💢 #ዳናዎች_በኔም_ዘመን_challenge
ፀሀፊ kedir taju ድሮም እወደዋለው አሁን ውዴታው እጥፍ ድርብ ሆኖ ጨምሮብኛል::
🔰ፎቶ:- ኑራንዩ ወልዩሏህ ሸይኽ ሰይድ ሚቅባሰል ኑር አል አብሬትይ
🔰አልሀምዱሊላህ ያንቱ ላደረገኝ መውደድ የሚገባኝን ያህል እወዶታለሁ ለማለት ባልደፍርም ቀልቤን ወደ አንቱ ላዞረልኝ አሏህ የጠራ የደራ የላቀ ምስጋና ይድረሰው::
♻️Share & join
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
❇️ @abretpro
ፀሀፊ kedir taju ድሮም እወደዋለው አሁን ውዴታው እጥፍ ድርብ ሆኖ ጨምሮብኛል::
🔰ፎቶ:- ኑራንዩ ወልዩሏህ ሸይኽ ሰይድ ሚቅባሰል ኑር አል አብሬትይ
🔰አልሀምዱሊላህ ያንቱ ላደረገኝ መውደድ የሚገባኝን ያህል እወዶታለሁ ለማለት ባልደፍርም ቀልቤን ወደ አንቱ ላዞረልኝ አሏህ የጠራ የደራ የላቀ ምስጋና ይድረሰው::
♻️Share & join
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
❇️ @abretpro
❇️🔰 ኸሚስ🔰💚
#አብሬት_መንዙማ
በ #ዛኪር_አብዱልራህማን
صلى الله على محمد باب المنن والكرم
صلى الله على محمد مفتاح كنوز النعم (العلم)
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ባቡል ሚነኒ ወልከረም:
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ሚፍታሁ ኩኑዚ ኒعም / عለም /
♻️Share & join
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
❇️ @abretpro
https://youtu.be/uwsGC_8a7sA
#አብሬት_መንዙማ
በ #ዛኪር_አብዱልራህማን
صلى الله على محمد باب المنن والكرم
صلى الله على محمد مفتاح كنوز النعم (العلم)
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ባቡል ሚነኒ ወልከረም:
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ሚፍታሁ ኩኑዚ ኒعም / عለም /
♻️Share & join
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
❇️ @abretpro
https://youtu.be/uwsGC_8a7sA
YouTube
አብሬት መንዙማ 45
አብሬት መንዙማ
በዛኪር አብዱልራህማን
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ባቡል ሚነኒ ወልከረም:
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ሚፍታሁ ኩኑዚ ኒعም / عለም /
صلى الله على محمد باب المنن والكرم
صلى الله على محمد مفتاح كنوز النعم (العلم)
በዛኪር አብዱልራህማን
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ባቡል ሚነኒ ወልከረም:
ሰለሏ አላ ሙሀመድ ሚፍታሁ ኩኑዚ ኒعም / عለም /
صلى الله على محمد باب المنن والكرم
صلى الله على محمد مفتاح كنوز النعم (العلم)
🔰💢መገርገበያ💢🔰
አብሬት መንዙማ
በሸህ መኪ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
በርቁ ፈይዱል አይኔ ኒዛሚል ውጁዲ
اللهم صل على محمّد ٢
برق فيض العين نظام الوجود
@abretpro
https://youtu.be/3-Fj0BTL0Aw
አብሬት መንዙማ
በሸህ መኪ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
በርቁ ፈይዱል አይኔ ኒዛሚል ውጁዲ
اللهم صل على محمّد ٢
برق فيض العين نظام الوجود
@abretpro
https://youtu.be/3-Fj0BTL0Aw
YouTube
abret menzuma አብሬት መንዙማ 46
አብሬት መንዙማ
በሸህ መኪ እስከነ ፅሁፉ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
በርቁ ፈይዱል አይኔ ኒዛሚል ውጁዲ
اللهم صل على محمّد ٢
برق فيض العين نظام الوجود
በሸህ መኪ እስከነ ፅሁፉ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
በርቁ ፈይዱል አይኔ ኒዛሚል ውጁዲ
اللهم صل على محمّد ٢
برق فيض العين نظام الوجود
😢1
የኢልም ባህር ስለሆኑት ሸይኽ ሰይድ ሚቅባሰል ኑር የቂራት ታሪክ ከብዙ በጥቂቱ @abretpro
🔰 #አህመድ_ጉርባ ከአብሬትይ (አበል ራሙዝ) ቁጥር አንድ ተጠሪ ከሆኑ ሙሪዶቻቸው አንዱ ናቸው:: አንዴ "#የአብሬት_ሸህ #ሰይድ_ባኡ_ሳሊስ አስጠሩኝ ተጣድፌ ወዳሉበት አቀናሁ። ያሉበት እንደደረስኩ አንድ ቆጮ የማይበላ ልጅ ሊወለድላቸው እንደሆነ እና እኔ ጤፍ መዝራት እንድጀምር አዘዙኝ ትእዛዛቸውን ተቀብይ ያሉትን ፈፀምኩ። ጤፉን አጨድኩና ወደ ጎተራ አስገብቼ ወደ አብሬት ወረድኩ። ለአብሬት ሸይኽ ያሉኝን አድርጊያለሁ ልጁ የታለ ብዬ አልኳቸው። እርሳቸውም 'አህመድ እኔ ዋሽቼህ አውቃለሁን?' ብለው ጠየቁኝ እኔም 'በፍፁም!' አልኳቸው። 'ያልኩህ ልጅ እናቱ ልትገባ 3 አመት ይቀራታል..' አሉኝ። ብለው አህመድ ጉርባ ተናግረዋል::
🔰 ሱብሀነሏህ! ጉድ አትሉም? ጤፍ እንዲዘራ የነገሩት ወቅት ይወለዳል ብለው ያሉዋቸው ልጃቸው እናት እንኳን ገና አልገቡም ነበር በዛን ወቅት #እመት_ዘህራ #ጅማ ነበሩ ፣ እመት ዘህራ እጅግ አሏህን ፈሪ ሙእሚን እና በጣም የቀሩ አሊም ነበሩ ፣ #አብሬትይ ይህንን በተናገሩ በሶስተኛው አመት እሜት ዘሀራን አገቧቸው ፣ እመት ዘህራም ወደ አብሬት መጡ። አብሬትይ የተናገሩላቸው ልጅም በ1933 ጣሊያን ሲወጣ ተወለዱ ፣ እሳቸውም #ሰይድ_ሚቅባሰል_ኑር ናቸው::
