የተከበራችሁ የባንካችን ደንበኞች
****
ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ እሁድ መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 9፡30 ሰዓት ድረስ ከሲቢኢ ብር አገልግሎቶች በስተቀር ሁሉም የባንካችን ዲጂታል የክፍያ አማራጮች ማለትም የሞባይል ባንኪንግ፣ ኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ኤቲኤም ማሽኖች እንዲሁም የፖስ ማሽኖች እና በኮር ባንኪንግ የሚሰጡ አገልግሎቶች (Core Banking Services) በጊዜያዊነት ይቋረጣል።
በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ይህን አውቃችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እየጠየቅን፣ ለሚፈጠረው የአገልግሎት መስተጓጎል ይቅርታ እንጠይቃለን።
**********
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
****
ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ እሁድ መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 9፡30 ሰዓት ድረስ ከሲቢኢ ብር አገልግሎቶች በስተቀር ሁሉም የባንካችን ዲጂታል የክፍያ አማራጮች ማለትም የሞባይል ባንኪንግ፣ ኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ኤቲኤም ማሽኖች እንዲሁም የፖስ ማሽኖች እና በኮር ባንኪንግ የሚሰጡ አገልግሎቶች (Core Banking Services) በጊዜያዊነት ይቋረጣል።
በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ይህን አውቃችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እየጠየቅን፣ ለሚፈጠረው የአገልግሎት መስተጓጎል ይቅርታ እንጠይቃለን።
**********
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
👍4❤1
Shocking but true…
Albania just hired an AI as a Minister! 🇦🇱
Her name’s Diella… basically a robot boss now in charge of fighting corruption.
The future isn’t coming… it’s already here. And trust me, you’re not ready for this world. 🌍😂
Read here
Albania just hired an AI as a Minister! 🇦🇱
Her name’s Diella… basically a robot boss now in charge of fighting corruption.
The future isn’t coming… it’s already here. And trust me, you’re not ready for this world. 🌍😂
Read here
😭21❤8🤯4🤣2🕊1
NOTICE
‼️ For all ASTU Senior Students:
The dorm assignments for this year have been updated. You can check your assignment on the portal.
Portal Link: https://estudent.astu.edu.et/
‼️ For all ASTU Senior Students:
The dorm assignments for this year have been updated. You can check your assignment on the portal.
Portal Link: https://estudent.astu.edu.et/
👍7❤5😭5
#Notice
Students joining the campus today and tomorrow are requested to use the #GEDA gate. Security will not allow entry through other gates.
ASTU GENERAL
Students joining the campus today and tomorrow are requested to use the #GEDA gate. Security will not allow entry through other gates.
ASTU GENERAL
❤6
⭕️report print እንዲደረግላቸው እምትፈልጉ ዛሬ አዳር ስለምንሰራ @hamona24 ላይ ላኩልን ለነገ ጠዋት ተሰርቶ ይጠብቃችኋል። ነገ ቀን ወረፋ ይበዛል።
‼️pdf አድርጋችሁ ላኩልን።
ቦታ ቦሌ በር ፊት ለፊት
‼️pdf አድርጋችሁ ላኩልን።
ቦታ ቦሌ በር ፊት ለፊት
❤14✍3
ASTU General
Photo
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2018 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለአገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት መሳካት በሳይንስና ቴክኖሎጂ የሰለጠነ የሰው ሀይል ፍላጎትን ለማሟላት የበኩላቸዉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ በመንግስት ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው የተደራጁ ሲሆን በዘርፉ ብቃት ያላቸውን ሙያተኞችን በማፍራት ላይ ይገኛሉ፡፡
በመሆኑም በ2018 ዓ.ም. በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ተፈጥሮ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተወሰነውን 50% እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በበይነ-መረብ (online) በመስጠት የዩኒቨርሲቲዎቹን መስፈርት የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተቀብለን በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ለማስተማር እንፈልጋለን፡፡ በየዩኒቨርሲቲዎቹ የሚሰጡ ትምህርቶችን ዝርዝር ከታች ተያይዟል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፡-
• ከመስከረም 13 እስከ መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡-
• መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ይሆናል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡
• የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ https://stuexam.astu.edu.et/ ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
• ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡ በድረ-ገጻችን የምዝገባው ቀን ካበቃ በኋላ እናሳውቃለን።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡-
• በምዝገባ ወቅት በመረጡት ዩኒቨርሲቲ (የፈተና ጣቢያ) በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
