#ዜና
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ዓመት በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መስጠት ይጀምራል።
እ.አ.አ. በ2026 ከ2ዐ እስከ 25 ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ዩኒቨርስቲው ገልጿል።
ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ከቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን የካሪኩለም ቀረጻ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን መመረጡን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል።
ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እና የቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስር የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስ ማዕከል እንዲቋቋም ስምምነት ተደርጓል፡፡
ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ባለፈ ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የሚመጡ ተማሪዎች የሚቀበል መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው አምስት ኢትዮጵያውያንን ወደ ሩሲያ እና ቻይና በመላክ በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመጀመርያ ዲግሪ ሥልጠና ላይ መሆናቸውንና የመጨረሻ ዓመት ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡
የኑክሌር ሳይንስ ቴክኖሎጂ ማዕከሉን ሥራ ለማስጀመር ብቻ 200 ሚሊዮን ብር ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ ወጪውን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እንደሚሸፍን ተገልጿል፡፡
#ሪፖርተር
Read More
|| @ASTU_Network
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ዓመት በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መስጠት ይጀምራል።
እ.አ.አ. በ2026 ከ2ዐ እስከ 25 ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ዩኒቨርስቲው ገልጿል።
ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ከቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን የካሪኩለም ቀረጻ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን መመረጡን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል።
ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እና የቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስር የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስ ማዕከል እንዲቋቋም ስምምነት ተደርጓል፡፡
ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ባለፈ ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የሚመጡ ተማሪዎች የሚቀበል መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው አምስት ኢትዮጵያውያንን ወደ ሩሲያ እና ቻይና በመላክ በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመጀመርያ ዲግሪ ሥልጠና ላይ መሆናቸውንና የመጨረሻ ዓመት ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡
የኑክሌር ሳይንስ ቴክኖሎጂ ማዕከሉን ሥራ ለማስጀመር ብቻ 200 ሚሊዮን ብር ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ ወጪውን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እንደሚሸፍን ተገልጿል፡፡
#ሪፖርተር
Read More
|| @ASTU_Network
🔥3👍1
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
#Tentative
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network
😭2👍1
#Department: Civil Engineering #CE
#Final
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Final
|| @ASTU_Network
💔4
ASTU Network ®️
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE Second year second semester final exam schedule #Tentative || @ASTU_Network
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
#Tentative
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network
😢1
2017 EC, 2nd Sem Final Exam Schedule (Tentative) (1).xlsx
42 KB
#School: Mechanical, Chemical and Material Engineering #SoMCME
#Tentative
Find your department's exam schedule in the excel file.
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Tentative
Find your department's exam schedule in the excel file.
|| @ASTU_Network
👍1💔1
" በአሰቃቂ ሁኔታ ነው ዶርም ውስጥ በጩቤ ተወጋግቶ የተገደለው " - ተማሪዎች
➡️ " ሕይወቱን ለማትረፍ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ ቀርቷል። ጥቃት አድራሹ ተማሪ በቁጥጥር ስር ውሏል " - ዩኒቨርሲቲው
የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪው ዶርም ውስጥ መገደሉን ተማሪዎች ገለጹ።
ዩኒቨርሲቲው ጥቃት አድራሹ ተማሪ እንደሆነና በቁጥጥር ስር እንደዋለ አሳውቋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የጫሞ ካምፓስ ተማሪዎች ፥ በጫሞ ካምፓስ ዛሬ ጠዋት ላይ ብሎክ 9 የወንዶች ዶርም ውስጥ አንድ ተማሪ በጩቤ ተወጋግቶ በአሰቃቂ ሁኔታ መገደሉን ገልጸዋል።
ተማሪዎቹ " እዚህ ካምፓስ ውስጥ መወጋት የተለመደ ከሆነ ሰነባብቷል " ያሉ ሲሆን ዩኒቨርስቲው በግቢ ውስጥ የሚፈጸሙ ተግባራትን ስሙን ለመጠበቅ ሲል መሸፋፈን ትቶ ለተማሪዎቹ ደህንነት ዋስትና እንዲሰጥ አሳስበዋል።
ተማሪዎች ባለው ነገር ስጋት ላይ እንደወደቁና መፍትሔ እንዲሰጣቸው ፤ ደህንነታቸውም በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲረጋገጥ ጠይቀዋል።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምን አለ ?
