💚💚 ፍክት ያለ መገርገቢያ ይሁንላቹ
1 አበል ራሙዝ ሺሊላ ሰምብተውኒ
2 አልሀምዱሊላህ ረቢል አልሚን ሰምብተውኒ
3 ሺሊላ ያዘይኔ ሺሊላ ያዘይኔ አበል ራሙዝ ያቁረቱል አይኔ
https://youtu.be/pMrr-ed9_J0
1 አበል ራሙዝ ሺሊላ ሰምብተውኒ
2 አልሀምዱሊላህ ረቢል አልሚን ሰምብተውኒ
3 ሺሊላ ያዘይኔ ሺሊላ ያዘይኔ አበል ራሙዝ ያቁረቱል አይኔ
https://youtu.be/pMrr-ed9_J0
اللهمّ صلّ وبارك على سيّدنا ومولانا محمّد
وعلى آل سيّدنا محمّد
قبلة توجّهاتك وواسطة مكنوناتك،
وسلطان مملوكاتك،
وطيب مصنوعاتك،
وعروس حضراتك سيدنا
ومولانا محمّد وعلى آله وصحبه وسلّم
👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾
ከአብሬትይ ሰለዋት ኪታብ የተወሰደ
وعلى آل سيّدنا محمّد
قبلة توجّهاتك وواسطة مكنوناتك،
وسلطان مملوكاتك،
وطيب مصنوعاتك،
وعروس حضراتك سيدنا
ومولانا محمّد وعلى آله وصحبه وسلّم
👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾
ከአብሬትይ ሰለዋት ኪታብ የተወሰደ
✍..ቁርኣንን ማንበብ...✍ 💕
✍ቁርኣን ለማንኛውም በሽታ ፍቱን መድኃኒት ነው። በተለይ ለቀልብ በሽታ መድኃኒት መሆኑ እርግጥ ነው።የትኛውም እስፔሻሊስት ዶክተር የትኛውም ጠቢብ ነኝ የሚል አካል የቀልብን በሽታ ለማከም አይችልም። ቁርኣን ለብቸኝነታችን አጫዋች፣ለሃዘናችን ማጽናኛ፣ለድህነታችን ማስታወሻ፤ ለሃብታችን ማመስገኛ ለመጥፎ ስነምግባራችን ማስተካከያ፣ ለኢማናችን ማጠናከሪያ፣ ቀልባችን ማርጠቢያ ብቸኛውና አማራጭ የሌለው መጽሐፍ ነው። በዚህ ከቁርኣን የተናገረ እውነተኛ ነው፣ በቁርኣን የፈረደ ፍትሃዊ ነው በቁርኣን የተጣራ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ነው የሚጠራው።
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
✍ቁርኣን ለማንኛውም በሽታ ፍቱን መድኃኒት ነው። በተለይ ለቀልብ በሽታ መድኃኒት መሆኑ እርግጥ ነው።የትኛውም እስፔሻሊስት ዶክተር የትኛውም ጠቢብ ነኝ የሚል አካል የቀልብን በሽታ ለማከም አይችልም። ቁርኣን ለብቸኝነታችን አጫዋች፣ለሃዘናችን ማጽናኛ፣ለድህነታችን ማስታወሻ፤ ለሃብታችን ማመስገኛ ለመጥፎ ስነምግባራችን ማስተካከያ፣ ለኢማናችን ማጠናከሪያ፣ ቀልባችን ማርጠቢያ ብቸኛውና አማራጭ የሌለው መጽሐፍ ነው። በዚህ ከቁርኣን የተናገረ እውነተኛ ነው፣ በቁርኣን የፈረደ ፍትሃዊ ነው በቁርኣን የተጣራ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ነው የሚጠራው።
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
አላህ (ሱ,ወ) እንዲህ ይለናል፦
🌹 قال الله تعالى:{{ وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌ وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ وَلاَ يَزِيدُ ٱلظَّـٰلمِينَ إِلَّا خَسَـارًا}} [الإسراء:٨٢]
🌹{{ ከቁርኣንም፤ ለምእመናን መድኃኒትና እዝነት የኾነን እናወርዳለን፤ በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላ አይጨምርላቸውም።}} [አል-ኢስራእ:82]
✍ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ላስተዋለው ለተረዳውና ለተገበረው ደህንነቱ ይጠበቃል። ነገር ግን ከቁርኣን ያፈነገጠ ሰው በዚህም ሆነ በመጪው ዓለም ዋስትና የለውም።
ኃያሉ አላህ እንዲህ ይለናል፦
