#Freshman
For new students joining ASTU: here are the freshman courses. If you’re new to programming, check out the Python files for a good start.👆👆
For new students joining ASTU: here are the freshman courses. If you’re new to programming, check out the Python files for a good start.👆👆
❤1🙏1
❤5👍2
ASTU General
በቅድመ ምረቃ በመደበኛው መርሃ-ግብር ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የወጣ ማስታወቂያ:: #AASTU #ASTU የመረጣችሁ ጠብቁ ገና አላሳወቀም። @ASTU_General
📌 Note:
1️⃣ Cut-off point calculation: The average of the two scores is the student's score by converting the 12th grade score to 100% and taking the entrance exam score from 100%.
2️⃣ This cut-off point is only for those who have chosen Addis Ababa Science and Technology University 🏫 as their first choice.
We will announce the result viewing link on our social media.
@ASTU_General
1️⃣ Cut-off point calculation: The average of the two scores is the student's score by converting the 12th grade score to 100% and taking the entrance exam score from 100%.
2️⃣ This cut-off point is only for those who have chosen Addis Ababa Science and Technology University 🏫 as their first choice.
We will announce the result viewing link on our social media.
@ASTU_General
❤5👍5
#Freshman
You can check your assigned university through this link:
👉 http://213.55.101.18/
http://stuexam.astu.edu.et/
You can check your assigned university through this link:
👉 http://213.55.101.18/
http://stuexam.astu.edu.et/
❤3🥱2
Forwarded from ASTU Students' Union (Yonas Abera)
🗣Volunteer Opportunity for ASTU Students
Dear ASTU Students,
The Student Union at Adama Science and Technology University warmly invites volunteers to assist our 2018 freshmen students this Wednesday and Thursday.
If you are interested in participating, please fill out the Google form linked below.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSelEAv9-1Jx7WLoDZ1uS4bfOAkwa16bXUhsKO9K997xDbPqNg/viewform?usp=dialog
or for in person registration block 302 R 09 or R 07
Deadline Until oct 5 office time
Thank you for your support!
Dear ASTU Students,
The Student Union at Adama Science and Technology University warmly invites volunteers to assist our 2018 freshmen students this Wednesday and Thursday.
If you are interested in participating, please fill out the Google form linked below.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSelEAv9-1Jx7WLoDZ1uS4bfOAkwa16bXUhsKO9K997xDbPqNg/viewform?usp=dialog
or for in person registration block 302 R 09 or R 07
Deadline Until oct 5 office time
Thank you for your support!
❤6
#Irreechaa
Baga Ayyaana Irreechaa Bara 2018 nagaan geessan.
Irreechi kan milkiif badhaadhinaa isiniif haa ta'u!
Happy Irrecha!!
#Irreecha_Hora_Finfinnee
#Irreecha_Hora_Arsadee
ASTU General
Baga Ayyaana Irreechaa Bara 2018 nagaan geessan.
Irreechi kan milkiif badhaadhinaa isiniif haa ta'u!
Happy Irrecha!!
#Irreecha_Hora_Finfinnee
#Irreecha_Hora_Arsadee
ASTU General
❤37😁2
Notice to Senior Students
For volunteer students who wish to serve during the Freshman Welcome Days, you are kindly invited to join us.
Together with the Peace Forum of Adama Science and Technology University, we will sing for peace and warmly welcome our new freshman students.
Your participation will make a great difference!
For volunteer students who wish to serve during the Freshman Welcome Days, you are kindly invited to join us.
Together with the Peace Forum of Adama Science and Technology University, we will sing for peace and warmly welcome our new freshman students.
Your participation will make a great difference!