🔰 5አመት ሲሆናቸው ቁርአንን በ #ዛኪር_አብዱልራህማን አንድ አመት ከስድስት ወር ፈጅቶባቸው ጨረሱ። አባታቸው ኪታብ እንዲጀምሩ ወደ አንድ ሸህ እልካለሁ ብለው ሲሉ ከእናቶቻቸው ቤተሰቦች እነ ኢማም አቂል ሌሎችም 'ገና የ6 አመት ከግማሽ ልጅ ነው። የሰው አፍ ወስጥ ይገባል አይሆንም። ' የሚል ቅሬታ አሰሙ #ኢማም_አቂል ቁርአን ደግሞ ቢቃራ ይሻላል ብለው ሲሉ አባባ ሰይዲን አስጠርተው ቁርአን ከፍተው ሰጡዋቸውን ቅራ ብለው አሏቸው እሳቸውም አሳምረው ቀሩ ከዚ የተሻለ የሚቀራ ደረሳ የት አለ? በማለት ኢማም አቂልን ጠየቋቸው ኢማም አቂልም በደምብ አይቀራም ብዬስ አይደለም በዚህ ቁመቱ በዚህ እድሜው ከደረሶች ተቀላቅሎ ኪታብ ቢጀምር የሰው አይን ምን ያደርግብኝ ይሆን ብዬ ሰግቼ ነው ብለው አሉ ያኔ አባባ እንደዛ ነው እንዴ በቃ ትንሽ ከፍ እስኪል እኔ አቀራዋለው ብለው አሉ ፣ ሹጃእ እና ባፈድል የተሰኙትን ኪታቦችን በአባታቸው በሰይድ ባኡ ሳሊስ ጨርሰው ሚንሀጅን ግማሽ ያህል ከቀሩ በሁዋላ ወደ ስልጥ ወሰዷቸው በዳምር ሸህ ቂራታቸውን ቀጠሉ። ከዛ ያለ ማቆም ጉራጌ እና ስልጤ ውስጥ ከአንድ ቦታ ሌላ ቦታ እየተጏጏዙ በወቅቱ በነበሩ ታላላቅ ሸሆች ቂራታቸውን ቀጠሉ::
🔰ለአብዮት ያህል *በስልጥ #ኧዳምር_ሼህ ፦ ኡምዳ ፣ ሚንሀጅ እና ፊቂህ
* በ #ሸህ_ሁሴን_ዳሎቻ፦ ሚንሀጅ ፣ ነህው እና ሙልሀ ወ.ዘ.ተ ፣ አክሊል በ #ዋቻ_ሸህ #ሙሀመድ_ኸጣጥ ፦ከሽፈል ኒማብ ፣ ፈዋኪር ፣ ኢብኑ አቂል ፣ ሙጂብ እና ሱሩዳ ወ.ዘ.ተ ፣ በመቀጠል ወደ #መገር_ሸህ ፤ ቸሀ #አዶሼ_ሼህ በመቀጠል በ #ጮካ_ሸህ ጋር በያን፦ ኢስቲሀራ ፣ በመረር #የዋራ_ሸህ በያን፦ የቁርአን ተፍሲር እና የሀዲስ ኪታቦችን ተዟዙረው ከቀሯቸው ኪታቦች የሚጠቀሱት እናም ጥቂቶቹ ናቸው።
@abretpro
🔰ከዛሬ 25 አመታት በፊት የመደሁት መድህ በአሽር ጌታ ሸህ ጀመል የተከተበ መንዙማቸውን እስከነ ኪታቡ በራሳቸው ድምፅ ተጋበዙልን
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
🔰 #አህመድ_ጉርባ ከአብሬትይ (አበል ራሙዝ) ቁጥር አንድ ተጠሪ ከሆኑ ሙሪዶቻቸው አንዱ ናቸው:: አንዴ "#የአብሬት_ሸህ #ሰይድ_ባኡ_ሳሊስ አስጠሩኝ ተጣድፌ ወዳሉበት አቀናሁ። ያሉበት እንደደረስኩ አንድ ቆጮ የማይበላ ልጅ ሊወለድላቸው እንደሆነ እና እኔ ጤፍ መዝራት እንድጀምር አዘዙኝ ትእዛዛቸውን ተቀብይ ያሉትን ፈፀምኩ። ጤፉን አጨድኩና ወደ ጎተራ አስገብቼ ወደ አብሬት ወረድኩ። ለአብሬት ሸይኽ ያሉኝን አድርጊያለሁ ልጁ የታለ ብዬ አልኳቸው። እርሳቸውም 'አህመድ እኔ ዋሽቼህ አውቃለሁን?' ብለው ጠየቁኝ እኔም 'በፍፁም!' አልኳቸው። 'ያልኩህ ልጅ እናቱ ልትገባ 3 አመት ይቀራታል..' አሉኝ። ብለው አህመድ ጉርባ ተናግረዋል::
🔰 ሱብሀነሏህ! ጉድ አትሉም? ጤፍ እንዲዘራ የነገሩት ወቅት ይወለዳል ብለው ያሉዋቸው ልጃቸው እናት እንኳን ገና አልገቡም ነበር በዛን ወቅት #እመት_ዘህራ #ጅማ ነበሩ ፣ እመት ዘህራ እጅግ አሏህን ፈሪ ሙእሚን እና በጣም የቀሩ አሊም ነበሩ ፣ #አብሬትይ ይህንን በተናገሩ በሶስተኛው አመት እሜት ዘሀራን አገቧቸው ፣ እመት ዘህራም ወደ አብሬት መጡ። አብሬትይ የተናገሩላቸው ልጅም በ1933 ጣሊያን ሲወጣ ተወለዱ ፣ እሳቸውም #ሰይድ_ሚቅባሰል_ኑር ናቸው::
