ASTU Network ®️
👉 የአንዳንድ አፕላይድ ተማሪዎች የዲፓርትመንት ምደባ መጀመሪያ ከነበረው አሁን እንደተቀየረ እያየን ነው። ነገርግን እስከአሁን ሰዓት ድረስ በዚህ ጉዳይ ከግቢው የተባለ ምንም አይነት ነገር ወይም የወጣ መረጃ የለም። 👉 ምናልባት የሲስተም ችግር ሊሆን ይችላል ብለን እናስባለን። ለማንኛውም ፖርታላችሁን በየጊዜው check አድርጉ። አዲስ ነገር ካለ ለማሳወቅ እንሞክራለን። || @ASTU_Network
የአንዳንድ የሁለተኛ አመት የአፕላይድ ተማሪዎች የዲፓርትመንት ምደባ ተቀይሯል። መጀመሪያ በፍላጎታቸው እና በውጤታቸው መሰረት ነበር የተመደበው። ነገርግን ምክንያቱ በማይታወቅ ሁኔታ ምደባው ተቀይሯል። ተማሪዎችም በማይፈልጉት ዲፓርትመንት ተመድበዋል።
እስከ ቢሮ ድረስ በአካል ሄደን ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ሞክረናል። አንዳንዶቹ ድርጊቱን ክደው “ስለምትሉት ነገር ምንም የምናውቀው ነገር የለም” ሲሉ ፣ ሌሎች ደግሞ አርፋችሁ ተማሩ በሚል አይነት አነጋገር ለመመለስ ሞክረዋል። ሌሎች ደግሞ “እኛ አይደለንም ሲስተሙ ነው እንደዛ ያደረገው” እያሉ ነው።
ይሄንን ያደረገው ሲስተሙም ይሁን ሰው ከቁጥጥር ውጪ የወጣ ነገር ነው እንዴ? ምን ማለት ነው ይሄ?? ከዚህ በላይ የተማሪን ሞራል የሚገድል ነገር ከወዴት ይገኛል???
ተማሪዎች ለፍተው ጥረው ግረው ባመጡት ውጤት ዲፓርትመንት ከተመደበ በኋላ ምንም ሳያሳውቁ እና ግልጽ ሳያደርጉ ምደባውን ቀይሮ እንደዚህ አይነት ምክንያት ማቅረብ ይሄን ከሚያክል ትልቅ ዩኒቨርስቲ የሚጠበቅ ተግባር አይደለም።
ይሄንን ጉዳይ ዩኒቨርስቲው በሚገባ ተመልክቶት በአፋጣኝ ማስተካከያ እንዲያደርግ እንጠይቃለን።
|| @ASTU_Network
እስከ ቢሮ ድረስ በአካል ሄደን ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ሞክረናል። አንዳንዶቹ ድርጊቱን ክደው “ስለምትሉት ነገር ምንም የምናውቀው ነገር የለም” ሲሉ ፣ ሌሎች ደግሞ አርፋችሁ ተማሩ በሚል አይነት አነጋገር ለመመለስ ሞክረዋል። ሌሎች ደግሞ “እኛ አይደለንም ሲስተሙ ነው እንደዛ ያደረገው” እያሉ ነው።
ይሄንን ያደረገው ሲስተሙም ይሁን ሰው ከቁጥጥር ውጪ የወጣ ነገር ነው እንዴ? ምን ማለት ነው ይሄ?? ከዚህ በላይ የተማሪን ሞራል የሚገድል ነገር ከወዴት ይገኛል???
