#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
#New #Revised
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#New #Revised
|| @ASTU_Network
👍1😭1
#Department: Electrical Power and Control Engineering #EPCE
#New #Revised
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#New #Revised
|| @ASTU_Network
💔1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
📌 Selfie Ring Light
# USB charge flash lense luminous lamps clip ring light
# For Tiktok live 🔥
DM: SelfieRL
.
# USB charge flash lense luminous lamps clip ring light
# For Tiktok live 🔥
DM: SelfieRL
.
👍1
#ModelExitExam
ዩኒቨርሲቲዎች በ2017 ዓ.ም ለሚያስመርቋቸው እጩ ተመራቂዎች #ሞዴል የመውጫ ፈተና መስጠት ጀምረዋል፡፡
ሞዴል ፈተናው እጩ ተመራቂዎቹን ለመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለማብቃት እና ለበይነ-መረብ (Online) ፈተና ለማዘጋጀት መሆኑ ተገልጿል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ከዘንድሮ ጀምሮ ማለትም በሰኔ 2017 ዓ.ም ከሚሰጠው የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት #ሞዴል የመውጫ ፈተና በአስገዳጅነት ለተማሪዎቻቸው እንዲሰጡ ይደረጋል ማለቱ አይዘነጋም።
|| @ASTU_Network
ዩኒቨርሲቲዎች በ2017 ዓ.ም ለሚያስመርቋቸው እጩ ተመራቂዎች #ሞዴል የመውጫ ፈተና መስጠት ጀምረዋል፡፡
ሞዴል ፈተናው እጩ ተመራቂዎቹን ለመውጫ ፈተና (Exit Exam) ለማብቃት እና ለበይነ-መረብ (Online) ፈተና ለማዘጋጀት መሆኑ ተገልጿል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ከዘንድሮ ጀምሮ ማለትም በሰኔ 2017 ዓ.ም ከሚሰጠው የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት #ሞዴል የመውጫ ፈተና በአስገዳጅነት ለተማሪዎቻቸው እንዲሰጡ ይደረጋል ማለቱ አይዘነጋም።
|| @ASTU_Network
👍2🕊2
#ዜና
"እውቀትንና ሰርተፍኬትን ማገናኛት የሚያስችል ስራ እየሰራን ነው" - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
በትምህርት ሪፎርም ትግበራ፤ እውቀትንና ሰርተፍኬትን ማገናኛት የሚያስችል ስራ እየሰራን ነው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
በአጠቃላይ የትምህርት ስርዓቱ ላይ አጭበርብሮ፣ ሰርቆና ኮርጆ ሳይሆን አንብቦ፣ ለፍቶና እውቀት ይዞ ፈተና የሚያልፍ ተማሪ በማብቃት ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።
ተማሪዎች አጭበርብረው የሚያልፉበት መንገድ ዝግ መሆኑን ለወላጆችና ለመምህራን በግልጽ እያስረዳን ነው ያሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፤ የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱን ከሌብነትና አጭበርባሪነት ለማጽዳት በዘላቂነት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና የመምህራን አቅም ለመገንባት በማለም፤ ከ60ሺህ በላይ መምህራንና ከ13ሺህ በላይ የትምህርት ቤት ዳይሬተሮች ስልጠና መውሰዳቸውንም ገልጸዋል።
ባለፉት 5 ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከ40ሺህ በላይ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን መገንባት መቻሉንም አነስተዋል።
በማህበሰብ ተሳትፎ ትምህርት ለትውልድ ፕሮጀክት ተቀርጾ በ2016 ዓ/ም ብቻ ከ5ሺህ 966 በላይ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች በመገንባት ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል ብለዋል።
ባላፉት 6 ወራት ትምህርት ሚኒስቴር በራሱ ፕሮጀክት ቀርጾ የ 5 አዳሪ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማጠናቀቁን የገለጹት ሚኒስትሩ፤ በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን መቀበል እንደሚጀምሩም አንስተዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የፈረሱትን መልሶ በመጠገን ሂደት፤ ከ15ሺህ በላይ ት/ቤቶች ተጠግነዋልም ብለዋል ሚኒስትሩ።
|| @ASTU_Network
"እውቀትንና ሰርተፍኬትን ማገናኛት የሚያስችል ስራ እየሰራን ነው" - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
በትምህርት ሪፎርም ትግበራ፤ እውቀትንና ሰርተፍኬትን ማገናኛት የሚያስችል ስራ እየሰራን ነው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