👍8❤1🍌1
ቀን 26/01/2018 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች
በ2018 ዓ.ም ወደ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመምጣት የመግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፋችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ስትመጡ በትራንስፖርት እጥረት እንዳትንገላቱ በማሰብ መስከረም 28 እና 29፣ 2018 ዓ.ም ከማለዳ ሁለት ሰዓት እስከ ቀትር 10 (አስር) ሰዓት ከአዲስ አበባ ሁለት መናኸሪያዎች ማለትም ከአውቶብስ ተራ (መርካቶ) እና ከቃሊቲ መናኻሪያዎች እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንልክላችሁ ስለሆነ በእድሉ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ከሌላ አቅጣጫ መጥታችሁ አዳማ ለምትደርሱ ተማሪዎች ደግሞ በመሃል አዳማ ከተማ ፍራንኮ አካባቢ እና ሚጊራ (አሰላ) መናኸሪያ በተመሳሳይ ቀናትና ሰዓት መኪኖችን ልከን የምንቀበላችሁ ስለሆነ ያለምንም የትራንሰፖርት እጥረት ስጋት ወደ ዩኒቨርሲቲያችን እንድትመጡ እንጋብዛለን፡፡
መልካምጉዞ!
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
For more information:
Face book: https://ASTU_Official
Website: https://www.astu.edu.et
Tele: +251 (0)222113961
Email: irccd@astu.edu.et
አዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
@ASTU_General
ማስታወቂያ
ለ2018 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች
በ2018 ዓ.ም ወደ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመምጣት የመግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፋችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ስትመጡ በትራንስፖርት እጥረት እንዳትንገላቱ በማሰብ መስከረም 28 እና 29፣ 2018 ዓ.ም ከማለዳ ሁለት ሰዓት እስከ ቀትር 10 (አስር) ሰዓት ከአዲስ አበባ ሁለት መናኸሪያዎች ማለትም ከአውቶብስ ተራ (መርካቶ) እና ከቃሊቲ መናኻሪያዎች እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንልክላችሁ ስለሆነ በእድሉ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ከሌላ አቅጣጫ መጥታችሁ አዳማ ለምትደርሱ ተማሪዎች ደግሞ በመሃል አዳማ ከተማ ፍራንኮ አካባቢ እና ሚጊራ (አሰላ) መናኸሪያ በተመሳሳይ ቀናትና ሰዓት መኪኖችን ልከን የምንቀበላችሁ ስለሆነ ያለምንም የትራንሰፖርት እጥረት ስጋት ወደ ዩኒቨርሲቲያችን እንድትመጡ እንጋብዛለን፡፡
መልካምጉዞ!
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
For more information:
Face book: https://ASTU_Official
Website: https://www.astu.edu.et
Tele: +251 (0)222113961
Email: irccd@astu.edu.et
አዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
@ASTU_General
www.astu.edu.et
Adama Science and Technology University - Adama Science and Technology University
Welcome to Adama Science and Technology University
❤13
#AASTU
ቅሬታ አለዎ?
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 የትምህርት ዓመት በተቋሙ ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎችን ዝርዝር ኦብላይን በ rgms.ethernet.edu.et ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ በተቋሙ ቅበላ እና ምደባ ላይ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች፤ ሙሉ ስም፣ የ12ኛ ክፍል አድሚሸን ቁጥር፣ የተብራራ ቅሬታ፣ የምዘገባ መረጃ፣ ውጤት እና ሌሎች አስፈላጊ የምትሏቸውን መረጃዎች በመግለፅ ከዛሬ መስከረም 26/2018 ዓ.ም እስከ ነገ መስከረም 27/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ በኢሜል አድራሻ admission@aastu.edu.et እንድታስገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
በአካል የሚመጡ ማመልከቻዎችን እንደማያስተናግድ የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ የቅሬታችሁን ጉዳይ ዩኒቨርሲቲው ከተመለከተው በኋላ ምላሻችንን በኢሜላችሁ የምንሳውቅ ይሆናል።
@ASTU_General
ቅሬታ አለዎ?
