ASTU Network ®️
4.15K subscribers
1.43K photos
32 videos
286 files
345 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
#ECE

Courses for Electronics and Communication Engineering department in the 3rd Year, First & Second Semesters for 2024/2025.

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
😱3🆒21😢1👀1
Course Breakdown CSE Accredited program (1) (1).pdf
530.5 KB
#CSE

Course breakdown for the Computer Science and Engineering accredited program, from the first year to the fifth year, including all elective courses.

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
🤷‍♀2👀1
#Academic_Calendar

📑 Academic Calendar for all undergraduate regular & extension programs and postgraduate regular students, 2nd year and above for 2025/2026 (2018 E.C.).

👉 If there are any changes or updates, we'll keep you informed!

|| @ASTU_Network
👀52🥰2🤣1
#Academic_Calendar

📑 'Special Academic Calendar' for all undergraduate regular students in the Pharmacy Department for 2025/2026 (2018 E.C.).

👉 If there are any changes or updates, we'll keep you informed!

|| @ASTU_Network
🙏42🤣2
ASTU Network ®️
#Academic_Calendar 📑 Academic Calendar for all undergraduate regular & extension programs and postgraduate regular students, 2nd year and above for 2025/2026 (2018 E.C.). 👉 If there are any changes or updates, we'll keep you informed! || @ASTU_Network
#Academic_Calendar #2018

👉 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን አካዳሚ ካላንደርን ይፋ አድርጓል።

👉 በዚህ አካዳሚክ ካላንደር መሰረት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል 👇

1. 1st Semester Registration/Readmission
[የመጀመሪያ ሴሚስቴር ምዝገባ]


➠ Oct.1 - 2/2025 G.C
(Wednesday - Thursday)
➥ መስከረም 21 - 22/2018 ዓ.ም
(ረቡዕ እና ሐሙስ)


_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _

2. Late Registration with Penalty
[የዘገየ ምዝገባ ከቅጣት ጋር]


Oct.3 & 6/2025 G.C
(Friday & Monday)
➥ መስከረም 23 እና 26/2018 ዓ.ም
(አርብ እና ሰኞ)


_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _

3. First Semester Classes Begin
[የመጀመሪያው ሴሚስቴር ትምህርት መጀመርያ]


Oct.3/2025 G.C
(Friday)
➥ መስከረም 23 /2018 ዓ.ም
(አርብ)


A revised version of this calendar is likely to be published. We'll keep you updated!

|| @ASTU_Network
🔥104👍3🤷‍♀2🙏2
#CSE

Courses for Computer Science and Engineering department in the 3rd Year, First & Second Semesters for 2024/2025.

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
1🤷‍♀1
Dear members,

🗳 Please vote for «ASTU Network» for "The Best Telegram Channel of the Year!"

Visit @astu_hl and cast your vote!

Let’s achieve victory together! 🏆

Thank you for your solidarity! 🙏

||
@ASTU_Network
😁3👌2💯2🤣2🤪21
ASTU Network ®️
Dear our beloved members, (second-year students) 🗳️ Vote for «ASTU Network» as "The Best Telegram Channel of the Year!" Goto @astu_hl and vote! Let’s win together! 🏆 Thank you for your support! 🙏 || @ASTU_Network
Kabajamtoota miseensota keenyaa (Barattoota waggaa lammafaa)

ASTU Network akka telegram channelii isa ba'eessa waggaa kanaatti filadhaa!

Gara @astu_hl deemuudhan fillannoo keessan ka'aa! 🙏

Waliin haa moonu! 🏆

Deeggarsa keessaniif guddaa galatoomaa! 🙏

|| @ASTU_Network
🔥43😁2🤣1
#EPCE

Courses for Electrical Power and Control Engineering department in the 3rd Year, First & Second Semesters for 2024/2025.

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
😢3
3CSE I@Astu_tech.zip
530.9 MB
#CSE

🗂 Third-year First Semester Files
| Electives Included

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
2👍1🤯1
second sem.zip
544.2 MB
#CSE

🗂 Third-year Second Semester Files | Electives Included

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
1😢1
#Ad

DO NOT MISS THIS CHANCE!
የLinkedIn አካውንቶ ገንዘብ መስራት እንደሚችልያውቃሉ።

ክፍያዎትን ባንክ ሆነ በባይናንስ መቀበል ይችላሉ።

እኛ ጋር ሲመጡ

  •100-299 connections: $7 በየሳምንቱ
  • 300-499 connections: $12 በየሳምንቱ
  • 500-999 connections: $14 በየሳምንቱ
  • 1000-1999 connections: $19 በየሳምንቱ
  • 2000+ connections: $24 በየሳምንቱ