በአጠቃላይ የትምህርት ስርዓቱ ላይ አጭበርብሮ፣ ሰርቆና ኮርጆ ሳይሆን አንብቦ፣ ለፍቶና እውቀት ይዞ ፈተና የሚያልፍ ተማሪ በማብቃት ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።
ተማሪዎች አጭበርብረው የሚያልፉበት መንገድ ዝግ መሆኑን ለወላጆችና ለመምህራን በግልጽ እያስረዳን ነው ያሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፤ የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱን ከሌብነትና አጭበርባሪነት ለማጽዳት በዘላቂነት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና የመምህራን አቅም ለመገንባት በማለም፤ ከ60ሺህ በላይ መምህራንና ከ13ሺህ በላይ የትምህርት ቤት ዳይሬተሮች ስልጠና መውሰዳቸውንም ገልጸዋል።
ባለፉት 5 ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከ40ሺህ በላይ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን መገንባት መቻሉንም አነስተዋል።
በማህበሰብ ተሳትፎ ትምህርት ለትውልድ ፕሮጀክት ተቀርጾ በ2016 ዓ/ም ብቻ ከ5ሺህ 966 በላይ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች በመገንባት ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል ብለዋል።
ባላፉት 6 ወራት ትምህርት ሚኒስቴር በራሱ ፕሮጀክት ቀርጾ የ 5 አዳሪ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማጠናቀቁን የገለጹት ሚኒስትሩ፤ በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን መቀበል እንደሚጀምሩም አንስተዋል።
የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የፈረሱትን መልሶ በመጠገን ሂደት፤ ከ15ሺህ በላይ ት/ቤቶች ተጠግነዋልም ብለዋል ሚኒስትሩ።
|| @ASTU_Network
🤪5👍2❤1🤔1
#ዜና
የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ቢሮ የዲሲፕሊን ጥሰት በፈጸሙ ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወስዷል።
እርምጃው ከጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ለሁለት አመት ከትምህርት ገበታ እስከ መታገድ ድረስ የደረሰ እርምጃ ነው። እርምጃው በሰላሳ ሁለት የአንደኛ አመት ተማሪዎች ፣ በሶስት የሁለተኛ አመት ተማሪዎች እና በአንድ የአምስተኛ አመት ተመራቂ ተማሪ ላይ በአጠቃላይ በሰላሳ ስድስት የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ላይ የተወሰደ ነው።
🔰 ያጠፉት ጥፋት ምንድነው❓
👉 የዲሲፕሊን ጥፋት ተብለው የተዘረዘሩት እነዚህ ናቸው 👇
1. የተባረረውን ተማሪ የዶርም ቁልፍ ሰጥቶ ለማሳደር መሞከር
2. በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ለሌላ ተማሪ ፎቶ አንስቶ መላክ
3. በፈተና ወቅት ሞባይል ደብቆ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት
4. የፈተና ክፍል አከባቢ በመቀመጥ በሞባይል ለሌላ ተማሪ ፈተና ለመላክ መሞከር
5. በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ፈተናው ከመጀመሩ በፊት ፊትለፊት ጠረጴዛ ላይ ሞባይል ማስቀመጥ
6. ሆን ብሎ ፈተናው ከተጀመረ በኋላ በመዘግየት ወደ ፈተና ክፍል ለመግባት ሲሞክሩ ሲፈተሹ የፈተና ጥያቄዎች በሞባይላቸው እንደተላከላቸው ስለተረጋገጠ
7. በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት የፈተናው ጥያቄዎች በቴሌግራም ላይ በመገኘቱ (ፈታኙ አርፍዷል በሚል ምክንያት)
🔰 ምን አይነት እርምጃ በነማን ላይ ተወሰደ❓
👉 ሶስት የሁለተኛ አመት ተማሪዎች "የፈተና ክፍል አከባቢ በመቀመጥ በሞባይል ለሌላ ተማሪ ፈተና ለመላክ በመሞከራቸው" የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
👉 ሶስት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ፈተናው ከመጀመሩ በፊት ፊትለፊት ጠረጴዛ ላይ ሞባይል በማስቀመጣቸው" የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
👉 አስራ ስምንት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት የፈተናው ጥያቄዎች በቴሌግራም ላይ በመገኘታቸው (ፈታኙ አርፍዷል በሚል ምክንያት)" የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
👉 አምስት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "ሆን ብለው ፈተናው ከተጀመረ በኋላ በመዘግየት ወደ ፈተና ክፍል ለመግባት ሲሞክሩ ሲፈተሹ የፈተና ጥያቄዎች በሞባይላቸው እንደተላከላቸው ስለተረጋገጠ" ለአንድ ወሰነ የትምህርት አመት ከትምህርት ገበታቸው ታግደዋል።
