ASTU Network ®️
4.13K subscribers
1.42K photos
32 videos
285 files
341 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
#ዜና

መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ

መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።

በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።

እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።

|| @ASTU_Network
😢279👎4💔2🤷‍♀1
#Ethiopia 🇪🇹 — the land of diverse societies and cultures! 🤗😁
.
🤣122👎1💔1😭1
#Tech_News

የቻይና ሳይንቲስቶች የንቦችን እንቅስቃሴ መቆጣጠር የሚያስችል ቴክኖሎጂን ተግባራዊ አደረጉ
****

የቤጂንግ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲስቶች 74 ሚሊግራም የሚመዝን የነፍሳት እንቅስቃሴ መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂን ንብ ላይ በመጠቀም በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ፈጠራቸውን አስተዋውቀዋል።

|| @ASTU_Network
3😱2
#ዜና

በየአመቱ የዩኒቨርሲቲዎችን ደረጃ በማውጣት የሚታወቀው ፣ ፈር-ቀዳጅ እና አንጋፋ የሆነው ‛UNIRANK’ የ 2025 አመት የዩኒቨርስቲዎችን ደረጃ ይፋ አድርጓል።

አሁን ያለውን ሁኔታ መሰረት በማድረግም የኢትዮጵያን ዩኒቨርስቲዎች ደረጃ አውጥቷል። በዚህም መሰረት ከኢትዮጵያ ከ50 በላይ ዩኒቨርስቲዎችን ያወዳደረ ሲሆን ፣ በውድድሩ የመደበኛ ፣ የመንግስት ሰራተኞች እና የፖሊስ ዩኒቨርስቲዎችንም አሳትፏል።

በ 2025 ከኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች አንደኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሲሆን ጅማ ዩኒቨርስቲ እና ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ እና ሶስተኛ በመሆን ሲከተሉት ፣ ዩኒቨርስቲያችን አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በስምንተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

ከአንደኛ እስከ ሃምሳኛ ደረጃ የተቀመጡትን ዩኒቨርስቲዎች ከላይ ከተያያዙት ፎቶዎች ላይ ይመልከቱ!

📰 ዘገባው የASTU Network ነው!

|| @ASTU_Network
😭146💔2🙊1
ASTU Network ®️
Photo
#UNIRANK የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲን በተመለከተ ምን አለ

በ 2025 ያለውን የኢትዮጵያ የዩኒቨርስቲዎች ደረጃ ይፋ ያደረገው ‛UNIRANK’ ስለ ዩኒቨርስቲያችን አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የተወሰኑ መረጃዎችን አውጥቷል።

ዩኒቨርስቲው በ1993 እንደተመሰረተ እና በተለያዩ መስኮች በዲግሪ ፣ በማስተርስ እና በዶክትሬት ዲግሪ ተማሪዎቹን እያበቃ ያለ ተቋም እንደሆነ ገልጿል። በተጨማሪም ትምህርታዊ እና ትምህርታዊ-ያልሆኑ አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑንም አክሏል።

ደረጃውን በተመለከተ ባወጣው መረጃም ዩኒቨርስቲው በ 2025 በኢትዮጵያ 8ኛ ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ 7689ኛ ደረጃ መያዙን አስታውቋል።

ድህረገጹ ስለ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ያወጣቸውን መረጃዎች ከላይ ከተያያዙት ፎቶዎች ላይ ይመልከቱ!

📰 ዘገባው የASTU Network ነው!

|| @ASTU_Network
🙉13🙊4😭31👍1💔1
A Statement from Admin!

Hey second-year students! 
How have you been? 🙂


Summer is making me 🥶... I don't know about you, but I hope it feels the same! 😁 

Today, I want to ask you one thing... 🙂 

The ASTU Student Union is preparing an award for the "Best Telegram Channel of the Year"! You will vote for a channel that has provided you with accurate information and useful resources. 

Here’s a brief story: 

I created this channel on March 17, 2024, and have been serving my batches by providing accurate and timely information, reading materials, and much more! 

First, we started together on the «ASTU Freshman Channel. When the new freshman students came, we transitioned to this channel to tailor it to our needs. 

Since then, we have moved forward together with updates and resources on our channel! 

Now, it's clear that the best channel of the year for you is the «ASTU Network»! ❗️ 

It's time to win together! 🏆 

Follow the vote @astu_hl and make sure to vote for our fantastic channel when the poll is posted! 

Thank you! Love you all! 🫶🏽❤️‍🔥 

✍️👤: Admin 

|| @ASTU_Network
🏆84👎1👌1
Forwarded from ASTU -HL
✍️Final list channel!

Voting starts tonight at 1;00 LT (today) and will last for 2 consecutive days.
The voting will be held only on this Telegram channel.👉@ASTU_HL

®student Union

👉Please share and forward ⏭️

#@ASTU_HL
#@student_Union1
#join_now #competition #best #telegram #channel #in#2025
6👌2👎1🔥1
ASTU Network ®️
A Statement from Admin! Hey second-year students!  How have you been? 🙂 Summer is making me 🥶... I don't know about you, but I hope it feels the same! 😁  Today, I want to ask you one thing... 🙂  The ASTU Student Union is preparing an award for the "Best…
Dear our beloved members,
(second-year students)

🗳️ Vote for «ASTU Network» as "The Best Telegram Channel of the Year!"

Goto @astu_hl and vote!

Let’s win together! 🏆

Thank you for your support! 🙏

||
@ASTU_Network
👎6🏆21🫡1
#ECE

Courses for Electronics and Communication Engineering department in the 3rd Year, First & Second Semesters for 2024/2025.

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
😱3🆒21😢1👀1
Course Breakdown CSE Accredited program (1) (1).pdf
530.5 KB
#CSE

Course breakdown for the Computer Science and Engineering accredited program, from the first year to the fifth year, including all elective courses.

👁️‍🗨️ Note: There may be course changes due to ongoing curriculum updates.

|| @ASTU_Network
🤷‍♀2👀1
#Academic_Calendar

📑 Academic Calendar for all undergraduate regular & extension programs and postgraduate regular students, 2nd year and above for 2025/2026 (2018 E.C.).

👉 If there are any changes or updates, we'll keep you informed!

|| @ASTU_Network
👀52🥰2🤣1