Volunteer Environmental Cleaning – Tomorrow Morning!
All students currently on campus are kindly requested to come to around Students' Union Office tomorrow at 1:00 (Local Time) to participate in the volunteer environmental cleaning activity.
Your cooperation is highly appreciated!
Student's Union Office
|| @ASTU_Network
All students currently on campus are kindly requested to come to around Students' Union Office tomorrow at 1:00 (Local Time) to participate in the volunteer environmental cleaning activity.
Your cooperation is highly appreciated!
Student's Union Office
|| @ASTU_Network
👍3👎2
Please inform those students who have participated in past ASTU visit programs to participate in the experience sharing with ASTU alumni, which will be held at ODA Neba Hall on Saturday, April 25, 2025, at 8:00 PM. Attendance is mandatory; missing is not.
|| @ASTU_Network
|| @ASTU_Network
የአንደኛ እና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ሲጠቀሙበት የነበረው ካፌ ለጊዜው አገልግሎት እየሰጠ ስላልሆነ ሁሉም ተማሪዎች በሲኒየር ካፌ እንዲጠቀሙ ተብሏል።
|| @ASTU_Network
|| @ASTU_Network
👎13🤬12👍1
🗣 Live Chat Discussion 🎙
💭 Topic: Do we really need a university degree? Why do we need it? How does it relate to our country’s conditions? And other related points.
⏰ Time: Tonight at 4:00 LT
Join Our Chat Group 👇
👉 @AstuTalks
.
💭 Topic: Do we really need a university degree? Why do we need it? How does it relate to our country’s conditions? And other related points.
⏰ Time: Tonight at 4:00 LT
Join Our Chat Group 👇
👉 @AstuTalks
.
👌2👍1
Due to program overlap experience sharing program is changed to tomorrow April 26, 2025 morning at 8:00AM. Attendance is mandatory and miss is not acceptable by any means.
|| @ASTU_Network
|| @ASTU_Network
Forwarded from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
TWS M88 Plus True Wireless Earbuds – 2023/24 Edition
✅Some Key features
✔️Bluetooth 5.3 – Fast & stable connection
✔️Clear stereo sound with deep bass
ENC noise cancellation for clear calls
Touch control for music & calls
Digital battery display (case + earbuds)
✔️2000mAh power bank function
Low latency – great for gaming
Sweat/splash resistant (IPX4)
✅Battery Life:
✔️Earbuds: Up to 5 hours
✔️Charging Case: 2000mAh (multiple charges + phone charging)
DM: Earbuds
.
✅Some Key features
✔️Bluetooth 5.3 – Fast & stable connection
✔️Clear stereo sound with deep bass
ENC noise cancellation for clear calls
Touch control for music & calls
Digital battery display (case + earbuds)
✔️2000mAh power bank function
Low latency – great for gaming
Sweat/splash resistant (IPX4)
✅Battery Life:
✔️Earbuds: Up to 5 hours
✔️Charging Case: 2000mAh (multiple charges + phone charging)
DM: Earbuds
.
❤1
Forwarded from Dudu fashion diaries 👚👗
Yemiyamamru crop megzat yemitifeligu
0980149119
0945553026
Bezih silk dewlu or
@Neyovlidon
@Lidunabi DM adrigu
Price 300 birr bicha
0980149119
0945553026
Bezih silk dewlu or
@Neyovlidon
@Lidunabi DM adrigu
Price 300 birr bicha
👍1
ASTU Network ®️
የአንደኛ እና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ሲጠቀሙበት የነበረው ካፌ ለጊዜው አገልግሎት እየሰጠ ስላልሆነ ሁሉም ተማሪዎች በሲኒየር ካፌ እንዲጠቀሙ ተብሏል። || @ASTU_Network
#Update #Cafe
በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።
|| @ASTU_Network
በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።
|| @ASTU_Network
👍4👏4
For All Non-Cafe students,
We have informed the concerned body about the issue you have suffering for the concerned body and they told us they will facilitate ASAP.
#Student affairs
#Non_cafe
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
We have informed the concerned body about the issue you have suffering for the concerned body and they told us they will facilitate ASAP.
