#ማስታወቂያ‼️
#Library
➲ የዩኒቨርስቲው የ24 ሰዓት የቤተመጽሐፍት አገልግሎት መሰጠት የሚጀምረው ቀጣይ ሳምንት ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም ፣ ሐሙስ ዕለት እንደሆነ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አስታውቋል።
|| @ASTU_Network
#Library
➲ የዩኒቨርስቲው የ24 ሰዓት የቤተመጽሐፍት አገልግሎት መሰጠት የሚጀምረው ቀጣይ ሳምንት ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም ፣ ሐሙስ ዕለት እንደሆነ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አስታውቋል።
|| @ASTU_Network
🤬13❤2🌚2😡1
All_2nd_Year_&_above_UG_1st_Semester_Class_Schedule_Finalized_1.pdf
138.1 KB
#ECE
|| @ASTU_Network
Class schedules for all undergraduate, third to fifth year, Electronics and Communication Engineering students
|| @ASTU_Network
#Urgent_Notice‼️
Students who wish to take an overload (beyond the regular semester credit hours) are requested to submit their request letters to the Department Head’s Office immediately.
👉 3rd and 4th year students with a CGPA above 2.75 are eligible.
👉 5th year students who wish to take overload courses may also apply.
Please act urgently! ⏳
|| @ASTU_Network
Students who wish to take an overload (beyond the regular semester credit hours) are requested to submit their request letters to the Department Head’s Office immediately.
👉 3rd and 4th year students with a CGPA above 2.75 are eligible.
👉 5th year students who wish to take overload courses may also apply.
Please act urgently! ⏳
|| @ASTU_Network
❤3
Forwarded from ASTU–POST
#Urgent
I need your help! 🤗 I am Henok D., admin of the Astu post. I am participating in a challenge that could help me secure job opportunities. I would really appreciate it if you could join and react to my post.
እስኪ በLike እና Reaction አምበሽብሹት እንደልማዳችን እናሸንፈዋለን 🥰
በዚህ Link እየገባችሁ አበባ አርጏት ብዙ reaction ያለው ያሸንፋል 🥰🤗🤗
Please click on the link below:
https://t.me/zulu_tech/3745
Thank you so much for your support!
I need your help! 🤗 I am Henok D., admin of the Astu post. I am participating in a challenge that could help me secure job opportunities. I would really appreciate it if you could join and react to my post.
እስኪ በLike እና Reaction አምበሽብሹት እንደልማዳችን እናሸንፈዋለን 🥰
በዚህ Link እየገባችሁ አበባ አርጏት ብዙ reaction ያለው ያሸንፋል 🥰🤗🤗
Please click on the link below:
https://t.me/zulu_tech/3745
Thank you so much for your support!
❤16🤷♂2
ምን ያህሎቻችሁ ስለ Fantasy Premier League ግንዛቤው አላችሁ❓
Anonymous Poll
30%
በደንብ አውቃለሁ 👌
9%
በትንሹ አውቃለሁ 🙂
62%
ምንም አላውቅም 😐
ASTU Fantasy ቢጀመር ምን ያህሎቻችሁ ለመቀላቀል ፍላጎት አላችሁ❓
Anonymous Poll
31%
ግንዛቤው አለኝ ፤ እቀላቀላለሁ 🤗
13%
ግንዛቤው አለኝ ፤ አልቀላቀልም 😐
56%
ግንዛቤው የለኝም ፤ አልቀላቀልም 🙃
📢 Important Update – Civil Engineering Students
The Discussion on National and International Accreditation with Civil Engineering Students program has been rescheduled to tomorrow afternoon due to another event previously planned in Oda Nabe Hall.
📅 Date: Saturday, October 18, 2025
⏰ Time: 8:00 – 11:30 LT (Afternoon)
📍 Venue: Oda Nabe Hall
#Please make sure to attend on time and share this update with your classmates and Telegram groups so everyone stays informed.
Thank you for your understanding and cooperation!
*From The Department head*
©️ ASTU General
|| @ASTU_Network
The Discussion on National and International Accreditation with Civil Engineering Students program has been rescheduled to tomorrow afternoon due to another event previously planned in Oda Nabe Hall.
📅 Date: Saturday, October 18, 2025
⏰ Time: 8:00 – 11:30 LT (Afternoon)
📍 Venue: Oda Nabe Hall
#Please make sure to attend on time and share this update with your classmates and Telegram groups so everyone stays informed.
Thank you for your understanding and cooperation!
*From The Department head*
©️ ASTU General
|| @ASTU_Network
❤3
Forwarded from π Bond
I Need Your Help Fam! 🤗
Hey everyone! It’s Fuad Sano, your brother from ASTU.
I’m joining a challenge that could help me unlock amazing job opportunities and your likes & reactions mean a lot! 🙏💚
Here is the post: https://t.me/zulu_tech/3761
Hey everyone! It’s Fuad Sano, your brother from ASTU.
I’m joining a challenge that could help me unlock amazing job opportunities and your likes & reactions mean a lot! 🙏💚
Here is the post: https://t.me/zulu_tech/3761
👍5🤷♀1
Forwarded from .....
https://t.me/zulu_tech/3771
Hello everyone! 😊
I’m Hailegebriel, a 3rd-year Software Engineering student at ASTU.
