😢2🕊2
📢 ANNOUNCEMENT TO ALL ASTU STUDENTS! 📢
NATIONAL ID IS NOW MANDATORY FOR ALL UNIVERSITY SERVICES!
👉 We are currently conducting a survey to organize the Fayda National ID registration event efficiently.
👉 Students who do not have a National ID are requested to fill out the Google Form.
👉 Your response will help us plan the registration process better.
🔗 Google Form Link:
✅ Don’t miss this opportunity!
© student_Union1
|| @ASTU_Network
NATIONAL ID IS NOW MANDATORY FOR ALL UNIVERSITY SERVICES!
👉 We are currently conducting a survey to organize the Fayda National ID registration event efficiently.
👉 Students who do not have a National ID are requested to fill out the Google Form.
👉 Your response will help us plan the registration process better.
🔗 Google Form Link:
https://forms.gle/2pSrjbW5m2vtKWL6A
✅ Don’t miss this opportunity!
© student_Union1
|| @ASTU_Network
❤2👎2🤷♀1
#MoE
በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በየትኛውም የትምህርት ከፍል የሚገኙ መምህራን እና ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የ 5 ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮግራም ስልጠና እንዲወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
የፕሮግራሙ አፈጻጸምና ስልጠናውን የወሰዱ መምህራን እና ተማሪዎች በጾታ ተለይተው ሳምንታዊ ሪፖርት እንዲላክለትም ሚኒስቴሩ ጠይቋል፡፡
(በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል፡፡)
©️ tikvahuniversity
|| @ASTU_Network
በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በየትኛውም የትምህርት ከፍል የሚገኙ መምህራን እና ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የ 5 ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮግራም ስልጠና እንዲወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
የፕሮግራሙ አፈጻጸምና ስልጠናውን የወሰዱ መምህራን እና ተማሪዎች በጾታ ተለይተው ሳምንታዊ ሪፖርት እንዲላክለትም ሚኒስቴሩ ጠይቋል፡፡
(በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል፡፡)
©️ tikvahuniversity
|| @ASTU_Network
🥱7🤣3👀3❤1🤬1🤨1
Forwarded from ASTU Shop✨️✨️
ASTU Shop ✨✨✨✨✨
Here we go 💃
🌹splash=650 birr
🌹Hair claw clips=200 birr
🌹smart perfumes = 500 birr
🌹Bracelet =300 birr
🌹Butterfly clip= 200 birr
🌹Flat shoes =1000 birr
Also we are accepting orders from our beloved customers 🌸
Join our Channel for more info 👇
@astustore1
Inbox @Enatstore1 🌸
Here we go 💃
🌹splash=650 birr
🌹Hair claw clips=200 birr
🌹smart perfumes = 500 birr
🌹Bracelet =300 birr
🌹Butterfly clip= 200 birr
🌹Flat shoes =1000 birr
Also we are accepting orders from our beloved customers 🌸
Join our Channel for more info 👇
@astustore1
Inbox @Enatstore1 🌸
❤3
#ሰበር_ዜና‼️
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመቀጠል ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ትምህርት ሚኒስቴር ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች ለማሟላት እየተሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡
ፖሊሲና መመሪያዎች፣ ስትራቴጂክ ዕቅድ እና ተቋማዊ የግምገማ ሰነድ የመሳሰሉት ዝግጅት መጠናቀቁን ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል።
የመሰረተ ልማት ግንባታ ላይ በከፍተኛ ትኩረት እየተሠራ ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ የምርምር ፓርክ ግንባታ ባለፈው ዓመት መጠናቀቁን አስታውሰዋል።
በምርምር ፓርኩ ውስጥ ለሚገኙ አምስት የልህቀት ማዕከላት 30 ቤተ-ሙከራዎችን የማደራጀት ስራ ተጀምሯል ብለዋል።
ዘመናዊ የዳታ ማዕከል፣ የ10 ኪሜ አስፋልት እና የአራት ኪሜ የውስጥ ለውስጥ መንገድ እና ሌሎችም ግንባታዎች እየተገባደዱ ይገኛሉ ብለዋል። #ኢዜአ
|| @ASTU_Network
“አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን ጥያቄውን ለትምህርት ሚኒስቴር በይፋ አቅርቧል፡፡” — የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመቀጠል ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ትምህርት ሚኒስቴር ያስቀመጣቸውን መስፈርቶች ለማሟላት እየተሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡
ፖሊሲና መመሪያዎች፣ ስትራቴጂክ ዕቅድ እና ተቋማዊ የግምገማ ሰነድ የመሳሰሉት ዝግጅት መጠናቀቁን ፕሬዝዳንቱ ጠቅሰዋል።
የመሰረተ ልማት ግንባታ ላይ በከፍተኛ ትኩረት እየተሠራ ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ የምርምር ፓርክ ግንባታ ባለፈው ዓመት መጠናቀቁን አስታውሰዋል።
በምርምር ፓርኩ ውስጥ ለሚገኙ አምስት የልህቀት ማዕከላት 30 ቤተ-ሙከራዎችን የማደራጀት ስራ ተጀምሯል ብለዋል።
ዘመናዊ የዳታ ማዕከል፣ የ10 ኪሜ አስፋልት እና የአራት ኪሜ የውስጥ ለውስጥ መንገድ እና ሌሎችም ግንባታዎች እየተገባደዱ ይገኛሉ ብለዋል። #ኢዜአ
|| @ASTU_Network
🤣35👍7👀6❤4🙉4🤬2😭1