#Student affairs
#Non_cafe
©️ student_Union1
|| @ASTU_Network
👍8
ASTU Network ®️ via @vote
Hey non-cafe students! 🙂 How are you getting through these days? ❓😁
anonymous poll
C. I have nothing 😭... and I’m just making it through these days by God’s grace and protection... lol 😂💔😭 – 105
👍👍👍👍👍👍👍 43%
A. I have money saved up or come from a rich family, so I’m just relaxing with no worries! 🤗 – 74
👍👍👍👍👍 30%
B. I don’t have enough money 😢 and am getting by with meals from cafes and homemade stuff like "beso," plus skipping meals some – 66
👍👍👍👍 27%
👥 245 people voted so far.
anonymous poll
C. I have nothing 😭... and I’m just making it through these days by God’s grace and protection... lol 😂💔😭 – 105
👍👍👍👍👍👍👍 43%
A. I have money saved up or come from a rich family, so I’m just relaxing with no worries! 🤗 – 74
👍👍👍👍👍 30%
B. I don’t have enough money 😢 and am getting by with meals from cafes and homemade stuff like "beso," plus skipping meals some – 66
👍👍👍👍 27%
👥 245 people voted so far.
😭10👍2
If you have these materials and want to sell them, we're looking for:
> HP PC charger
> PC mouse (wired/wireless)
DM: Contact Us
> HP PC charger
> PC mouse (wired/wireless)
DM: Contact Us
👍1
⚡️FAST Delivery !⚡️
የስራ ሰዓት ጠዋት 5:00 - 7:30 እና ከሰዓት በኋላ 10:00 - 2:00
በዚህ ስልክ ይደውሉ
call 📞0962048038
📞0713164279
Telegram @Fast_1d
ለበለጠ መረጃ channel ይቀላቀላሉ 👇 https://t.me/Fast_delivaryM
በተመጣጣኝ ዋጋ ትኩሱን ምግብ🍔 ዶርሞ ድረስ እናመጣለን
የስራ ሰዓት ጠዋት 5:00 - 7:30 እና ከሰዓት በኋላ 10:00 - 2:00
በዚህ ስልክ ይደውሉ
call 📞0962048038
📞0713164279
Telegram @Fast_1d
ለበለጠ መረጃ channel ይቀላቀላሉ 👇 https://t.me/Fast_delivaryM
በተመጣጣኝ ዋጋ ትኩሱን ምግብ🍔 ዶርሞ ድረስ እናመጣለን
👍2
Tomorrow, May 1, 2025, is Workers' Day. There will be no classes for most students, but classes will be held for certain students or sections with teachers and other special cases.
Happy Workers' Day!
Thank you!
|| @ASTU_Network
Happy Workers' Day!
Thank you!
|| @ASTU_Network
👀9👍6😁1💔1
#URGENT‼️
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
👍2
#ዜና
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት በኒውክለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ እንድትሰጥ ተመረጠች
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More
Source: addisstandardamharic
|| @ASTU_Network
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት በኒውክለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ እንድትሰጥ ተመረጠች
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አባል ሀገራት በኒውኩለር ኢንጂነሪግ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንድትሰጥ በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) መመረጧን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥና ለአፍሪካ አባል ሀገራት የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም እንዲሰጥ ስምምነት ላይ የተደረሰው፤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (IAEA)፣ በ #ቻይና መንግስት የቺንጓ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ባደረጉት የምክክር መድረክ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ በኢትዮጵያ የኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በመክፈት በኢንዱስትሪ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በአካባቢ ሳይንስ፣ በማዕድን፣ በማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች ላይ አቅም በመፍጠር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ፤ በኢትዮጵያ የኒኩለር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለአፍሪካ አባል ሀገራት እንዲሰጥ ኢትዮጵያ የተመረጠችው “ዘርፈ ብዙ ድርድሮች ተደርገውና የማስተናገድና አቅሟ ከግምት ውስጥ ገብቶ እንደሆነ” ገልፀዋል፡፡
በኢትዮጵያ የኑኩሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመስጠት የሚያስችሉ ላብራቶሪና አስፈላጊ ግብዓቶች በአለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲና በቻይና መንግስት በኩል ድጋፍ እንደሚደረግ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More
Source: addisstandardamharic
|| @ASTU_Network
🤣5👍4🔥4
#Department: Electrical Power and Control Engineering #EPCE
#Tentative
|| @ASTU_Network
Second year second semester fina exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network
😭3👍2
#News #MoE
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
|| @ASTU_Network
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
|| @ASTU_Network
👍1🕊1