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 የትምህርት ዓመት በተቋሙ ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎችን ዝርዝር ኦብላይን በ rgms.ethernet.edu.et ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ በተቋሙ ቅበላ እና ምደባ ላይ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች፤ ሙሉ ስም፣ የ12ኛ ክፍል አድሚሸን ቁጥር፣ የተብራራ ቅሬታ፣ የምዘገባ መረጃ፣ ውጤት እና ሌሎች አስፈላጊ የምትሏቸውን መረጃዎች በመግለፅ ከዛሬ መስከረም 26/2018 ዓ.ም እስከ ነገ መስከረም 27/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ በኢሜል አድራሻ admission@aastu.edu.et እንድታስገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡
በአካል የሚመጡ ማመልከቻዎችን እንደማያስተናግድ የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ የቅሬታችሁን ጉዳይ ዩኒቨርሲቲው ከተመለከተው በኋላ ምላሻችንን በኢሜላችሁ የምንሳውቅ ይሆናል።
@ASTU_General
❤3
#MoE #NGAT
የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፥ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይገልጻል።
@ASTU_General
የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፥ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይገልጻል።
@ASTU_General
❤11
#Freshman students
#Part 1 Info.
ውድ የ @ASTU_General ቤተሰቦች እና አድስ ገቢ ተማሪዎች እንዴት ናችሁ፣ዝግጅት እንዴት ነው እያልን፤ዛሬ ብዙዎቻችሁ በውስጥ መስመር በጠየቃችሁኝ መሰረት አንድ አንድ ማወቅ ያለባችሁትን ነገር ሼር ለማረግ ነው።
1.ምን ምን ይዘን ነው የምንመጣው ?
ልብስ ጫማ አልላችሁም፣መቼም ያለልብስ ስለማትመጡ ግን ልብሳችሁ ከአዳማ ሙቀት ጋር የምስማማ መሆን አለበት።Actually ከሀምሌ ጀምሮ እስከ ጥር ድረስ ማታ ማታ ስለሚበርድ በተለይ ላይብረሪ ለምትቸክሉ ልጆች ደና ሹራብ እና ጃኬት ብትይዙ መልካም ነው።
ብዙዎቻችሁ የምትጠይቁት ስለ #PC ጉዳይ ነው። PC ካላችሁ ይዛችሁ ብትመጡ በጣም አሪፍ ነው።ምክንያቱም አብዛኛው የሚነበቡት መፅሐፍቶች በ #Pdf ስለሆነ እንድሁም ለ #Python ስለሚያስፈልጋችሁ። ከለላችሁም It is totally fine you can use computers in Libraries. ይዛቹ የምትመጡ ግን ጥንቃቀ አርጉ ግቢ ውስጥም ከግቢ ውጭም።
2. ስለ ትራንስፖርት ለጠየቃችሁኝ
ዩኒቨርሲቲው ከ አድስ አበባ እስከ አዳማ የራሱን ትራንስፖርት ያዘጋጃል።So እስከ አድስ አበባ በ ፓብልክ ትራንስፖርት ከመጣችሁ በኋላ በሁለት የአዲስ አበባ መናሀሪያዎች (" ከማለዳ ሁለት ሰዓት እስከ ቀትር 10 (አስር) ሰዓት ከአዲስ አበባ ሁለት መናኸሪያዎች ማለትም ከአውቶብስ ተራ (መርካቶ) እና ከቃሊቲ መናኻሪያዎች እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንልክላችሁ ስለሆነ በእድሉ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን")የዩኒቨርስቲውን የተማሪዎች ፖሊስ ልብስ የለበሱ ልጆች ስለሚገኙ በዛ መምጣት ትችላላችሁ።
ከአለኝ ልምድ አንፃር ግን ቶሎ መድረስ ለምትፈልጉ በ ቡድን ወይ ደሞ ከቤተሰብ ጋር ብትመጡ ይመረጣል ምክንያቱም ባሱ ስለሚመላለስ ልያቆያችሁ ይችላል።
አዳማ ከገባችሁ በኋላ ከ #ፖስታ ኮለጅ ብላችሁ ነው ታክሲ የምትይዙት፣ ፖስታ ሰፈር እና ታክሲ ውስጥ በጣም ጥንቃቄ አርጉ የተደራጁ ሌቦች ስላሉ።
ሌላ ግቢ በር ላይ እንደ ደረሳችሁ የሚያግዙአችሁ ተማሪዎች አሉ like የተማሪዎች ፖሊስ፣የፕሮቴስታንት፣የ ኦርቶዶክስ እና የሙስሊም ህብረት እምነት አስተባባሪዎች።
3.ስለምዝገባ
ግቢ ከገባችሁ መጀመሪያ ዶርማችሁ ሄዳችሁ ዶርም ከወሰዳችሁ በኋላ ወደ ምዝገባ ቦታው ብትሄዱ ጥሩ ነው።ወይ ደሞ ከተመዘገባችሁ በሆአላ ወደ ዶርም መሀድ ትችላላችሁ
የወንዶች ዶርምተሪ #Kulubi ይባላል፣የሴቶች ዶርምተሪ ደሞ #Anfi theatre የሚባለው መሀል ከተማ በሉት😊😊
የምዝገባ ቦታ #ASTU_ICT_Center የሚባል ህንፃ ላይ ነው ።የምገኘው ከ ፕረዚዳንት ብሮ በስተጀርባ ነው ።
Notice: Starting from ASTU gates there are ASTU peace forum and ASTU Student Union polices who helps and guides you.