• አመልካቾች የሀገር አቀፍ ፈተና አድሚሽን ቁጥራቸውንና ሌሎች መረጃዎችን በትክክል መሙላታቸውን ማረጋገጥ አለባቸው ፡፡
• የፈተና ጣቢያዎቹ ያላቸው የመፈተኛ ቦታ ውስን በመሆኑ ይህንኑ አውቃችሁ ቅድሚያ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
• በቂ አመላካቾች የሌሉባቻው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ እናሳውቃለን፡፡
• ለምዝገባና ለፈተና ምንም አይነት ክፍያ አይጠየቅም፣
• ከሚመዘገቡት አመልካቾች ውስጥ ለፈተና የሚቀርቡት ስም ዝርዝራቸው እና የፈተና ጣቢያዎች በሚከተሉት ድረ-ገፆች፡- www.astu.edu.et: www.aastu.edu.et እንደአስፈላጊነቱም በe-mail የሚገለፅ ይሆናል፡፡
• አመልካቾች ከወዲሁ ፈተናው በሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች፣ ማለትም (ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብና እንግሊዝኛ እንዲዘጋጁ ይመከራል፡፡
• ፈተና የሚሰጠው በበይነ-መረብ (online) ስለሆነ አመልካቾች በፈተና ጊዜ ሊያጋጥም የሚችል ግራ መጋባትን ለማስቀረት በምዝገባ ጊዜ ከመመዝገቢያ ፎርማቱ ጋር ተያይዞ የቀረበውን የሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ ይመከራል፡፡
• አመልካቾች ለፈተና ሲቀርቡ የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የሀገር አቀፍ ፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የመግቢያ ፈተናውን የሚያልፉ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሚደረገው የዩኒቨርሲቲ ምደባ ውስጥ አይካተቱም፡፡
• በውጤታቸው የተመረጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከላይ በተጠቀሱት ድረ-ገፆች ይገለፃል፡፡
• በመስፈርቱ መሰረት ያልተመረጡ አመልካቾች ከዚህ በፊት እንደሚደረገው በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደቡ ይሆናል፡፡
• በፈተናው ዕለት ማንኛውንም የሞባይል ስልኮችንና ስማርት ሰዓቶችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡
• በፈተና ወቅት ያልተገባ ተግባር መፈፀም በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ድረ-ገፆች መጎብኘት ይቻላል፡፡
www.astu.edu.et; www.aastu.edu.et
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፡፡
@fresh_astu
@fresh_astu
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለአገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት መሳካት በሳይንስና ቴክኖሎጂ የሰለጠነ የሰው ሀይል ፍላጎትን ለማሟላት የበኩላቸዉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ በመንግስት ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው የተደራጁ ሲሆን በዘርፉ ብቃት ያላቸውን ሙያተኞችን በማፍራት ላይ ይገኛሉ፡፡
በመሆኑም በ2018 ዓ.ም. በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ተፈጥሮ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተወሰነውን 50% እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በበይነ-መረብ (online) በመስጠት የዩኒቨርሲቲዎቹን መስፈርት የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተቀብለን በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ለማስተማር እንፈልጋለን፡፡ በየዩኒቨርሲቲዎቹ የሚሰጡ ትምህርቶችን ዝርዝር ከታች ተያይዟል፡፡
የምዝገባ ጊዜ፡-
• ከመስከረም 13 እስከ መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡-
• መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ይሆናል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡
• የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ https://stuexam.astu.edu.et/ ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
• ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡ በድረ-ገጻችን የምዝገባው ቀን ካበቃ በኋላ እናሳውቃለን።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡-
• በምዝገባ ወቅት በመረጡት ዩኒቨርሲቲ (የፈተና ጣቢያ) በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
• አመልካቾች የሀገር አቀፍ ፈተና አድሚሽን ቁጥራቸውንና ሌሎች መረጃዎችን በትክክል መሙላታቸውን ማረጋገጥ አለባቸው ፡፡
• የፈተና ጣቢያዎቹ ያላቸው የመፈተኛ ቦታ ውስን በመሆኑ ይህንኑ አውቃችሁ ቅድሚያ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡
• በቂ አመላካቾች የሌሉባቻው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ እናሳውቃለን፡፡
• ለምዝገባና ለፈተና ምንም አይነት ክፍያ አይጠየቅም፣
• ከሚመዘገቡት አመልካቾች ውስጥ ለፈተና የሚቀርቡት ስም ዝርዝራቸው እና የፈተና ጣቢያዎች በሚከተሉት ድረ-ገፆች፡- www.astu.edu.et: www.aastu.edu.et እንደአስፈላጊነቱም በe-mail የሚገለፅ ይሆናል፡፡
• አመልካቾች ከወዲሁ ፈተናው በሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች፣ ማለትም (ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብና እንግሊዝኛ እንዲዘጋጁ ይመከራል፡፡
• ፈተና የሚሰጠው በበይነ-መረብ (online) ስለሆነ አመልካቾች በፈተና ጊዜ ሊያጋጥም የሚችል ግራ መጋባትን ለማስቀረት በምዝገባ ጊዜ ከመመዝገቢያ ፎርማቱ ጋር ተያይዞ የቀረበውን የሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ ይመከራል፡፡
• አመልካቾች ለፈተና ሲቀርቡ የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የሀገር አቀፍ ፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የመግቢያ ፈተናውን የሚያልፉ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሚደረገው የዩኒቨርሲቲ ምደባ ውስጥ አይካተቱም፡፡
• በውጤታቸው የተመረጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከላይ በተጠቀሱት ድረ-ገፆች ይገለፃል፡፡
