We would like to inform you that you can submit your proposals for the competition for the positions of
👉 President
👉 V/President
👉 Secretary
👉 Head of Clubs, by 2/09/2017 in person at Room: B-302, R-6.
Note: We would like to remind you that we will not accept students who come outside the specified date.
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
👉 President
👉 V/President
👉 Secretary
👉 Head of Clubs, by 2/09/2017 in person at Room: B-302, R-6.
Note: We would like to remind you that we will not accept students who come outside the specified date.
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
#ዜና
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
#G12 #Entrance #Exam
|| @ASTU_Network
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
#G12 #Entrance #Exam
|| @ASTU_Network
👍3🕊2❤1
#ዜና (😁)
"በጣም ቀሽም ተማሪ ነበርኩ ኳስ ግን በጣም ጥሩ ተጨዋች ነበርኩ" — የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ "ተማሪ ሳለሁ ከኳስ ዉጪ ትምህርት ትዝ ብሎኝ አያዉቅም ነበር" ብለዋል።
"ከኳስ ሌላ ክፍል ገብቶ መዉጣት ምናምን ነበር። በጣም ቀሽም ተማሪ ነበርኩ ኳስ ግን በጣም ጥሩ ተጨዋች ነበርኩ" ብለዋል።
ዳጉ ጆርናል ከ2 አመታት ገደማ በፊት በአንድ ፕሮግራም ላይ ፕሮፌሰር ብርሃኑን አግኝቷቸዉ ነበር። በፕሮግራሙ ላይም የኳስ ብቃታቸዉን አይቷል።
|| @ASTU_Network
"በጣም ቀሽም ተማሪ ነበርኩ ኳስ ግን በጣም ጥሩ ተጨዋች ነበርኩ" — የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ "ተማሪ ሳለሁ ከኳስ ዉጪ ትምህርት ትዝ ብሎኝ አያዉቅም ነበር" ብለዋል።
"ከኳስ ሌላ ክፍል ገብቶ መዉጣት ምናምን ነበር። በጣም ቀሽም ተማሪ ነበርኩ ኳስ ግን በጣም ጥሩ ተጨዋች ነበርኩ" ብለዋል።
ዳጉ ጆርናል ከ2 አመታት ገደማ በፊት በአንድ ፕሮግራም ላይ ፕሮፌሰር ብርሃኑን አግኝቷቸዉ ነበር። በፕሮግራሙ ላይም የኳስ ብቃታቸዉን አይቷል።
|| @ASTU_Network
😁10👍2
#Department: Software Engineering #SE
#New #Revised
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#New #Revised
|| @ASTU_Network
👍1😭1
#Department: Computer Science and Engineering #CSE
#New #Revised
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#New #Revised
|| @ASTU_Network
💔6
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
#New #Revised
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#New #Revised
|| @ASTU_Network
👍1😭1
#Department: Electrical Power and Control Engineering #EPCE
#New #Revised
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#New #Revised
|| @ASTU_Network
💔1
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
📌 Selfie Ring Light
# USB charge flash lense luminous lamps clip ring light
# For Tiktok live 🔥
DM: SelfieRL
.
# USB charge flash lense luminous lamps clip ring light
# For Tiktok live 🔥
DM: SelfieRL
.
👍1