🔰 5አመት ሲሆናቸው ቁርአንን በ #ዛኪር_አብዱልራህማን አንድ አመት ከስድስት ወር ፈጅቶባቸው ጨረሱ። አባታቸው ኪታብ እንዲጀምሩ ወደ አንድ ሸህ እልካለሁ ብለው ሲሉ ከእናቶቻቸው ቤተሰቦች እነ ኢማም አቂል ሌሎችም 'ገና የ6 አመት ከግማሽ ልጅ ነው። የሰው አፍ ወስጥ ይገባል አይሆንም። ' የሚል ቅሬታ አሰሙ #ኢማም_አቂል ቁርአን ደግሞ ቢቃራ ይሻላል ብለው ሲሉ አባባ ሰይዲን አስጠርተው ቁርአን ከፍተው ሰጡዋቸውን ቅራ ብለው አሏቸው እሳቸውም አሳምረው ቀሩ ከዚ የተሻለ የሚቀራ ደረሳ የት አለ? በማለት ኢማም አቂልን ጠየቋቸው ኢማም አቂልም በደምብ አይቀራም ብዬስ አይደለም በዚህ ቁመቱ በዚህ እድሜው ከደረሶች ተቀላቅሎ ኪታብ ቢጀምር የሰው አይን ምን ያደርግብኝ ይሆን ብዬ ሰግቼ ነው ብለው አሉ ያኔ አባባ እንደዛ ነው እንዴ በቃ ትንሽ ከፍ እስኪል እኔ አቀራዋለው ብለው አሉ ፣ ሹጃእ እና ባፈድል የተሰኙትን ኪታቦችን በአባታቸው በሰይድ ባኡ ሳሊስ ጨርሰው ሚንሀጅን ግማሽ ያህል ከቀሩ በሁዋላ ወደ ስልጥ ወሰዷቸው በዳምር ሸህ ቂራታቸውን ቀጠሉ። ከዛ ያለ ማቆም ጉራጌ እና ስልጤ ውስጥ ከአንድ ቦታ ሌላ ቦታ እየተጏጏዙ በወቅቱ በነበሩ ታላላቅ ሸሆች ቂራታቸውን ቀጠሉ::
🔰ለአብዮት ያህል *በስልጥ #ኧዳምር_ሼህ ፦ ኡምዳ ፣ ሚንሀጅ እና ፊቂህ
* በ #ሸህ_ሁሴን_ዳሎቻ፦ ሚንሀጅ ፣ ነህው እና ሙልሀ ወ.ዘ.ተ ፣ አክሊል በ #ዋቻ_ሸህ #ሙሀመድ_ኸጣጥ ፦ከሽፈል ኒማብ ፣ ፈዋኪር ፣ ኢብኑ አቂል ፣ ሙጂብ እና ሱሩዳ ወ.ዘ.ተ ፣ በመቀጠል ወደ #መገር_ሸህ ፤ ቸሀ #አዶሼ_ሼህ በመቀጠል በ #ጮካ_ሸህ ጋር በያን፦ ኢስቲሀራ ፣ በመረር #የዋራ_ሸህ በያን፦ የቁርአን ተፍሲር እና የሀዲስ ኪታቦችን ተዟዙረው ከቀሯቸው ኪታቦች የሚጠቀሱት እናም ጥቂቶቹ ናቸው።
@abretpro
🔰ከዛሬ 25 አመታት በፊት የመደሁት መድህ በአሽር ጌታ ሸህ ጀመል የተከተበ መንዙማቸውን እስከነ ኪታቡ በራሳቸው ድምፅ ተጋበዙልን
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
❤1👍1
#ኢናሊላህ_ወኢና_ኢለይሂ_ራጅዑን
የገታ ሐሪማ ኸሊፋ የሆኑት ሸይኽ ሙሒዲን ገታ አልፈዋል
አላህዬ ይዘንላቸው ያሉትን አላህ ያቆይልን የአሊም ሞት የአለም ሞት ነው ጀነተል ፊርደውስ ይወፍቃቸው
የገታ ሐሪማ ኸሊፋ የሆኑት ሸይኽ ሙሒዲን ገታ አልፈዋል
አላህዬ ይዘንላቸው ያሉትን አላህ ያቆይልን የአሊም ሞት የአለም ሞት ነው ጀነተል ፊርደውስ ይወፍቃቸው
👍1
🔰🔆መገርገበያ🔆🔰
♦️አብሬት መንዙማ ከነ #ፅሁፉ
♦️በዛኪር አብዱልራህማን
💢አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
💢اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
https://youtu.be/wlUiGcfBMa4
♦️አብሬት መንዙማ ከነ #ፅሁፉ
♦️በዛኪር አብዱልራህማን
💢አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