@ASTU_General
#Part 1 Info.
ውድ የ @ASTU_General ቤተሰቦች እና አድስ ገቢ ተማሪዎች እንዴት ናችሁ፣ዝግጅት እንዴት ነው እያልን፤ዛሬ ብዙዎቻችሁ በውስጥ መስመር በጠየቃችሁኝ መሰረት አንድ አንድ ማወቅ ያለባችሁትን ነገር ሼር ለማረግ ነው።
1.ምን ምን ይዘን ነው የምንመጣው ?
ልብስ ጫማ አልላችሁም፣መቼም ያለልብስ ስለማትመጡ ግን ልብሳችሁ ከአዳማ ሙቀት ጋር የምስማማ መሆን አለበት።Actually ከሀምሌ ጀምሮ እስከ ጥር ድረስ ማታ ማታ ስለሚበርድ በተለይ ላይብረሪ ለምትቸክሉ ልጆች ደና ሹራብ እና ጃኬት ብትይዙ መልካም ነው።
ብዙዎቻችሁ የምትጠይቁት ስለ #PC ጉዳይ ነው። PC ካላችሁ ይዛችሁ ብትመጡ በጣም አሪፍ ነው።ምክንያቱም አብዛኛው የሚነበቡት መፅሐፍቶች በ #Pdf ስለሆነ እንድሁም ለ #Python ስለሚያስፈልጋችሁ። ከለላችሁም It is totally fine you can use computers in Libraries. ይዛቹ የምትመጡ ግን ጥንቃቀ አርጉ ግቢ ውስጥም ከግቢ ውጭም።
2. ስለ ትራንስፖርት ለጠየቃችሁኝ
ዩኒቨርሲቲው ከ አድስ አበባ እስከ አዳማ የራሱን ትራንስፖርት ያዘጋጃል።So እስከ አድስ አበባ በ ፓብልክ ትራንስፖርት ከመጣችሁ በኋላ በሁለት የአዲስ አበባ መናሀሪያዎች (" ከማለዳ ሁለት ሰዓት እስከ ቀትር 10 (አስር) ሰዓት ከአዲስ አበባ ሁለት መናኸሪያዎች ማለትም ከአውቶብስ ተራ (መርካቶ) እና ከቃሊቲ መናኻሪያዎች እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንልክላችሁ ስለሆነ በእድሉ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን")የዩኒቨርስቲውን የተማሪዎች ፖሊስ ልብስ የለበሱ ልጆች ስለሚገኙ በዛ መምጣት ትችላላችሁ።
ከአለኝ ልምድ አንፃር ግን ቶሎ መድረስ ለምትፈልጉ በ ቡድን ወይ ደሞ ከቤተሰብ ጋር ብትመጡ ይመረጣል ምክንያቱም ባሱ ስለሚመላለስ ልያቆያችሁ ይችላል።
አዳማ ከገባችሁ በኋላ ከ #ፖስታ ኮለጅ ብላችሁ ነው ታክሲ የምትይዙት፣ ፖስታ ሰፈር እና ታክሲ ውስጥ በጣም ጥንቃቄ አርጉ የተደራጁ ሌቦች ስላሉ።
ሌላ ግቢ በር ላይ እንደ ደረሳችሁ የሚያግዙአችሁ ተማሪዎች አሉ like የተማሪዎች ፖሊስ፣የፕሮቴስታንት፣የ ኦርቶዶክስ እና የሙስሊም ህብረት እምነት አስተባባሪዎች።
3.ስለምዝገባ
