Department of ACFN(2012 Batch)
1.2K subscribers
57 photos
3 videos
116 files
12 links
Download Telegram
Forwarded from Arshavin STORE
Urgent Notice:- To All Exit exam examinees This is to kindly inform you that the SECOND ROUND (the Mid-Year) exit exam will take place from Yekatit 6-9/2016 E.C. Model exams for new examinees will be conducted next week from Monday to Thursday (Tirri 27-30/2016 E.C).
ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን አሳወቀ።

በ2016 ዓ/ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ ተፈታኞች ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 እስከ 21/2016 መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

የአገልግሎት ክፍያ  500.00 ብር በ ' ቴሌ ብር ' ብቻ የሚፈጸም መሆኑ አስገንዝቧል።

#ለመጀመሪያ_ጊዜ የመውጫ ፈተና የሚፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማቸው በኩል መሆኑን የገለጸው ሚኒስቴሩ አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎችን በተቋማቸው በኩል እንደሚደርሳቸው አሳውቋል።

@tikvahethiopia
Notice
To those graduates who wants to be assistant instructor, unity adama campus has a vacancy for one graduate assistance. If anyone who has interest report to dean office.
Fitsum k. Head Dep't of ACFN
Forwarded from UNITY UNIVERSITY REGISTRAR OFFICIAL (Haile)
GAT

የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ የሚካሄደው ከሐምሌ 24 - ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ የመመዝገቢያው ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት በ https://NGAT.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።



====================

Channel:
@UnityRegistrar

Comment : @UnityRegistrarChat

Comments must be related to the post or your account will be banned.
Forwarded from abu yamu
The above students. You are expected to contact A/Melik as soon as possible.
Fitsum k.