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪው ግድያ አረጋግጦ የሀዘን መግለጫ ዛሬ ምሽት አውጥቷል።
ዩኒቨርሲቲው " የሥነ- ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል የ2ኛ አመት ተማሪ የሆነው ናትናኤል ፀጉ አሰፋ ከጓደኛው ጋር በተፈጠረ የግል ፀብ በደረሰበት ጥቃት ዛሬ ጠዋት ሚያዚያ 28 ቀን 2017 ዓ/ም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል " ብሏል።
" ሕይወቱን ለማትረፍ በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ በመቅረቱ ማምሻውን 12:30 ላይ ሕይወቱ አልፋል " ሲል ገልጿል።
|| @ASTU_Network
➡️ " ሕይወቱን ለማትረፍ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ ቀርቷል። ጥቃት አድራሹ ተማሪ በቁጥጥር ስር ውሏል " - ዩኒቨርሲቲው
የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪው ዶርም ውስጥ መገደሉን ተማሪዎች ገለጹ።
ዩኒቨርሲቲው ጥቃት አድራሹ ተማሪ እንደሆነና በቁጥጥር ስር እንደዋለ አሳውቋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የጫሞ ካምፓስ ተማሪዎች ፥ በጫሞ ካምፓስ ዛሬ ጠዋት ላይ ብሎክ 9 የወንዶች ዶርም ውስጥ አንድ ተማሪ በጩቤ ተወጋግቶ በአሰቃቂ ሁኔታ መገደሉን ገልጸዋል።
ተማሪዎቹ " እዚህ ካምፓስ ውስጥ መወጋት የተለመደ ከሆነ ሰነባብቷል " ያሉ ሲሆን ዩኒቨርስቲው በግቢ ውስጥ የሚፈጸሙ ተግባራትን ስሙን ለመጠበቅ ሲል መሸፋፈን ትቶ ለተማሪዎቹ ደህንነት ዋስትና እንዲሰጥ አሳስበዋል።
ተማሪዎች ባለው ነገር ስጋት ላይ እንደወደቁና መፍትሔ እንዲሰጣቸው ፤ ደህንነታቸውም በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲረጋገጥ ጠይቀዋል።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምን አለ ?
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪው ግድያ አረጋግጦ የሀዘን መግለጫ ዛሬ ምሽት አውጥቷል።
ዩኒቨርሲቲው " የሥነ- ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል የ2ኛ አመት ተማሪ የሆነው ናትናኤል ፀጉ አሰፋ ከጓደኛው ጋር በተፈጠረ የግል ፀብ በደረሰበት ጥቃት ዛሬ ጠዋት ሚያዚያ 28 ቀን 2017 ዓ/ም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል " ብሏል።
" ሕይወቱን ለማትረፍ በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ በመቅረቱ ማምሻውን 12:30 ላይ ሕይወቱ አልፋል " ሲል ገልጿል።
|| @ASTU_Network
😭18💔15👍2😢1
We would like to inform you that you can submit your proposals for the competition for the positions of
👉 President
👉 V/President
👉 Secretary
👉 Head of Clubs, by 2/09/2017 in person at Room: B-302, R-6.
Note: We would like to remind you that we will not accept students who come outside the specified date.
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
👉 President
👉 V/President
👉 Secretary
👉 Head of Clubs, by 2/09/2017 in person at Room: B-302, R-6.
Note: We would like to remind you that we will not accept students who come outside the specified date.
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network