🌹 قال الله تعالى:{{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ ٱلْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَـٰبِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ مِنْهُ جُلُودُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ ثُمَّ تَلِينُ جُلُودُهُمْ وَقُلُوبُهُمْ إِلَىٰ ذِكْرِ ٱللَّهِ ذَالِكَ هُدَى ٱللَّهِ يَهْدِى بِهِ مَن يَشَاءُ وَمَن يُضْلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُ٫ مِنْ هَادٍ}} [الزمر:٢٣]
🌹{{ አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፥ ተመሳሳይ፥ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፤ ከርሱ (ግሣጼ) የነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፤ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ። ይህ የአላህ መምሪያ ነው፤ በርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፤ አላህም የሚያጠመው ሰው፥ ለርሱ ምንም አቅኚ የለውም።}} [አዝ-ዙመር:23]
✍አላህ በዚህ ቁርኣን ከፍ ያድርገን🤲
@abretpro
🌹 قال الله تعالى:{{ وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌ وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ وَلاَ يَزِيدُ ٱلظَّـٰلمِينَ إِلَّا خَسَـارًا}} [الإسراء:٨٢]
🌹{{ ከቁርኣንም፤ ለምእመናን መድኃኒትና እዝነት የኾነን እናወርዳለን፤ በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላ አይጨምርላቸውም።}} [አል-ኢስራእ:82]
✍ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ላስተዋለው ለተረዳውና ለተገበረው ደህንነቱ ይጠበቃል። ነገር ግን ከቁርኣን ያፈነገጠ ሰው በዚህም ሆነ በመጪው ዓለም ዋስትና የለውም።
ኃያሉ አላህ እንዲህ ይለናል፦
🌹 قال الله تعالى:{{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ ٱلْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَـٰبِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ مِنْهُ جُلُودُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ ثُمَّ تَلِينُ جُلُودُهُمْ وَقُلُوبُهُمْ إِلَىٰ ذِكْرِ ٱللَّهِ ذَالِكَ هُدَى ٱللَّهِ يَهْدِى بِهِ مَن يَشَاءُ وَمَن يُضْلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُ٫ مِنْ هَادٍ}} [الزمر:٢٣]
🌹{{ አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፥ ተመሳሳይ፥ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፤ ከርሱ (ግሣጼ) የነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፤ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ። ይህ የአላህ መምሪያ ነው፤ በርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፤ አላህም የሚያጠመው ሰው፥ ለርሱ ምንም አቅኚ የለውም።}} [አዝ-ዙመር:23]
✍አላህ በዚህ ቁርኣን ከፍ ያድርገን🤲
@abretpro
اللهم إني أعوذ بك من الهم والحزن، وأعوذ بك من العجز والكسل، وأعوذ بك من الجبن والبخل، وأعوذ بك من غلبة الدين وقهر الرجال.
﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾
اللهم صل وسلم على سيدنا محمد
صلاة تُحسن بها الاخلاق
وتيسر لها الارزاق
وتدفع بها المشاق
وتملأ منها الآفاق
وعلى اله وصحبه وسلم
صلاة دائمة من يوم خلقت الدنيا
إلى يوم التلاق
واسترنا بين يديك يا عزيز يا خلاق
#صلوا_على_الحبيب_محمد ﷺ
اللهم صل وسلم على سيدنا محمد
صلاة تُحسن بها الاخلاق
وتيسر لها الارزاق
وتدفع بها المشاق
وتملأ منها الآفاق
وعلى اله وصحبه وسلم
صلاة دائمة من يوم خلقت الدنيا
إلى يوم التلاق
واسترنا بين يديك يا عزيز يا خلاق
#صلوا_على_الحبيب_محمد ﷺ
يقول نوح عليه السلام {فَقُلْتُ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ إِنَّه كان غَفَّارًا*يُرْسِلِ السَّماءَ علَيْكُم مِّدْرَارًا*وَيُمْدِدْكُم بِأَمْوالٍ وَبنِينَ وَيجْعَل لَّكُمْ جَنَّاتٍ وَيَجْعل لَّكُمْ أَنْهَارًا}
استغفر الله العظيم واتوب اليه
استغفر الله العظيم واتوب اليه
#የኢማሙ_ዐልይ_ምርጥ_ምክሮች
★ قاَل الإِمَامُ عَليْ ﻟِﺮَﺟُﻞٍ ﺳَﺄَﻟَﻪُ ﺃَﻥْ ﻳَﻌِﻈَﻪُ،
☜ﻟَﺎ ﺗَﻜُﻦْ ﻣِﻤَّﻦْ ﻳَﺮْﺟُﻮ ﺍﻟْﺂﺧِﺮَﺓَ ﺑِﻐَﻴْﺮِ ﻋَﻤَﻞٍ،
☜ﻭَﻳُﺮَﺟِّﻲ ﺍﻟﺘَّﻮْﺑَﺔَ ﺑِﻄُﻮﻝِ ﺍﻟْﺄَﻣَﻞِ
☜ ﻳَﻘُﻮﻝُ ﻓِﻲ ﺍﻟﺪُّﻧْﻴَﺎ ﺑِﻘَﻮْﻝِ ﺍﻟﺰَّﺍﻫِﺪِﻳﻦَ ﻭَﻳَﻌْﻤَﻞُ ﻓِﻴﻬَﺎ
ﺑِﻌَﻤَﻞِ ﺍﻟﺮَّﺍﻏِﺒِﻴﻦَ،
☜ ﺇِﻥْ ﺃُﻋْﻄِﻲَ ﻣِﻨْﻬَﺎ ﻟَﻢْ ﻳَﺸْﺒَﻊْ ﻭَﺇِﻥْ ﻣُﻨِﻊَ ﻣِﻨْﻬَﺎ ﻟَﻢْ يقنع،
☜ ﻳَﻨْﻬَﻰ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻨْﺘَﻬِﻲ,
☜ ﻭَﻳَﺄْﻣُﺮُ ﺑِﻤَﺎ ﻟَﺎ ﻳَﺄْﺗِﻲ،
☜ ﻳُﺤِﺐُّ ﺍﻟﺼَّﺎﻟِﺤِﻴﻦَ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻌْﻤَﻞُ ﻋَﻤَﻠَﻬُﻢْ،
☜ ﻭَﻳُﺒْﻐِﺾُ ﺍﻟْﻤُﺬْﻧِﺒِﻴﻦَ ﻭَﻫُﻮَ ﺃَﺣَﺪُﻫُﻢْ.
★ #ኢማሙ_ዐልይን_ረዲየሏሁ_ዐንሁ ምከሩኝ
ብሎ ለጠየቃቸው ሰው የመከሩት ምርጥ
ምክር ...⇩
☞ጀነትን ያለምንም ጥሩ ስራ ከሚመኝ ሰው
አትሁን፣
☞ለመቶበት ረጅም ምኞት ከሚመኝ ሰው
አትሁን፣
☞ለዱንያ ቦታ የሌላቸው ሰዎችን ንግግራቸውን