🚨 አካውንቱ ከአንድ አመት በላይ ያገለገለ መሆን አለበት።
🚨Password በጭራሽ አይቀየርም።
🚨 በፈለጉበት ሰዓት አካውንቶን መልሰው መውሰድ ይችላሉ።
📌 Your Account is Used Only for Business Networking
ለተጨማሪ መረጃ 👉 @Lali88
@linkedinrentalservice0
3👎1
#ዜና

የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ስርቆት እና የተወሰደ እርምጃ!
= = = = = = = = ///// = = = = = = = =

የ2017 Exit Exam (የመውጫ ፈተና) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንደተሰጠ ይታወቃል:: በዚህ ወቅት ሀዋሳ ዉስጥ ከሚገኙ ከተለያዩ የግል ኮሌጆች ተማሪዎች የሆኑት የክልሉ ፕሬዚዳንት (ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ) ሚስት እንዲሁም 6 የባለስልጣን ሚስቶች በድምሩ 7 ሴቶች በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ወንዶ ገነት የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ከትምህርት ሚ/ር አሰራርና ከዩኒቨርሲቲው እውቅና ውጪ በኮሌጁ ማኔጂንግ ዳይሬክተር (አቶ በላይ ባልጉዳ) አማካኝነት በልዩ ሁኔታ እንዲፈተኑ ተደርጓል::

በዚህም ሴቶቹ እያንዳንዳቸዉ በ V8 መኪና እስከ ኮሌጁ በመሄድ ስልክና artificial intelligence (AI) application በመጠቀም በልዩ ሁኔታ በተዘጋጀላቸው ክፍል ገብተው ተፈትነዋል:: ልክ ፈተናዉን እንደጨረሱ በፈተና አስተባባሪዎች በተደረገ ማጣራት የት እና እንዴት ተፈተናችሁ ተብለው ሲጠየቁ ወዲያው በመጡበት መኪኖች ግቢውን ለቀው ወጥተዋል:: መረጃው ወዲያው ትምህርት ሚኒስቴር ደርሶ ሲጣራ ተፈታኞቹ የፈተና ምድባቸው እዛ አለመሆኑን በተጨማሪም እያንዳንዳቸዉ 100% ውጤት ያመጡ መሆናቸው ተደርሷል::

በመሆኑም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ባደረገው ማጣራት ሁለት የICT ባለሙያዎች (አቶ አስፋው አሻንጎ እና አቶ አዱኛ ጌታቸው) ከሥራ እንዲታገዱ የተደረገ ሲሆን የጉዳዩ ዋና አቀናባሪ የኮሌጁ ማኔጂንግ ዳይሬክተር (አቶ በላይ ባልጉዳ) እንዲሁም በቸልተኝነት ወንጀሉ እንዲፈጸም ያደረጉ የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ተሻለ ወ/አማኑኤል ላይ እርምጃ ለመውሰድ እየተሰራ ይገኛል::

|| @ASTU_Network
🤣196🙊4🕊1
#እንጠንቀቅ

420,000 ብር የተበላው ወጣት

ይህ ወጣት የጉዞ ፕሮሰስ ለሚያደርግ ድርጅት 420ሺህ ብር ከፍሎ ቪዛ ተመቶልሃል ቲኬቱም ይኸው ብለው ይሰጡታል ተቀብሎ ቤተሰብ ተሰብስቦ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ሸኝተው ይመለሳሉ። እሱም ሰርቼ ቤተሰብ እለውጣለሁ ብሎ ወደ ተርሚናል ሲገባ ቪዛው የሃሰት ፌክ ቪዛ ነው መግባት አይቻልም ብለው መልሰውታል።

አጭበርባሪዎች በዝተዋል እና እንጠንቀቅ ለማለት ያክል ነው 🙏

||
@ASTU_Network
😭3011🤣6💔4👍1🤬1🍾1
💁🏻‍♂ Here is the e-student Portal link. To make it easily accessible at all times, we've pinned the message with a button. ☑️

📌 Just tap the «Portal» button in the pinned section of our channel! 🤗

|| @ASTU_Network
7😁7👌3
ASTU Network ®️ pinned «💁🏻‍♂ Here is the e-student Portal link. To make it easily accessible at all times, we've pinned the message with a button. ☑️ 📌 Just tap the «Portal» button in the pinned section of our channel! 🤗 || @ASTU_Network»