💢اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
https://youtu.be/wlUiGcfBMa4
YouTube
Abret menzuma 48
አብሬት መንዙማ
በዛኪር አብዱልራህማን
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
በዛኪር አብዱልራህማን
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
🔰🔆የኸሚስ ስጦታ🔆🔰
ሰይዲ ከ ቤተሰቦቻቸው ጋር
💢1 || አለይከ ሰላት ወሰላም ||
💢2 || ነስአሉሏሃ ኢዘተል ኢስላም ||
https://youtu.be/kxzijtnb1SE
ሰይዲ ከ ቤተሰቦቻቸው ጋር
💢1 || አለይከ ሰላት ወሰላም ||
💢2 || ነስአሉሏሃ ኢዘተል ኢስላም ||
https://youtu.be/kxzijtnb1SE
YouTube
#አብሬትመንዙማ & #አብሬትተወሱላት ሰይዲ ከ ቤተሰቦቻቸው ጋር
እጅግ ማራኪ የሆኑ የአብሬት, የወሎ እንዲሁም የተለያዩ የሀድራ መንዙማዎችን እንዲሁም ኢስላማዊ የሆኑ ተቃሚ ቪዲዮዎችን ሰብስክራይብ አድርገው ይከታተሉን
🔰ሸህሩ ረመዷን ተቃርቧልና ለማስታወሻ ያክል የአብሬት ሸይኽ ረመዳንን ምን ያህል በኢባዳ ያሳልፉ እንደነበር ከብዙ በጥቂቱ
♦️የአብሬት ሸይኽ በረመዳን ለምንም አይነት ጉዳይ ከኢባዳቸው ከዚክራቸው ከሀድራቸው አይወጡም ነበር ለሰላት ሲቀር።
♦️በረመዳን ከኢባዳ የሚያሻግላቸው ሰው የራሳቸው ልጆችም ቢሆኑ አጠገባቸው እንዲመጣ አይፈልጉም ነበር ፣ በአንድ ወቅት ከሰይዲ እንድሰማሁት በረመዳን እኛ ልጆቻቸው እንኳን አጠገባቸው ስንመጣ ከኢባዳ ያዘናጉኛል በማለት ቶሎ ከአጠገባቸው እስክንሄድ ይጨንቃቸው ነበር ፣ በየቀኑ 24,000 ተህሊል ሌሎችም ቁጥር ስፍር የሌላቸው አዝካሮችን ፣ ቲላዋተል ቁርአን በጥቅሉ ምንም የሚቀራቸው ኢባዳ አልነበረም ፣ ሙሉ ረመዳንን እና ሸዋል 10 ቀናት የሲልሲላ ዱኣ እስኪያልቅ ድረስ በተለያዩ ኢባዳ እና አዝካር በተወጁህ ሀላዋቸው ውስጥ ነበር የሚያሳልፉት። ከኢባዳ ውጪ ትርፍ የሆኑ ቃላቶችን መናገር እንዲሁም ትንሽ እንኳን ፈገግ ማለት ለእርሳቸው ፆም የማጥፋት ያክል ነበር የሚሆንባቸው።
♦️አንድ ግዜ በረመዳን አንዲት ሴት ልጃቸው ወደ አኼራ ሄዱ ፣ ከዛ ከረመዳን ኢባዳቸው አቋርጠው ስለልጃቸው ሞት ሊነገሩዋቸው ሰዎች ፈሩ ፣ ትልልቅ የተባሉ ሰዎች ተመራርጠው እንዲያረዷቸው ይላካሉ ፣ የተላኩ ሰዎችም ሄደው ልጃቸው መታመማቸውን ሲነግሯቸው ስላመማቸው ብቻ እንዳልመጡ ይገባቸውና "ሞተች ወይ? " ብለው ጠየቁ ፣ ሰዎችም አዎን አሏቸው ፣ ታላላቅ ልጆቻቸውን ሰይድ አንሳር እና ሰይድ ሚቅባስን ጥሩልኝ አሉ ፣ ተጠርተው መጡ ለልጆቻቸው ምንም ነገር ቢመጣ የረመዳን ኢባዳቸውን ትተው እንደማይወጡ ነግረዋቸው ሄዳቹ እንግዳ ሸኙ ብለው ላኩዋቸውና እሳቸውም ወደ ኢባዳቸው ተመለሱ ፣ ሙሉ ረመዳን, ሸዋል 6 ቀን ፆመው የሲልሲላ ዱኣ ከተደረገ በሁዋላ በጠቅላላ ሙሉ ረመዳን እና ሸዋል 10 ቀናትን ሀድራቸው ውስጥ አሳልፈው ነበር የልጃቸውን ቀብር ለማየት የሄዱት።