እየተናገረ.... በዱንያ ፍቅር የተንገበገበ ሰው
የሚሰራውን ስራ ከሚሠራ ሰው አትሁን፣
☞የዱንያ ፀጋን ተሠጥቶት ከማይጠግብ ሰው
አትሁን፣
☞የዱንያ ፀጋን አጥቶ ከማይብቃቃْ ሰው
አትሁን፣
☞ሰውን ከመጥፎ ከልክሎ ለራሱ ከማይከለከል
ሰው አትሁን፣
☞ሰዎችን በጥሩ ነገር እያዘዘ ለራሱ
ከማይሰራው ሰው አትሁን፣
☞ሷሊሖችን እየወደደ የነሱን ተግባር
ከማይፈፅም ሰው አትሁን፣
☞ወጀለኞችን እየጠላ ነገር ግን እሱ ከነሱ
ውሥጥ አንዱ ከሆነ ሰው አትሁን።
@abretpro
★ قاَل الإِمَامُ عَليْ ﻟِﺮَﺟُﻞٍ ﺳَﺄَﻟَﻪُ ﺃَﻥْ ﻳَﻌِﻈَﻪُ،
☜ﻟَﺎ ﺗَﻜُﻦْ ﻣِﻤَّﻦْ ﻳَﺮْﺟُﻮ ﺍﻟْﺂﺧِﺮَﺓَ ﺑِﻐَﻴْﺮِ ﻋَﻤَﻞٍ،
☜ﻭَﻳُﺮَﺟِّﻲ ﺍﻟﺘَّﻮْﺑَﺔَ ﺑِﻄُﻮﻝِ ﺍﻟْﺄَﻣَﻞِ
☜ ﻳَﻘُﻮﻝُ ﻓِﻲ ﺍﻟﺪُّﻧْﻴَﺎ ﺑِﻘَﻮْﻝِ ﺍﻟﺰَّﺍﻫِﺪِﻳﻦَ ﻭَﻳَﻌْﻤَﻞُ ﻓِﻴﻬَﺎ
ﺑِﻌَﻤَﻞِ ﺍﻟﺮَّﺍﻏِﺒِﻴﻦَ،
☜ ﺇِﻥْ ﺃُﻋْﻄِﻲَ ﻣِﻨْﻬَﺎ ﻟَﻢْ ﻳَﺸْﺒَﻊْ ﻭَﺇِﻥْ ﻣُﻨِﻊَ ﻣِﻨْﻬَﺎ ﻟَﻢْ يقنع،
☜ ﻳَﻨْﻬَﻰ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻨْﺘَﻬِﻲ,
☜ ﻭَﻳَﺄْﻣُﺮُ ﺑِﻤَﺎ ﻟَﺎ ﻳَﺄْﺗِﻲ،
☜ ﻳُﺤِﺐُّ ﺍﻟﺼَّﺎﻟِﺤِﻴﻦَ ﻭَﻟَﺎ ﻳَﻌْﻤَﻞُ ﻋَﻤَﻠَﻬُﻢْ،
☜ ﻭَﻳُﺒْﻐِﺾُ ﺍﻟْﻤُﺬْﻧِﺒِﻴﻦَ ﻭَﻫُﻮَ ﺃَﺣَﺪُﻫُﻢْ.
★ #ኢማሙ_ዐልይን_ረዲየሏሁ_ዐንሁ ምከሩኝ
ብሎ ለጠየቃቸው ሰው የመከሩት ምርጥ
ምክር ...⇩
☞ጀነትን ያለምንም ጥሩ ስራ ከሚመኝ ሰው
አትሁን፣
☞ለመቶበት ረጅም ምኞት ከሚመኝ ሰው
አትሁን፣
☞ለዱንያ ቦታ የሌላቸው ሰዎችን ንግግራቸውን
እየተናገረ.... በዱንያ ፍቅር የተንገበገበ ሰው
የሚሰራውን ስራ ከሚሠራ ሰው አትሁን፣
☞የዱንያ ፀጋን ተሠጥቶት ከማይጠግብ ሰው
አትሁን፣
☞የዱንያ ፀጋን አጥቶ ከማይብቃቃْ ሰው
አትሁን፣
☞ሰውን ከመጥፎ ከልክሎ ለራሱ ከማይከለከል
ሰው አትሁን፣
☞ሰዎችን በጥሩ ነገር እያዘዘ ለራሱ
ከማይሰራው ሰው አትሁን፣
☞ሷሊሖችን እየወደደ የነሱን ተግባር
ከማይፈፅም ሰው አትሁን፣
☞ወጀለኞችን እየጠላ ነገር ግን እሱ ከነሱ
ውሥጥ አንዱ ከሆነ ሰው አትሁን።
@abretpro
❤1
#ጁሙኣ
ታላቁ ሙሀዲስ ሀጅ ሙሀመድ ራፊእ ረሂመሁሏህ እንዲህ ብለው ሲሉ ሰምቻለው ብሎ አንድ ወዳጄ አጫወተኝ
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
" ልብ በሉ ይሄ የቁርአን አያ ነገር አለው ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ብሎ ማለቱ ሰለዋት የማይል ሰው አላመነም ብሎ ማለት ነው "