👉 አምስት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "በፈተና ወቅት ሞባይል ደብቆ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል በመግባታቸው" ለአንድ ወሰነ የትምህርት አመት ከትምህርት ገበታቸው ታግደዋል።
👉 አንድ የአንደኛ አመት ተማሪ "በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ለሌላ ተማሪ ፎቶ አንስቶ በመላኩ" ለአንድ አመት ከትምህርት ገበታው ታግዷል።
👉 አንድ የአምስተኛ አመት ተመራቂ ተማሪ "የተባረረውን ተማሪ የዶርም ቁልፍ ሰጥቶ ለማሳደር በመሞከሩ" ለሁለት አመት ከትምህርት ገበታው ታግዷል።
|| @ASTU_Network
የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ቢሮ የዲሲፕሊን ጥሰት በፈጸሙ ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወስዷል።
እርምጃው ከጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ለሁለት አመት ከትምህርት ገበታ እስከ መታገድ ድረስ የደረሰ እርምጃ ነው። እርምጃው በሰላሳ ሁለት የአንደኛ አመት ተማሪዎች ፣ በሶስት የሁለተኛ አመት ተማሪዎች እና በአንድ የአምስተኛ አመት ተመራቂ ተማሪ ላይ በአጠቃላይ በሰላሳ ስድስት የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ላይ የተወሰደ ነው።
🔰 ያጠፉት ጥፋት ምንድነው❓
👉 የዲሲፕሊን ጥፋት ተብለው የተዘረዘሩት እነዚህ ናቸው 👇
1. የተባረረውን ተማሪ የዶርም ቁልፍ ሰጥቶ ለማሳደር መሞከር
2. በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ለሌላ ተማሪ ፎቶ አንስቶ መላክ
3. በፈተና ወቅት ሞባይል ደብቆ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት
4. የፈተና ክፍል አከባቢ በመቀመጥ በሞባይል ለሌላ ተማሪ ፈተና ለመላክ መሞከር
5. በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ፈተናው ከመጀመሩ በፊት ፊትለፊት ጠረጴዛ ላይ ሞባይል ማስቀመጥ
6. ሆን ብሎ ፈተናው ከተጀመረ በኋላ በመዘግየት ወደ ፈተና ክፍል ለመግባት ሲሞክሩ ሲፈተሹ የፈተና ጥያቄዎች በሞባይላቸው እንደተላከላቸው ስለተረጋገጠ
7. በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት የፈተናው ጥያቄዎች በቴሌግራም ላይ በመገኘቱ (ፈታኙ አርፍዷል በሚል ምክንያት)
🔰 ምን አይነት እርምጃ በነማን ላይ ተወሰደ❓
👉 ሶስት የሁለተኛ አመት ተማሪዎች "የፈተና ክፍል አከባቢ በመቀመጥ በሞባይል ለሌላ ተማሪ ፈተና ለመላክ በመሞከራቸው" የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
👉 ሶስት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ፈተናው ከመጀመሩ በፊት ፊትለፊት ጠረጴዛ ላይ ሞባይል በማስቀመጣቸው" የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
👉 አስራ ስምንት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት የፈተናው ጥያቄዎች በቴሌግራም ላይ በመገኘታቸው (ፈታኙ አርፍዷል በሚል ምክንያት)" የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
👉 አምስት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "ሆን ብለው ፈተናው ከተጀመረ በኋላ በመዘግየት ወደ ፈተና ክፍል ለመግባት ሲሞክሩ ሲፈተሹ የፈተና ጥያቄዎች በሞባይላቸው እንደተላከላቸው ስለተረጋገጠ" ለአንድ ወሰነ የትምህርት አመት ከትምህርት ገበታቸው ታግደዋል።
👉 አምስት የአንደኛ አመት ተማሪዎች "በፈተና ወቅት ሞባይል ደብቆ ይዞ ወደ ፈተና ክፍል በመግባታቸው" ለአንድ ወሰነ የትምህርት አመት ከትምህርት ገበታቸው ታግደዋል።
👉 አንድ የአንደኛ አመት ተማሪ "በፈተና ወቅት ሞባይል ይዞ በመግባት ለሌላ ተማሪ ፎቶ አንስቶ በመላኩ" ለአንድ አመት ከትምህርት ገበታው ታግዷል።
👉 አንድ የአምስተኛ አመት ተመራቂ ተማሪ "የተባረረውን ተማሪ የዶርም ቁልፍ ሰጥቶ ለማሳደር በመሞከሩ" ለሁለት አመት ከትምህርት ገበታው ታግዷል።
|| @ASTU_Network
🙉30😢4👍3🔥3😭3😱2🤨2👀2🗿2⚡1😁1
For_student_use_only_Final_of_Final_Exam_SCHEDULE_OF_Second_Semester.xlsx
64.1 KB
#SoCEA
Second semester final exam schedule for School of Civil Engineering and Architecture
|| @ASTU_Network
Second semester final exam schedule for School of Civil Engineering and Architecture
|| @ASTU_Network
❤1
It’s just for two weeks! 🥹
Let’s all take a deep breath and fight till the end! ⚔️
🫡 Have a wonderful day! 🙌🏽🙂
.