ልብ በሉ አውሊያዎች ከማንም በላይ ዙሪያቸውን ይወዳሉ በረመዳን ከምን ግዜውም በላይ ሁሉንም ነገር ትተው ፊታቸውን ወደ ጌታቸው ስለሚያዙሩ ነው እንጂ የልጃቸው ሞት ስላላሳዘናቸው አይደለም
አሏህ እሳቸው ያስያዙንን መንገድ ምንከተል ያድርገን
አሚን አሚን አሚን
♻️Share & join
♦️@abretpro
♦️የአብሬት ሸይኽ በረመዳን ለምንም አይነት ጉዳይ ከኢባዳቸው ከዚክራቸው ከሀድራቸው አይወጡም ነበር ለሰላት ሲቀር።
♦️በረመዳን ከኢባዳ የሚያሻግላቸው ሰው የራሳቸው ልጆችም ቢሆኑ አጠገባቸው እንዲመጣ አይፈልጉም ነበር ፣ በአንድ ወቅት ከሰይዲ እንድሰማሁት በረመዳን እኛ ልጆቻቸው እንኳን አጠገባቸው ስንመጣ ከኢባዳ ያዘናጉኛል በማለት ቶሎ ከአጠገባቸው እስክንሄድ ይጨንቃቸው ነበር ፣ በየቀኑ 24,000 ተህሊል ሌሎችም ቁጥር ስፍር የሌላቸው አዝካሮችን ፣ ቲላዋተል ቁርአን በጥቅሉ ምንም የሚቀራቸው ኢባዳ አልነበረም ፣ ሙሉ ረመዳንን እና ሸዋል 10 ቀናት የሲልሲላ ዱኣ እስኪያልቅ ድረስ በተለያዩ ኢባዳ እና አዝካር በተወጁህ ሀላዋቸው ውስጥ ነበር የሚያሳልፉት። ከኢባዳ ውጪ ትርፍ የሆኑ ቃላቶችን መናገር እንዲሁም ትንሽ እንኳን ፈገግ ማለት ለእርሳቸው ፆም የማጥፋት ያክል ነበር የሚሆንባቸው።
♦️አንድ ግዜ በረመዳን አንዲት ሴት ልጃቸው ወደ አኼራ ሄዱ ፣ ከዛ ከረመዳን ኢባዳቸው አቋርጠው ስለልጃቸው ሞት ሊነገሩዋቸው ሰዎች ፈሩ ፣ ትልልቅ የተባሉ ሰዎች ተመራርጠው እንዲያረዷቸው ይላካሉ ፣ የተላኩ ሰዎችም ሄደው ልጃቸው መታመማቸውን ሲነግሯቸው ስላመማቸው ብቻ እንዳልመጡ ይገባቸውና "ሞተች ወይ? " ብለው ጠየቁ ፣ ሰዎችም አዎን አሏቸው ፣ ታላላቅ ልጆቻቸውን ሰይድ አንሳር እና ሰይድ ሚቅባስን ጥሩልኝ አሉ ፣ ተጠርተው መጡ ለልጆቻቸው ምንም ነገር ቢመጣ የረመዳን ኢባዳቸውን ትተው እንደማይወጡ ነግረዋቸው ሄዳቹ እንግዳ ሸኙ ብለው ላኩዋቸውና እሳቸውም ወደ ኢባዳቸው ተመለሱ ፣ ሙሉ ረመዳን, ሸዋል 6 ቀን ፆመው የሲልሲላ ዱኣ ከተደረገ በሁዋላ በጠቅላላ ሙሉ ረመዳን እና ሸዋል 10 ቀናትን ሀድራቸው ውስጥ አሳልፈው ነበር የልጃቸውን ቀብር ለማየት የሄዱት።
ልብ በሉ አውሊያዎች ከማንም በላይ ዙሪያቸውን ይወዳሉ በረመዳን ከምን ግዜውም በላይ ሁሉንም ነገር ትተው ፊታቸውን ወደ ጌታቸው ስለሚያዙሩ ነው እንጂ የልጃቸው ሞት ስላላሳዘናቸው አይደለም
አሏህ እሳቸው ያስያዙንን መንገድ ምንከተል ያድርገን
አሚን አሚን አሚን
♻️Share & join
♦️@abretpro
🤩1
የሸህ ሰይድ ሚቅባሰል ኑር መንዙማዎች
🔰የመጀመሪያ መንዙማቸው
'አሰላም አሌይኩም አሰላም አሌይኩም
ያሙናዬ ጠውዱል አውሊያዬ'
የተሰኘ አባታቸውን (አበል ራሙዝ) የመደሁመት የግጥም መድብል እንደሆነ የቀድሞ የፉል ውሃ መስኪድ አሰጋጅ እና መስራች ሸህ አስራር አስተላልፈዋል።
የመጀመሪያ መንዙማቸውን ገና በአፍላ እድሜያቸው እንደፃፉም ጭምር።
የጠፉ እንዲሁም በየሀድራው የተበታተኑ፣ መንዙማዎቻቸው ቀላል የማይባሉ ቢሆኑም አሁን ከተበታተኑት እና በደርግ በጓጉር እና ሰፈር በሚገኙት ሀድራቸው ከተቃጠሉት ባሻገር አሁን 3 የመንዙማ ኪታቦች ሲገኙ እነዚህም የተወሱል ነብዩ ሙሀመድን ሰ.ወ.ወ የሚያወድሱ እንዲሁም አባታቸውን የሚመድሁ ይገኙበታል።