• በመስፈርቱ መሰረት ያልተመረጡ አመልካቾች ከዚህ በፊት እንደሚደረገው በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደቡ ይሆናል፡፡
• በፈተናው ዕለት ማንኛውንም የሞባይል ስልኮችንና ስማርት ሰዓቶችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡
• በፈተና ወቅት ያልተገባ ተግባር መፈፀም በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ድረ-ገፆች መጎብኘት ይቻላል፡፡
www.astu.edu.et; www.aastu.edu.et
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፡፡
@fresh_astu
@fresh_astu
❤13⚡2🕊1
English Exam.pdf
1.3 MB
✅ ASTU/AASTU English Entrance exam
Chemistry.pdf
959 KB
✅ AASTU/ ASTU Chemistry entrance exam
Mathematics.pdf
1 MB
✅ ASTU/ AASTU previous years Maths entrance exam
Physics.pdf
1.2 MB
✅ ASTU/ AASTU Physics entrance exam
Join us: @fresh_astu
ASTU GENERAL.
New applicants try to do those questions for your upcoming exam.
Join us: @fresh_astu
ASTU GENERAL.
english_demo_exam.pdf
49.5 KB
#AASTU_and_ASTU
Additional practice questions for new applicants!
These are demo exams from the last 3 years.
Please try to prepare like your matric exams you did before.
Wish you a good luck!
ASTU GENERAL
Additional practice questions for new applicants!
These are demo exams from the last 3 years.
Please try to prepare like your matric exams you did before.
Wish you a good luck!
ASTU GENERAL
❤11👎3❤🔥1👍1
‼️ማስታወቂያ
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፣
በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠዉ ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ተፈታኞች ለፈተናው መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማወረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋል፡፡
ተፈታኞች ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደም ብላችሁ መገኘት አለባችው፡፡
ተፈታኞች ሞባይል ስልክ እና ስማርት ሰዓት ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መምጣት የተከለከለ ነው፡፡
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
For the 2018 academic year, students who enrolled at Adama Science and Technology University and Addis Ababa Science and Technology University to study in the fields of Applied Sciences and Engineering are hereby informed that the entrance examination will be held on Tuesday, Meskerem 20, 2018 E.C., starting from 2:00 a.m. local time.
Reminder:
Candidates must bring a printed copy of their registration slip downloaded from the system as proof of registration.
Candidates must also bring an official ID and their admission card and arrive at the examination center they selected during registration before the scheduled time.
Bringing mobile phones and smart watches into the examination center is strictly prohibited.
Adama Science and Technology University & Addis Ababa Science and Technology University
ASTU General
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፣
በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠዉ ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ተፈታኞች ለፈተናው መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማወረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋል፡፡
ተፈታኞች ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደም ብላችሁ መገኘት አለባችው፡፡
ተፈታኞች ሞባይል ስልክ እና ስማርት ሰዓት ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መምጣት የተከለከለ ነው፡፡
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
For the 2018 academic year, students who enrolled at Adama Science and Technology University and Addis Ababa Science and Technology University to study in the fields of Applied Sciences and Engineering are hereby informed that the entrance examination will be held on Tuesday, Meskerem 20, 2018 E.C., starting from 2:00 a.m. local time.
Reminder:
Candidates must bring a printed copy of their registration slip downloaded from the system as proof of registration.
Candidates must also bring an official ID and their admission card and arrive at the examination center they selected during registration before the scheduled time.
Bringing mobile phones and smart watches into the examination center is strictly prohibited.
Adama Science and Technology University & Addis Ababa Science and Technology University
ASTU General
❤18