ግቢ ከገባችሁ መጀመሪያ ዶርማችሁ ሄዳችሁ ዶርም ከወሰዳችሁ በኋላ ወደ ምዝገባ ቦታው ብትሄዱ ጥሩ ነው።ወይ ደሞ ከተመዘገባችሁ በሆአላ ወደ ዶርም መሀድ ትችላላችሁ
የወንዶች ዶርምተሪ #Kulubi ይባላል፣የሴቶች ዶርምተሪ ደሞ #Anfi theatre የሚባለው መሀል ከተማ በሉት😊😊
የምዝገባ ቦታ #ASTU_ICT_Center የሚባል ህንፃ ላይ ነው ።የምገኘው ከ ፕረዚዳንት ብሮ በስተጀርባ ነው ።
Notice: Starting from ASTU gates there are ASTU peace forum and ASTU Student Union polices who helps and guides you.
@ASTU_General
❤11
#Freshman_Info
#Part_2
4.ሰለ ID
ስትመዘገቡ ለግዜያዊነት የሚያገለግላችሁ
የሆነች ወረቀት ይሰጣችኋል።ዋናው ID ደሞ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው የምሰጣችሁ።
5.ስለ ዶርም መቀያየር
ዶርም ከልጆች ጋር ተስማምታችሁ መቀያየር ትችላላችሁ።ግን Officially በጭራሽ አይፈቀድም።
6.ስለ #Sylinder መቀየር
የበሮቹ ስልንደሮች አስተማማኝ በአለመሆናቸው ምክንያት አንድ አንድ ልጆች ብር አዋተው ስልንደር ይገዛሉ።
ይህም ሲኒየር ዎች የተቀረፀ ቁልፍ ስላላቸው እና ቁልፎቹ እርስ በእርሳቸው ስለሚከፋፈቱ ነው። ግን officially አይፈቀድም።
7.ግቢ ውስጥ ያለው ፅዳት እና ሴፍቲ
ግቢ ውስጥም ሌቦች እንዳሉ እንድታቁት እፈልጋለሁ።ሌቦቹ ከሲነየርም ከእናንተው ከፍሬሽ ልሆን ይችላሉ።ስለዚህ ጥንቃቄ በጣም አስፈላጊ ነው።በተለይ ስልካችሁን በደንብ ተጠንቀቁ።
#Toilet
ሽንትቤት አሁን ስትገቡ ይፀዳል ምናልባት እስከ አንድ ወር ከዛ በኋላ ሌላ ታሪክ ነው የሚሆንባችሁ።So ፖፖ(#Popo) ነገር ይዛችሁ ብትመጡ ባይ ነኝ😆😆😆
#Shower,ውሃ
ውሃ ለሁለት ሳምንት በስራዓት ይመጣል ያው የእናንተን ቅበላ አስመልክቶ እኛም እናንተጋ መጥተን እንታጠባለን🙄🙄 ከዛ በኋላ በፈረቃ ነው አባቴ።እናሸንፋለን የሚትታጠቡበት ግዜም አለ😊:: ግን አሁን ላይ በውሃ ASTU በጣም ተቀይሮአል፡ ሁለ እየመታች ነው።
8.ሌላው እና የመጨረሻው ትምህርት ይከብዳል ወይ ?
#አይከብድም!!!
ለ Sura ከከበደ ለ Gebremedhin Gebre Mechael ይከብዳል ማለት ነውን? አይደለም !