🔰አሁን በመረጃ ማጠር ምክንያት ይሄን ይሄንን ማለት ባልችልም የተለያዩ የዱአ ኪታቦች እንዲሁም በቅርብ ወደ አብሬት ሙሪዶች እጅ የሚገባውን የአባታቸውን የሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ የህይወት ታሪክ የሚያብራራው መናቂባቸው ይገኙበታል።
🔰ስለ መንዙማዎቻቸው ተነስቶ የማይዘለሉት የቡሩዳ መኸመስ ታሪክን ካቲብ ጀማል እንዲህ ሲሉ ከትበው አስቀምጠውታል።
'የዋቻ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ ጋር እየቀሩ በነበሩበት አንድ ወክት ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ 'የሀበሻ መሻይሆች በምንም የሚታሙ አይደሉም። መንዙማዎቻቸውም አጂቦች ናቸው። ነገር ግን አንዳቸውም የቃፍያ (የግጥም መስፈርት እና ስርአት ) የሚያሟላ መንዙማ አልፃፉም።' ሲሉ ሰይድ ሚቅባስ 'የአባ ሾንኬንስ አይታቹታል ወይ የነሱ በቃፍያ የሚገባ መንዙማ የላቸውምን?' በለው ሲጠይቋቸው 'አው የነሱንም አይቻቸዋለሁ። አንዳቸውም አይገቡም።'ብለው መለሱላቸው። ይህም ግዜ ሰይዲ የሀበሻ መሻኢኾች ዋሪዳው እንደወረደላቸው ስለሚፅፉት እንጂ የግጥም ህግጋቱን ጠብቀው መፃፍ ስላቃታቸው አይደለም በማለት '15ቀን ስጡኝ' ብለው ወጡ። በ15 ቀኑ የቡሩዳ ሙኸመስ እና የሀምዝያ ሙቃበላን በመክተብ ወስደው አሳዩዋቸው። እሳቸውም 'አንተ የሆነ ነገር እንደምታመጣ አውቅ ነበር። ይህ የከተብከው መንዙማ የቃፍያ የግጥም ህጎችን የሚያሞላ ነው።' አሉ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ..." ብለው ከሃበሻ የመጀመሪያውን የቃፍያ የግጥም ህጎችን የጠበቀ እንዲሁም በቃፍያ ህጎች መመዘን የሚችለውን መንዙማ መክተባቸውን አስቀምጠዋል። የተወሰኑ ገልፆቹን ከታች አስቀምጣለው
🔰ዛኪር አብዱልራህማን :-
"አንዴ ከአብሬት ሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ ጋር የሰይድ ሸህ ቡሽራ (ሰይድ ባኡ ሳኑ) ደረሳ በነበሩት ሸህ አደም ሀድራ በተቀምጥንበት። የአብሬት ሸሆች የአባቴ ሸህ ቡሽራ (የቁባ አባ) መንዙማ በሸህ አደም ኪታብ ውስጥ አለ ብለው በመፈለግ
#ያረቢ_ሰሊ_አላ_ሙሀመድ
#ወከዛ_ሰላም_ማአቢ_አህመድ የሚለው የአባታቸውን መንዙማ አገኙት።
ዜማ ጠፍቶ ስንፈልግ ሸህ ሚቅባስ አሁን የሚባልበት ዜማ ደርሰው በዚህ ሞክሩት አሉ። ስንሞክረው ከግጥሙ ጋር ፍፁም ተስማማ።
የአብሬት ሸሆችም ይህን ሲያዩ 'ልክ ነህ ሚቅባስ አባቴም በዚሁ ዜማ ብለውት ይሆናል።' ብለው አሉ።
@abretpro
🔰የመጀመሪያ መንዙማቸው
'አሰላም አሌይኩም አሰላም አሌይኩም
ያሙናዬ ጠውዱል አውሊያዬ'
የተሰኘ አባታቸውን (አበል ራሙዝ) የመደሁመት የግጥም መድብል እንደሆነ የቀድሞ የፉል ውሃ መስኪድ አሰጋጅ እና መስራች ሸህ አስራር አስተላልፈዋል።
