ASTU Network ®️
Hmm... 🤔😕 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የትምህርት ዘመንን አካዳሚክ ካላንደር ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ነው። በዚህም መሰረት የሁሉም የቅድመ እና የድህረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡት ከመስከረም 05-10 ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። ዩኒቨርስቲያችን ASTU ባወጣው አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ደግሞ ወደ ዩኒቨርስቲ የምንገባው መስከረም 21 ነው። አሁን ላይ የተለያዩ…
#Update
ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ማለት በሚቻል ደረጃ ከመስከረም 04-10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው።
ይህን ለየት የሚያደርገው ደግሞ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲም ጭምር የተማሪዎች መግቢያ ከመስከረም 08-09/2018 ዓ.ም እንደሆነ አስታውቋል።
ይህንን ሁሉ ስንመለከት ASTUም ቀድሞ ያወጣውን ካላንደር revise አድርጎ በተመሳሳይ ጊዜ (ከመስከረም 05-10/2018 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ ሊጠራ ይችላል የሚለው ጥርጣሬያችን ከፍ እንዲል አድርጓል።
ሆኖም ግን ከዩኒቨርስቲው የወጣ ይፋዊ ማስታወቂያም ሆነ መረጃ የለም። ለማንኛውም አሁን ላይ ዩኒቨርስቲዎች እየጠሩ ባሉበት ቀናት ልንጠራ የምንችልበት እድል ሰፊ ስለሆነ ቀድሞ መዘጋጀቱ አይከፋም።
አዲስ ነገር ካለ ለማሳወቅ እንሞክራለን። እናንተም አዲስ ነገር ከሰማችሁ በግሩፓችን ላይ አሳውቁን።
|| @ASTU_Network
ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ማለት በሚቻል ደረጃ ከመስከረም 04-10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው።
ይህን ለየት የሚያደርገው ደግሞ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲም ጭምር የተማሪዎች መግቢያ ከመስከረም 08-09/2018 ዓ.ም እንደሆነ አስታውቋል።
ይህንን ሁሉ ስንመለከት ASTUም ቀድሞ ያወጣውን ካላንደር revise አድርጎ በተመሳሳይ ጊዜ (ከመስከረም 05-10/2018 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ ሊጠራ ይችላል የሚለው ጥርጣሬያችን ከፍ እንዲል አድርጓል።
ሆኖም ግን ከዩኒቨርስቲው የወጣ ይፋዊ ማስታወቂያም ሆነ መረጃ የለም። ለማንኛውም አሁን ላይ ዩኒቨርስቲዎች እየጠሩ ባሉበት ቀናት ልንጠራ የምንችልበት እድል ሰፊ ስለሆነ ቀድሞ መዘጋጀቱ አይከፋም።
አዲስ ነገር ካለ ለማሳወቅ እንሞክራለን። እናንተም አዲስ ነገር ከሰማችሁ በግሩፓችን ላይ አሳውቁን።
|| @ASTU_Network
😭45❤10👀4😁3🤷♀1🤔1🤬1💔1
የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ተጠናቀቀ!
🇪🇬 ግብፅ 2—0 ኢትዮጵያ 🇪🇹
የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻው ተሸንፏል። በረኛችን ግን ክብር ይገባዋል! 👏👏
እኛስ ግድቡ አለን!
ሲጀመር ዝምብሎ መራገጥ ምን ያደርጋል ፣ ዋናው ውሃ መያዝ እና ሃይል ማመንጨት ነው! 😉😭
#IT_IS_MY_DAM! ✊🇪🇹😂
.
🇪🇬 ግብፅ 2—0 ኢትዮጵያ 🇪🇹
የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻው ተሸንፏል። በረኛችን ግን ክብር ይገባዋል! 👏👏
እኛስ ግድቡ አለን!
ሲጀመር ዝምብሎ መራገጥ ምን ያደርጋል ፣ ዋናው ውሃ መያዝ እና ሃይል ማመንጨት ነው! 😉😭
#IT_IS_MY_DAM! ✊🇪🇹😂
.
😁14😭9❤4💔1🗿1
ASTU Network ®️
"ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ ይዘው እንዳይሄዱ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል" - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) || @ASTU_Network
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሔዱ ከልክሏል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን አጀማመር ላይ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የበይነ-መረብ ምክክር አድርጓል።
የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ሰኞ መስከረም 05/2018 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገልጿል።
ተማሪዎች ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው በትምህርት ቤት መገኘት ክልክል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
በሌላ በኩል፤ ባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት እና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራን እና የዘርፉ ባለድርሻዎች የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ተጠይቋል።
|| @ASTU_Network
ትምህርት ሚኒስቴር ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሔዱ ከልክሏል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን አጀማመር ላይ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የበይነ-መረብ ምክክር አድርጓል።
የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ሰኞ መስከረም 05/2018 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገልጿል።
ተማሪዎች ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው በትምህርት ቤት መገኘት ክልክል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
በሌላ በኩል፤ ባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት እና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራን እና የዘርፉ ባለድርሻዎች የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ተጠይቋል።
|| @ASTU_Network
🙉6👌5❤3
ASTU Network ®️
Photo
#እንኳን_ደስ_አለን !
የኢትዮጵያውያን የፅናት፣ የብርታት ፣ የአንድነት እንዲሁም በራስ አቅም ሰርቶ የማሳየት ውጤት የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምርቃት በመብቃቱ እንኳን ደስ አለን።
#ItIsMyDam !
#ግድቡ_የእኔ_ነው !
#GERD 🇪🇹
#Ethiopia 💪🇪🇹
|| @ASTU_Network
የኢትዮጵያውያን የፅናት፣ የብርታት ፣ የአንድነት እንዲሁም በራስ አቅም ሰርቶ የማሳየት ውጤት የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምርቃት በመብቃቱ እንኳን ደስ አለን።
#ItIsMyDam !
#ግድቡ_የእኔ_ነው !
#GERD 🇪🇹
#Ethiopia 💪🇪🇹
|| @ASTU_Network
1🔥11🤪4❤3🎉1