ASTU Network ®️
የአንደኛ እና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ሲጠቀሙበት የነበረው ካፌ ለጊዜው አገልግሎት እየሰጠ ስላልሆነ ሁሉም ተማሪዎች በሲኒየር ካፌ እንዲጠቀሙ ተብሏል። || @ASTU_Network
#Update #Cafe
በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።
|| @ASTU_Network
በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።
|| @ASTU_Network
👍4👏4
For All Non-Cafe students,
We have informed the concerned body about the issue you have suffering for the concerned body and they told us they will facilitate ASAP.
#Student affairs
#Non_cafe
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
We have informed the concerned body about the issue you have suffering for the concerned body and they told us they will facilitate ASAP.
#Student affairs
#Non_cafe
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
👍8
ASTU Network ®️ via @vote
Hey non-cafe students! 🙂 How are you getting through these days? ❓😁
anonymous poll
C. I have nothing 😭... and I’m just making it through these days by God’s grace and protection... lol 😂💔😭 – 105
👍👍👍👍👍👍👍 43%
A. I have money saved up or come from a rich family, so I’m just relaxing with no worries! 🤗 – 74
👍👍👍👍👍 30%
B. I don’t have enough money 😢 and am getting by with meals from cafes and homemade stuff like "beso," plus skipping meals some – 66
👍👍👍👍 27%
👥 245 people voted so far.
anonymous poll
C. I have nothing 😭... and I’m just making it through these days by God’s grace and protection... lol 😂💔😭 – 105
👍👍👍👍👍👍👍 43%
A. I have money saved up or come from a rich family, so I’m just relaxing with no worries! 🤗 – 74
👍👍👍👍👍 30%
B. I don’t have enough money 😢 and am getting by with meals from cafes and homemade stuff like "beso," plus skipping meals some – 66
👍👍👍👍 27%
👥 245 people voted so far.
😭10👍2
If you have these materials and want to sell them, we're looking for:
> HP PC charger
> PC mouse (wired/wireless)
DM: Contact Us
> HP PC charger
> PC mouse (wired/wireless)
DM: Contact Us
👍1
⚡️FAST Delivery !⚡️
የስራ ሰዓት ጠዋት 5:00 - 7:30 እና ከሰዓት በኋላ 10:00 - 2:00
በዚህ ስልክ ይደውሉ
call 📞0962048038
📞0713164279
Telegram @Fast_1d
ለበለጠ መረጃ channel ይቀላቀላሉ 👇 https://t.me/Fast_delivaryM
በተመጣጣኝ ዋጋ ትኩሱን ምግብ🍔 ዶርሞ ድረስ እናመጣለን
የስራ ሰዓት ጠዋት 5:00 - 7:30 እና ከሰዓት በኋላ 10:00 - 2:00
በዚህ ስልክ ይደውሉ
call 📞0962048038
📞0713164279
Telegram @Fast_1d
ለበለጠ መረጃ channel ይቀላቀላሉ 👇 https://t.me/Fast_delivaryM
በተመጣጣኝ ዋጋ ትኩሱን ምግብ🍔 ዶርሞ ድረስ እናመጣለን
👍2
Tomorrow, May 1, 2025, is Workers' Day. There will be no classes for most students, but classes will be held for certain students or sections with teachers and other special cases.
Happy Workers' Day!
Thank you!
|| @ASTU_Network
Happy Workers' Day!
Thank you!
|| @ASTU_Network
👀9👍6😁1💔1
#URGENT‼️
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
👍2
#ዜና
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት በኒውክለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ እንድትሰጥ ተመረጠች
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More
Source: addisstandardamharic
|| @ASTU_Network
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት በኒውክለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ እንድትሰጥ ተመረጠች
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More
Source: addisstandardamharic
|| @ASTU_Network
🤣5👍4🔥4
#Department: Electrical Power and Control Engineering #EPCE
#Tentative
|| @ASTU_Network
Second year second semester fina exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network
😭3👍2
#News #MoE
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
|| @ASTU_Network
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
|| @ASTU_Network
👍1🕊1
#URGENT‼️
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
👎3
#ዜና
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ዓመት በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መስጠት ይጀምራል።
እ.አ.አ. በ2026 ከ2ዐ እስከ 25 ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ዩኒቨርስቲው ገልጿል።
ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ከቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን የካሪኩለም ቀረጻ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን መመረጡን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል።
ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እና የቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስር የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስ ማዕከል እንዲቋቋም ስምምነት ተደርጓል፡፡
ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ባለፈ ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የሚመጡ ተማሪዎች የሚቀበል መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው አምስት ኢትዮጵያውያንን ወደ ሩሲያ እና ቻይና በመላክ በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመጀመርያ ዲግሪ ሥልጠና ላይ መሆናቸውንና የመጨረሻ ዓመት ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡
የኑክሌር ሳይንስ ቴክኖሎጂ ማዕከሉን ሥራ ለማስጀመር ብቻ 200 ሚሊዮን ብር ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ ወጪውን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እንደሚሸፍን ተገልጿል፡፡
#ሪፖርተር
Read More
|| @ASTU_Network
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ዓመት በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መስጠት ይጀምራል።
እ.አ.አ. በ2026 ከ2ዐ እስከ 25 ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ዩኒቨርስቲው ገልጿል።
ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ከቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን የካሪኩለም ቀረጻ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን መመረጡን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል።
ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እና የቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስር የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስ ማዕከል እንዲቋቋም ስምምነት ተደርጓል፡፡
ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ባለፈ ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የሚመጡ ተማሪዎች የሚቀበል መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው አምስት ኢትዮጵያውያንን ወደ ሩሲያ እና ቻይና በመላክ በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመጀመርያ ዲግሪ ሥልጠና ላይ መሆናቸውንና የመጨረሻ ዓመት ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡
የኑክሌር ሳይንስ ቴክኖሎጂ ማዕከሉን ሥራ ለማስጀመር ብቻ 200 ሚሊዮን ብር ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ ወጪውን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እንደሚሸፍን ተገልጿል፡፡
#ሪፖርተር
Read More
|| @ASTU_Network
🔥3👍1
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
#Tentative
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network
😭2👍1
#Department: Civil Engineering #CE
#Final
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Final
|| @ASTU_Network
💔4
ASTU Network ®️
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE Second year second semester final exam schedule #Tentative || @ASTU_Network
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
#Tentative
|| @ASTU_Network
Second year second semester final exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network
😢1