የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይገለፃል ?
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣን ባገኘው መረጃ መሰረት የ12ኛ ክፍል የሁለተኛ ዙር ፈተና እርማት እየተጠናቀቀ ይገኛል።
እስከ የካቲት 15 ድረስ ዘገየ ቢባል እስከ የካቲት 20 ድረስ የውጤት ስራው ተጠናቆ ሊገለፅ እንደሚችል ሰምተናል።
ውጤት ከተገለፀ በኃላ በፍጥነት ወደ ምደባው እንደሚገባ የተገለፀልን ሲሆን በጣም ዘገየ ቢባል እስከ የካቲት 30 ድረስ ተማሪዎች ምደባቸውን እንዲያውቁ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል ተብለናል።
በሁለተኛ ዙር ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ከመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች ጋር አብሮ እንደሚገለጽ ነግረውናል።
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@fresh_astu
@fresh_astu
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣን ባገኘው መረጃ መሰረት የ12ኛ ክፍል የሁለተኛ ዙር ፈተና እርማት እየተጠናቀቀ ይገኛል።
እስከ የካቲት 15 ድረስ ዘገየ ቢባል እስከ የካቲት 20 ድረስ የውጤት ስራው ተጠናቆ ሊገለፅ እንደሚችል ሰምተናል።
ውጤት ከተገለፀ በኃላ በፍጥነት ወደ ምደባው እንደሚገባ የተገለፀልን ሲሆን በጣም ዘገየ ቢባል እስከ የካቲት 30 ድረስ ተማሪዎች ምደባቸውን እንዲያውቁ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል ተብለናል።
በሁለተኛ ዙር ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ከመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች ጋር አብሮ እንደሚገለጽ ነግረውናል።
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@fresh_astu
@fresh_astu
👍1
ውድ የ ASTU Fresh(2014) ቤተሰቦች የ ዛሬ መረጃ የሚያሳየን ምንድነው እውነት ውጤቱ እስከ 20 ከሆነ የሚለቀቀው የ ASTU መግቢያ ፈተና ደሞ ከ 24-26 ልሆን ይችላል እና ተዘጋጁ ለማለት ነው ።
ምንም ብሆን ግን ከ የካቲት 30 በፊት መሆኑን እወቁልኝ።የ ዛሬው መግለጫ የሚከበር ከ ሆነ ማለት ነው።
ምንም ብሆን ግን ከ የካቲት 30 በፊት መሆኑን እወቁልኝ።የ ዛሬው መግለጫ የሚከበር ከ ሆነ ማለት ነው።