የመጀመሪያ መንዙማቸውን ገና በአፍላ እድሜያቸው እንደፃፉም ጭምር።
የጠፉ እንዲሁም በየሀድራው የተበታተኑ፣ መንዙማዎቻቸው ቀላል የማይባሉ ቢሆኑም አሁን ከተበታተኑት እና በደርግ በጓጉር እና ሰፈር በሚገኙት ሀድራቸው ከተቃጠሉት ባሻገር አሁን 3 የመንዙማ ኪታቦች ሲገኙ እነዚህም የተወሱል ነብዩ ሙሀመድን ሰ.ወ.ወ የሚያወድሱ እንዲሁም አባታቸውን የሚመድሁ ይገኙበታል።
🔰አሁን በመረጃ ማጠር ምክንያት ይሄን ይሄንን ማለት ባልችልም የተለያዩ የዱአ ኪታቦች እንዲሁም በቅርብ ወደ አብሬት ሙሪዶች እጅ የሚገባውን የአባታቸውን የሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ የህይወት ታሪክ የሚያብራራው መናቂባቸው ይገኙበታል።
🔰ስለ መንዙማዎቻቸው ተነስቶ የማይዘለሉት የቡሩዳ መኸመስ ታሪክን ካቲብ ጀማል እንዲህ ሲሉ ከትበው አስቀምጠውታል።
'የዋቻ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ ጋር እየቀሩ በነበሩበት አንድ ወክት ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ 'የሀበሻ መሻይሆች በምንም የሚታሙ አይደሉም። መንዙማዎቻቸውም አጂቦች ናቸው። ነገር ግን አንዳቸውም የቃፍያ (የግጥም መስፈርት እና ስርአት ) የሚያሟላ መንዙማ አልፃፉም።' ሲሉ ሰይድ ሚቅባስ 'የአባ ሾንኬንስ አይታቹታል ወይ የነሱ በቃፍያ የሚገባ መንዙማ የላቸውምን?' በለው ሲጠይቋቸው 'አው የነሱንም አይቻቸዋለሁ። አንዳቸውም አይገቡም።'ብለው መለሱላቸው። ይህም ግዜ ሰይዲ የሀበሻ መሻኢኾች ዋሪዳው እንደወረደላቸው ስለሚፅፉት እንጂ የግጥም ህግጋቱን ጠብቀው መፃፍ ስላቃታቸው አይደለም በማለት '15ቀን ስጡኝ' ብለው ወጡ። በ15 ቀኑ የቡሩዳ ሙኸመስ እና የሀምዝያ ሙቃበላን በመክተብ ወስደው አሳዩዋቸው። እሳቸውም 'አንተ የሆነ ነገር እንደምታመጣ አውቅ ነበር። ይህ የከተብከው መንዙማ የቃፍያ የግጥም ህጎችን የሚያሞላ ነው።' አሉ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ..." ብለው ከሃበሻ የመጀመሪያውን የቃፍያ የግጥም ህጎችን የጠበቀ እንዲሁም በቃፍያ ህጎች መመዘን የሚችለውን መንዙማ መክተባቸውን አስቀምጠዋል። የተወሰኑ ገልፆቹን ከታች አስቀምጣለው
🔰ዛኪር አብዱልራህማን :-
"አንዴ ከአብሬት ሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ ጋር የሰይድ ሸህ ቡሽራ (ሰይድ ባኡ ሳኑ) ደረሳ በነበሩት ሸህ አደም ሀድራ በተቀምጥንበት። የአብሬት ሸሆች የአባቴ ሸህ ቡሽራ (የቁባ አባ) መንዙማ በሸህ አደም ኪታብ ውስጥ አለ ብለው በመፈለግ
#ያረቢ_ሰሊ_አላ_ሙሀመድ
#ወከዛ_ሰላም_ማአቢ_አህመድ የሚለው የአባታቸውን መንዙማ አገኙት።
ዜማ ጠፍቶ ስንፈልግ ሸህ ሚቅባስ አሁን የሚባልበት ዜማ ደርሰው በዚህ ሞክሩት አሉ። ስንሞክረው ከግጥሙ ጋር ፍፁም ተስማማ።
የአብሬት ሸሆችም ይህን ሲያዩ 'ልክ ነህ ሚቅባስ አባቴም በዚሁ ዜማ ብለውት ይሆናል።' ብለው አሉ።
@abretpro
👍1