I’ve shared my portfolio in the Zulu_Tech group. Please have a look and give it a like 👍 — it would really help me in the competition.
What you will do is :
1 join the group
2 give my post 👍
Thank you so much for your support! 🙏
Hello everyone! 😊
I’m Hailegebriel, a 3rd-year Software Engineering student at ASTU.
I’ve shared my portfolio in the Zulu_Tech group. Please have a look and give it a like 👍 — it would really help me in the competition.
What you will do is :
1 join the group
2 give my post 👍
Thank you so much for your support! 🙏
Telegram
Kena G. in Zulu Tech 👨💻💼
Hello everyone! I'm Hailegebriel from ASTU.
From the first sketch to the final pixel, my portfolio tells the story of my journey. I'd be truly honored if you'd take a moment to look through it. In this competition, your 👍 vote is the perfect way to say "great…
From the first sketch to the final pixel, my portfolio tells the story of my journey. I'd be truly honored if you'd take a moment to look through it. In this competition, your 👍 vote is the perfect way to say "great…
❤2
Forwarded from 🍫 🥥
❤1
#Ad
🚀 Don’t miss your chance to earn passive income! Rent your LinkedIn account and make your profile work for you.
Do you have 100+ linked in accounts if you have
📌 Rates:
Price List
100+ Followers --- Weekly: $8
200+ Followers --- Weekly: $10
300+ Followers --- Weekly: $13
400+ Followers --- Weekly: $16
500+ Followers --- Weekly: $18
600+ Followers --- Weekly: $19
700+ Followers --- Weekly: $20
800+ Followers --- Weekly: $22
900+ Followers --- Weekly: $23
1000+ Followers --- Weekly: $24
2000+ Followers --- Weekly: $26
Weekly payments every 7 days
If interested DM t.me/carbanak_A
🚀 Don’t miss your chance to earn passive income! Rent your LinkedIn account and make your profile work for you.
Do you have 100+ linked in accounts if you have
📌 Rates:
Price List
100+ Followers --- Weekly: $8
200+ Followers --- Weekly: $10
300+ Followers --- Weekly: $13
400+ Followers --- Weekly: $16
500+ Followers --- Weekly: $18
600+ Followers --- Weekly: $19
700+ Followers --- Weekly: $20
800+ Followers --- Weekly: $22
900+ Followers --- Weekly: $23
1000+ Followers --- Weekly: $24
2000+ Followers --- Weekly: $26
Weekly payments every 7 days
If interested DM t.me/carbanak_A
Telegram
LinkedIn Rental
❤1👍1
ASTU Network ®️
First Semester Mid-Exam
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]
➠ Nov.17-21/2025 G.C.
(Monday - Friday)
➥ ህዳር 8-12/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - አርብ)
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]
➠ Nov.17-21/2025 G.C.
(Monday - Friday)
➥ ህዳር 8-12/2018 ዓ.ም
(ሰኞ - አርብ)
There are 28 days, or exactly four weeks, left until the mid-exams..🤗😅
.
.
😭11❤4
#Non_Cafe
የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ ተመርቷል። አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ ነው። ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት የሚገባ ይሆናል።
የሚገባው ገንዘብም ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰላ ይችላል ተብሏል። በዚህ ጉዳይ ፣ ማለትም ምን ያክል ገንዘብ ነው በዚህኛው ዙር ወደ ተማሪዎች አካውንት የሚገባው በሚለው እስከአሁን ድረስ ባለው መረጃ እርግጠኛ የተኮነበት ነገር የለም።
📞 — መረጃውን ያገኘነው ከተማሪዎች ህብረት ቢሮ ነው
|| @ASTU_Network
የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ ተመርቷል። አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ ነው። ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት የሚገባ ይሆናል።
የሚገባው ገንዘብም ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰላ ይችላል ተብሏል። በዚህ ጉዳይ ፣ ማለትም ምን ያክል ገንዘብ ነው በዚህኛው ዙር ወደ ተማሪዎች አካውንት የሚገባው በሚለው እስከአሁን ድረስ ባለው መረጃ እርግጠኛ የተኮነበት ነገር የለም።
📞 — መረጃውን ያገኘነው ከተማሪዎች ህብረት ቢሮ ነው
|| @ASTU_Network
🤣22👍7❤5🤷♀4😭4💊2💔1
ታላቁ አባት ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ።
የቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል።
ታላቁ የሃይማኖት አባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ወደ አኼራ ሄደዋል።
ለአባታችን ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ቤተሰቦች እንዲሁም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን።
|| @ASTU_Network
የቀድሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል።
ታላቁ የሃይማኖት አባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ወደ አኼራ ሄደዋል።
ለአባታችን ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ቤተሰቦች እንዲሁም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን።
|| @ASTU_Network
😭37💔15🕊10❤3
Hmmm... 🤔
Am I the only one who is facing major network problems these days❓🤔
😭 — Same here.
🤷♂️ — I'm not facing it; it's normally working. (M)
🤷♀️ — I'm not facing it; it's normally working. (F)
😐 — It isn't that bad.