Let’s all take a deep breath and fight till the end! ⚔️
🫡 Have a wonderful day! 🙌🏽🙂
.
🫡37👍2🔥1👏1
How have the exams been going since they started? ❓
.
.
💔37🥰13👍6🕊6😭6🙈5❤2🤯2🤬2🤔1
ለወገን ደራሽ ወገን ነው!🤲
የባለፈውን አመት የሁለተኛ ሴሚስቴር የፍሬሽማን ፋይናል ፈተናዎች ፎቶ ያነሳችው ተማሪዎች ካላችሁ የአሁን ፍሬሽ ተማሪዎችን ሊረዳ ስለሚችል ከዚህ በታች ባለው አካውንት ላኩልን 🙏
እኔ ነኝ ደራሽ ለወገኔ ...🙂
👤 2ndSemFinalEX
_
የባለፈውን አመት የሁለተኛ ሴሚስቴር የፍሬሽማን ፋይናል ፈተናዎች ፎቶ ያነሳችው ተማሪዎች ካላችሁ የአሁን ፍሬሽ ተማሪዎችን ሊረዳ ስለሚችል ከዚህ በታች ባለው አካውንት ላኩልን 🙏
እኔ ነኝ ደራሽ ለወገኔ ...🙂
👤 2ndSemFinalEX
_
👍3
For the ECE department, there will be no exam tomorrow; however, this is not confirmed for all other departments, as the CSE department head mentioned that he has no information regarding the postponement. We will inform you updates as soon as possible.
|| @ASTU_Network
|| @ASTU_Network
💔7❤🔥1
ASTU Network has confirmed that there are no exams for any departments in the School of Electrical Engineering and Computing (SoEEC): SE, CSE, ECE, and EPCE.
No exams for tomorrow!
|| @ASTU_Network
No exams for tomorrow!
|| @ASTU_Network
👍1🔥1
ASTU Network has confirmed that there are no exams for any departments in the School of Mechanical Chemical and Material Engineering (SoMCME).
No exams for tomorrow!
|| @ASTU_Network
No exams for tomorrow!
|| @ASTU_Network
🔥1👏1
Exam Schedule Update ‼️
Due to the general staff meeting tomorrow, the exams originally scheduled have been rescheduled.
Here is the updated exam schedule: 👇
◻️ Monday — May 26, 2025
«Exams originally scheduled for Friday, May 23»
◻️ Wednesday — May 28, 2025
«Exams originally scheduled for Monday, May 26»
◻️ Friday — May 30, 2025
«Exams originally scheduled for Wednesday, May 28»
◻️ Next Monday — June 2, 2025
«Exams originally scheduled for Friday, May 30»
This information is based on what we’ve gathered from the top department heads of the university. If any changes are made, we’ll let you know as soon as possible!
|| @ASTU_Network
Due to the general staff meeting tomorrow, the exams originally scheduled have been rescheduled.
Here is the updated exam schedule: 👇
◻️ Monday — May 26, 2025
«Exams originally scheduled for Friday, May 23»
◻️ Wednesday — May 28, 2025
«Exams originally scheduled for Monday, May 26»
◻️ Friday — May 30, 2025
«Exams originally scheduled for Wednesday, May 28»
◻️ Next Monday — June 2, 2025
«Exams originally scheduled for Friday, May 30»
This information is based on what we’ve gathered from the top department heads of the university. If any changes are made, we’ll let you know as soon as possible!
|| @ASTU_Network
🔥13👍1