ምን ለማለት ነው positive attitude ይኑራችሁ እና በተሸነፈ አዕምሮ አትምጡ።የመጀመሪያ አመት ላይ ያሉት ኮርስዎች almost የሚሰሩ ናቸው እና የሲነየርዎችን ወሬ እየሰማችሁ አትረበሹ።
እዚህ ስትመጡ ልከብዳችሁ የሚችለው እነዚህ ነገር ናቸዉ።
1.Time management
2. የፈተና አወጣት አለማወቅ
3.ረጅም ሰዓት መማር እና
4. organize የሆነ የሚነበብ መፅሐፍ ማጣት ነው።
እነዚህን መላመድና መቆጣጠር ከቻላችሁ በቂ ነው።ሲኒየርዎችንም ምክር ስትጠይቁት እነዚህን ነገሮች ጠይቁ እንጂ ስለትምህርት ክብደት፣ስለአስተማሪ መጥፎነት አትጠይቁት።
9.ስለ #Wifi
ሰለ Wifi የምትጠይቁት ልጆች ስረዓታችሁን ያዙ፣Wifi ካልሰራ ላትመጡ ነው እንደ ጎበዝ።😡
ለማንኛውም wifi ላይብረሪ ላይ እንጂ ዶርም ላይ የለም።
Attention: ከላይ ተራ ቁጥር 7 ላይ ሰለ ሽኖ ቤት እና ስለ ውሃ ያነሳውት ሀሳብ ለወንዶች ነው 😊
የሴቶች ዶርም ላይ ሽንትቤት እንደምፀዳ፣ውሃ ብዙ ግዜ እንደምመጣ ሰምቻለሁ።
ቅድመ መረጃችን እሄን ይመስላል ከጠቀማችሁ ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉ።
Notice: This post(Freshman info part 1 and part 2) is edited from last years post.
If you have any special question which is not mentioned: @suraf_ell
Join:
@ASTU_General
#Part_2
4.ሰለ ID
ስትመዘገቡ ለግዜያዊነት የሚያገለግላችሁ
የሆነች ወረቀት ይሰጣችኋል።ዋናው ID ደሞ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው የምሰጣችሁ።
5.ስለ ዶርም መቀያየር
ዶርም ከልጆች ጋር ተስማምታችሁ መቀያየር ትችላላችሁ።ግን Officially በጭራሽ አይፈቀድም።
6.ስለ #Sylinder መቀየር
የበሮቹ ስልንደሮች አስተማማኝ በአለመሆናቸው ምክንያት አንድ አንድ ልጆች ብር አዋተው ስልንደር ይገዛሉ።
ይህም ሲኒየር ዎች የተቀረፀ ቁልፍ ስላላቸው እና ቁልፎቹ እርስ በእርሳቸው ስለሚከፋፈቱ ነው። ግን officially አይፈቀድም።
7.ግቢ ውስጥ ያለው ፅዳት እና ሴፍቲ
ግቢ ውስጥም ሌቦች እንዳሉ እንድታቁት እፈልጋለሁ።ሌቦቹ ከሲነየርም ከእናንተው ከፍሬሽ ልሆን ይችላሉ።ስለዚህ ጥንቃቄ በጣም አስፈላጊ ነው።በተለይ ስልካችሁን በደንብ ተጠንቀቁ።
#Toilet
ሽንትቤት አሁን ስትገቡ ይፀዳል ምናልባት እስከ አንድ ወር ከዛ በኋላ ሌላ ታሪክ ነው የሚሆንባችሁ።So ፖፖ(#Popo) ነገር ይዛችሁ ብትመጡ ባይ ነኝ😆😆😆
#Shower,ውሃ
ውሃ ለሁለት ሳምንት በስራዓት ይመጣል ያው የእናንተን ቅበላ አስመልክቶ እኛም እናንተጋ መጥተን እንታጠባለን🙄🙄 ከዛ በኋላ በፈረቃ ነው አባቴ።እናሸንፋለን የሚትታጠቡበት ግዜም አለ😊:: ግን አሁን ላይ በውሃ ASTU በጣም ተቀይሮአል፡ ሁለ እየመታች ነው።
8.ሌላው እና የመጨረሻው ትምህርት ይከብዳል ወይ ?