.
Am I the only one who is facing major network problems these days❓🤔
😭 — Same here.
🤷♂️ — I'm not facing it; it's normally working. (M)
🤷♀️ — I'm not facing it; it's normally working. (F)
😐 — It isn't that bad.
.
😭165😐9🤷♀6🤷♂5🗿5❤1😢1🏆1
ASTU Network ®️
#Non_Cafe የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ ተመርቷል። አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ ነው። ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት የሚገባ ይሆናል። የሚገባው ገንዘብም ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰላ ይችላል…
#Non_Cafe
የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ እንደተመራ ፣ አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ እንደሆነ እና ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንደሚገባ ትላንት ነግረናችሁ ነበር።
አሁን የነን ካፌ ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዲገባ የቀረው አንድ ፊርማ ብቻ ነው ተብሏል 😁። ስለዚህ በማንኛውም ሰዓት ዛሬም ቢሆን ሊገባ ይችላል።
እንዲሁም ደግሞ የሚገባው ገንዘብ ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰላ እንደሚችል በትላንትናው ዘገባችን ነግረናችሁ ነበር።
የገንዘቡን መጠን በተመለከተ ምዝገባ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ስለተሰላ ከመደበኛው ሶስት ሺህ ብር በላይ (3.8K አከባቢ) ሊሆን ይችላል ተብሏል።
🗣 — መረጃውን ያገኘነው የዩኒቨርስቲያችንን የፋይናንስ ቢሮ በአካል ተገኝተን በማነጋገር ነው
|| @ASTU_Network
የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ እንደተመራ ፣ አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ እንደሆነ እና ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንደሚገባ ትላንት ነግረናችሁ ነበር።
አሁን የነን ካፌ ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዲገባ የቀረው አንድ ፊርማ ብቻ ነው ተብሏል 😁። ስለዚህ በማንኛውም ሰዓት ዛሬም ቢሆን ሊገባ ይችላል።
እንዲሁም ደግሞ የሚገባው ገንዘብ ምዝገባ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ሊሰላ እንደሚችል በትላንትናው ዘገባችን ነግረናችሁ ነበር።
የገንዘቡን መጠን በተመለከተ ምዝገባ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ያሉትን ቀናት ከግምት ውስጥ በማስገባት ስለተሰላ ከመደበኛው ሶስት ሺህ ብር በላይ (3.8K አከባቢ) ሊሆን ይችላል ተብሏል።
🗣 — መረጃውን ያገኘነው የዩኒቨርስቲያችንን የፋይናንስ ቢሮ በአካል ተገኝተን በማነጋገር ነው
|| @ASTU_Network
🤩29❤🔥6👌3😘2❤1🙏1
ASTU Network ®️
#Library የዩኒቨርስቲው ላይብረሪዎች እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ ድረስ የአዳር ፈረቃ ፕሮግራም አይጀምሩም ተብሏል። በመሆኑም አገልግሎት የሚሰጡት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ብቻ ይሆናል። በሌላ መረጃ ፣ የኢንተርኔቱን ጉዳይ በተመለከተ WiFi እየሰራ ያይደለው በ ICT Center የሚገኘው የዩኒቨርስቲው ዋናው የኢንተርኔት ማከፋፈያ ቦርድ ስለተቃጠለ መሆኑን ሰምተናል። በመሆኑም የኢንተርኔት አገልግሎቱ የሚጀመረው…
#Library #Update
I just got informed that they're trying to fix the internet (WiFi) issues before the 24/7 service starts this Thursday. In fact, there are some changes, but now I see that they're working to resolve the network configuration issues and make it fully operational.
Please be patient and wait! 🖐🙌🏽😁
|| @ASTU_Network
I just got informed that they're trying to fix the internet (WiFi) issues before the 24/7 service starts this Thursday. In fact, there are some changes, but now I see that they're working to resolve the network configuration issues and make it fully operational.
Please be patient and wait! 🖐🙌🏽😁
|| @ASTU_Network
😭12❤2🤷♀1😡1
ASTU Network ®️
#Non_Cafe የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ እንደተመራ ፣ አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ እንደሆነ እና ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንደሚገባ ትላንት ነግረናችሁ ነበር። አሁን የነን ካፌ ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዲገባ የቀረው…
#Non_Cafe #Update
የነን ካፌ ተጠቃሚዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት መግባት ጀምሯል። ቅድም ባልነው መሰረት እየገባ ያለው የገንዘብ መጠን ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ብር (3,800 ብር) መሆኑን አረጋግጠናል።
ASTU Network — ተአማኒ የመረጃ ምንጭ 🤗😎😅
|| @ASTU_Network
የነን ካፌ ተጠቃሚዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት መግባት ጀምሯል። ቅድም ባልነው መሰረት እየገባ ያለው የገንዘብ መጠን ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ብር (3,800 ብር) መሆኑን አረጋግጠናል።
ASTU Network — ተአማኒ የመረጃ ምንጭ 🤗😎😅
|| @ASTU_Network
🎉22😁4❤2👌1