ተማሪዎች ለፍተው ጥረው ግረው ባመጡት ውጤት ዲፓርትመንት ከተመደበ በኋላ ምንም ሳያሳውቁ እና ግልጽ ሳያደርጉ ምደባውን ቀይሮ እንደዚህ አይነት ምክንያት ማቅረብ ይሄን ከሚያክል ትልቅ ዩኒቨርስቲ የሚጠበቅ ተግባር አይደለም።
ይሄንን ጉዳይ ዩኒቨርስቲው በሚገባ ተመልክቶት በአፋጣኝ ማስተካከያ እንዲያደርግ እንጠይቃለን።
|| @ASTU_Network
👍25❤7😭6💔3🤬1
Applied science Students Department ለመቀየር የምትፈልጉ (specially Pharmacy & Industrial የተመደባችሁ) DM me i really need this i will do anything even if you want a payment please DM me ASAP🙏
DM: @WWE2K35
DM: @WWE2K35
❤1
Forwarded from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
Basically ያኔ የቀን የካፌ cost sharing በቀን 100 ብር እንዲሆን የተደረገው ሲባል እንደነበረው የዕለታዊ ፍጆታ ዋጋ እየጨመረ ስለሆነ እና ለተማሪዎች ጥራት ያለው ምግብ ለማቅረብ ወይም ተማሪዎችን ለመጥቀም ተብሎ ሳይሆን የ cost sharing'ን የገንዘብ መጠን ለመጨመር ነው። ገንዘቡ ከተጨመረ በኋላ እንደውም በፊት ከነበረው የምግቡ ጥራት እንደቀነሰ አይተናል። ያሳፍራል! 👎😏
.
.
👏38💯3😭3❤2💔1
#FYI
💁🏻♂ You can check your cost-sharing debt on your portal by following: Academic History > Cost Sharing History.
👉 If possible, drop your screenshots in the comments 🙏😁👇
|| @ASTU_Network
💁🏻♂ You can check your cost-sharing debt on your portal by following: Academic History > Cost Sharing History.
👉 If possible, drop your screenshots in the comments 🙏😁👇
|| @ASTU_Network
😭10❤1💔1
❤5💔1
2025-26 (2018 A.Y) 1st Sem. Class Schedule_CoMCME.xlsx
53.5 KB
🗂 This excel file contains first semester class schedules for:
📑 Second year SoMCME
📑 Third - fifth year Chemical Engineering
📑 Third - fifth year Material Science & Engineering
📑 Third - fifth year Mechanical Engineering
|| @ASTU_Network
📑 Second year SoMCME
📑 Third - fifth year Chemical Engineering
📑 Third - fifth year Material Science & Engineering
📑 Third - fifth year Mechanical Engineering
|| @ASTU_Network
❤4💔2
😁14❤4
🗣Volunteer Opportunity for ASTU Students
Dear ASTU Students,
The Student Union at Adama Science and Technology University warmly invites volunteers to assist our 2018 freshmen students this Wednesday and Thursday.
If you are interested in participating, please fill out the Google form linked below.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSelEAv9-1Jx7WLoDZ1uS4bfOAkwa16bXUhsKO9K997xDbPqNg/viewform?usp=dialog
or for in person registration block 302 R 09 or R 07
Deadline Until oct 5 office time
Thank you for your support!
|| @ASTU_Network
Dear ASTU Students,
The Student Union at Adama Science and Technology University warmly invites volunteers to assist our 2018 freshmen students this Wednesday and Thursday.
If you are interested in participating, please fill out the Google form linked below.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSelEAv9-1Jx7WLoDZ1uS4bfOAkwa16bXUhsKO9K997xDbPqNg/viewform?usp=dialog
or for in person registration block 302 R 09 or R 07
Deadline Until oct 5 office time
Thank you for your support!
|| @ASTU_Network
❤5
Notice to Senior Students❕
For volunteer students who wish to serve during the Freshman Welcome Days, you are kindly invited to join us.
Together with the Peace Forum of Adama Science and Technology University, we will sing for peace and warmly welcome our new freshman students.
Your participation will make a great difference!
|| @ASTU_Network
For volunteer students who wish to serve during the Freshman Welcome Days, you are kindly invited to join us.
Together with the Peace Forum of Adama Science and Technology University, we will sing for peace and warmly welcome our new freshman students.
Your participation will make a great difference!
|| @ASTU_Network
🥰7❤4🤣3