#አይከብድም!!!
ለ Sura ከከበደ ለ Gebremedhin Gebre Mechael ይከብዳል ማለት ነውን? አይደለም !
ምን ለማለት ነው positive attitude ይኑራችሁ እና በተሸነፈ አዕምሮ አትምጡ።የመጀመሪያ አመት ላይ ያሉት ኮርስዎች almost የሚሰሩ ናቸው እና የሲነየርዎችን ወሬ እየሰማችሁ አትረበሹ።
እዚህ ስትመጡ ልከብዳችሁ የሚችለው እነዚህ ነገር ናቸዉ።
1.Time management
2. የፈተና አወጣት አለማወቅ
3.ረጅም ሰዓት መማር እና
4. organize የሆነ የሚነበብ መፅሐፍ ማጣት ነው።
እነዚህን መላመድና መቆጣጠር ከቻላችሁ በቂ ነው።ሲኒየርዎችንም ምክር ስትጠይቁት እነዚህን ነገሮች ጠይቁ እንጂ ስለትምህርት ክብደት፣ስለአስተማሪ መጥፎነት አትጠይቁት።
9.ስለ #Wifi
ሰለ Wifi የምትጠይቁት ልጆች ስረዓታችሁን ያዙ፣Wifi ካልሰራ ላትመጡ ነው እንደ ጎበዝ።😡
ለማንኛውም wifi ላይብረሪ ላይ እንጂ ዶርም ላይ የለም።
Attention: ከላይ ተራ ቁጥር 7 ላይ ሰለ ሽኖ ቤት እና ስለ ውሃ ያነሳውት ሀሳብ ለወንዶች ነው 😊
የሴቶች ዶርም ላይ ሽንትቤት እንደምፀዳ፣ውሃ ብዙ ግዜ እንደምመጣ ሰምቻለሁ።
ቅድመ መረጃችን እሄን ይመስላል ከጠቀማችሁ ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉ።
Notice: This post(Freshman info part 1 and part 2) is edited from last years post.
If you have any special question which is not mentioned: @suraf_ell
Join:
@ASTU_General
❤13🙏2😁1
Forwarded from ASTUECSF official
✨እንኳን ደህና መጣችሁ!!✨
በጣም የምንወዳችሁ የአንደኛ ዓመት የወንጌል አማኝ ተማሪዎች እንኳን ወደ ASTU ግቢ በደህና መጣችሁ እያለን ። እኛም የናንተን መምጣት በጉጉት ስንጠብቅ እንደነበር ለመግለጽ እንወዳለን :: እኛ የASTU ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት እንሰኛለን ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ12:00-2:30 የሚቆይ የፀሎት፣ የአምልኮ፣ የቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም የህብረት ጊዜ አለን:: በዚህ ህብረት ውስጥ አብራቹን እግዚአብሔርን ለማምለክ ከእኛ ጋ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ይለናል :: በግቢ ቆይታቹ አብሯቹ የሚሆኑ ወንድም እና እህቶች(family) ይሰጣችኋል በጉጉት እየጠበቅናችሁ ነው!
📌ማንኛውንም መረጃ ለማግኘት ብትፈልጉ ከታች የተቀመጡትን የመሪዎችን ስልክ መጠቀም ትችላላቹ።
👉 Mintesnot - +251924697298
👉 Kidus - +251909612378
👉 Abenezer- +251922891642
👉 Yonaten - +251954696262
👉Aklilu-+251905075812
INSTAGRAM | YOUTUBE | TIKTOK
“እናንተ ደግሞ ከእኛ ጋር ኅብረት እንዲኖራችሁ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እናወራላችኋለን። ኅብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው።”
1ኛ ዮሐንስ 1፥3
በጣም የምንወዳችሁ የአንደኛ ዓመት የወንጌል አማኝ ተማሪዎች እንኳን ወደ ASTU ግቢ በደህና መጣችሁ እያለን ። እኛም የናንተን መምጣት በጉጉት ስንጠብቅ እንደነበር ለመግለጽ እንወዳለን :: እኛ የASTU ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት እንሰኛለን ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ12:00-2:30 የሚቆይ የፀሎት፣ የአምልኮ፣ የቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም የህብረት ጊዜ አለን:: በዚህ ህብረት ውስጥ አብራቹን እግዚአብሔርን ለማምለክ ከእኛ ጋ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ይለናል :: በግቢ ቆይታቹ አብሯቹ የሚሆኑ ወንድም እና እህቶች(family) ይሰጣችኋል በጉጉት እየጠበቅናችሁ ነው!
📌ማንኛውንም መረጃ ለማግኘት ብትፈልጉ ከታች የተቀመጡትን የመሪዎችን ስልክ መጠቀም ትችላላቹ።
👉 Mintesnot - +251924697298
👉 Kidus - +251909612378
👉 Abenezer- +251922891642
👉 Yonaten - +251954696262
👉Aklilu-+251905075812
INSTAGRAM | YOUTUBE | TIKTOK
❤8👍2👎1
ሃይማኖታዊ ቻናሎች For freshman students
👉For protestant fellowship
@Astuecsf
@focussastu
👉For Orthodox ግቢ ጉባኤ
@gibigubaye
@Yaimora
👉For Muslim
@astu_msj
👉For Adventist Fellowship
https://t.me/astupcmsda
👉🏻 ASTU IMCS (Catholic)
@astu_ecc
👉Apostolic church(Only Jesus)
https://t.me/+kh4HHbFQeNMxZGI8
@ASTU_General
👉For protestant fellowship
@Astuecsf
@focussastu
👉For Orthodox ግቢ ጉባኤ
@gibigubaye
@Yaimora
👉For Muslim
@astu_msj
👉For Adventist Fellowship
https://t.me/astupcmsda
👉🏻 ASTU IMCS (Catholic)
@astu_ecc
👉Apostolic church(Only Jesus)
https://t.me/+kh4HHbFQeNMxZGI8
@ASTU_General
👍18❤5👎5🙏1🤓1
Forwarded from የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ
"ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ እንሆ መልካም ነው፤ እነሆም ያማረ ነው።" [መዝ 132 ፥ 1]
"Obboloonni tokkummaadhaan walii wajjin jiraachuun,
akkam gaarii dha! Akkam namatti tolaas!". [farf 132(133) ÷ 1]
ውድ የአ.ሳ.ቴ.ዩ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎቻችን በመዝሙረኛው ቃል " በአቀዳጀኸው ድል ክብሩ ታላቅ ሆነ። " [መዝ 21 ÷ 5] እያልን እንኳን ወደ ዩኒቨርስቲያችን በሰላም መጣችሁ እንላለን ።
Jaallatamtoota barattota waggaa jalqabaa "ASTU" jecha farfataa Dawiitiidhaan "Ulfinni isaa moʼannaa ati isaaf kenniteen guddaa taʼe; atis ulfinaa fi surraa isatti uwwifte." jechaa baga nagaadhaan gara yunivarsitii kenyaa dhuftan isiniin jenna.
"Obboloonni tokkummaadhaan walii wajjin jiraachuun,
akkam gaarii dha! Akkam namatti tolaas!". [farf 132(133) ÷ 1]
ውድ የአ.ሳ.ቴ.ዩ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎቻችን በመዝሙረኛው ቃል " በአቀዳጀኸው ድል ክብሩ ታላቅ ሆነ። " [መዝ 21 ÷ 5] እያልን እንኳን ወደ ዩኒቨርስቲያችን በሰላም መጣችሁ እንላለን ።
Jaallatamtoota barattota waggaa jalqabaa "ASTU" jecha farfataa Dawiitiidhaan "Ulfinni isaa moʼannaa ati isaaf kenniteen guddaa taʼe; atis ulfinaa fi surraa isatti uwwifte." jechaa baga nagaadhaan gara yunivarsitii kenyaa dhuftan isiniin jenna.
❤28👍2👎1🔥1🤬1