አጂብ ነው የሰለዋት ነገር:~ ኢባዳ በተባለ ነገር አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ እኔ አደርገዋለው እናንተም አድርጉት ብሎ ያለው አንድም ነገር የለም:: ሰሏት ስገዱ ብሎ አዘዘን እንጂ እኔ እሰግዳለው እናንተም ስገዱ ብሎ አላለም, ፆም ፁሙ አለ እንጂ እኔ እፆማለው እናንተም ፁሙ ብሎ አላለም በአጠቃላይ ኢባዳን ሁሉ እንድንሰራ አዘዘን እንጂ እኔ እሰራዋለው እናንተም ስሩት ብሎ ያለን አንድም ነገር የለም ከሰለወዋት አለ ነቢ ውጪ::
ሰለዋትን ግን እኔም መላኢካዎቼም ሰለዋት እናወርዳለን እናንተም አውርዱ ብሎ አዘዘን #ዩሰሉነ የሚለው ቃል መጀመሪያውም መጨረሻውም ያልታወቀ አሁንም እየሆነ ያለን ነገር ያመለክታል ከመቼ ጀምሮ ሰለዋት ማውረድ እንደ ጀመረ እሱ ይወቀው አሁንም ሰለዋት በማውረድ ላይ ናቸው እስከ መቼ ? እሱንም አሏህ ነው የሚያውቀው::
ዛሬ ጁሙኣ እንደመሆኑ መጠን እናንተ ያመናችሁ ሙእሚኖች ወንድም እህቶቼ ሆይ #ሰሉ_አለ_ነቢ
@abretpro
ታላቁ ሙሀዲስ ሀጅ ሙሀመድ ራፊእ ረሂመሁሏህ እንዲህ ብለው ሲሉ ሰምቻለው ብሎ አንድ ወዳጄ አጫወተኝ
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
" ልብ በሉ ይሄ የቁርአን አያ ነገር አለው ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ብሎ ማለቱ ሰለዋት የማይል ሰው አላመነም ብሎ ማለት ነው "
አጂብ ነው የሰለዋት ነገር:~ ኢባዳ በተባለ ነገር አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ እኔ አደርገዋለው እናንተም አድርጉት ብሎ ያለው አንድም ነገር የለም:: ሰሏት ስገዱ ብሎ አዘዘን እንጂ እኔ እሰግዳለው እናንተም ስገዱ ብሎ አላለም, ፆም ፁሙ አለ እንጂ እኔ እፆማለው እናንተም ፁሙ ብሎ አላለም በአጠቃላይ ኢባዳን ሁሉ እንድንሰራ አዘዘን እንጂ እኔ እሰራዋለው እናንተም ስሩት ብሎ ያለን አንድም ነገር የለም ከሰለወዋት አለ ነቢ ውጪ::
ሰለዋትን ግን እኔም መላኢካዎቼም ሰለዋት እናወርዳለን እናንተም አውርዱ ብሎ አዘዘን #ዩሰሉነ የሚለው ቃል መጀመሪያውም መጨረሻውም ያልታወቀ አሁንም እየሆነ ያለን ነገር ያመለክታል ከመቼ ጀምሮ ሰለዋት ማውረድ እንደ ጀመረ እሱ ይወቀው አሁንም ሰለዋት በማውረድ ላይ ናቸው እስከ መቼ ? እሱንም አሏህ ነው የሚያውቀው::
ዛሬ ጁሙኣ እንደመሆኑ መጠን እናንተ ያመናችሁ ሙእሚኖች ወንድም እህቶቼ ሆይ #ሰሉ_አለ_ነቢ
@abretpro
❤1
#መስጂድ_ነጃሺ ታላቅ #የኢትዮዽያውያን_ታሪክ_ቅርስ ነው, ከሀገርም እልፎ የአለም ቅርስ ነው ::
ሰይድ አህመደል ነጃሺ ረዲየሏሁ አንሁ አንድም ሰው የማይበደልባቸው የሆኑ መሪ መሆናቸውን በነብዩ ﷺ አፍ የተመሰከረላቸው ከሀበሻ እንቁዎች መካከል አንዱ ናቸው ::
ጫና የበዛባቸውን የነብዩ ﷺ ሶሀባዎች ወደ ሀበሻ እንዲሰደዱ በነብዩ ﷺ ተነግሯቸው ብዙ ሶሀባዎች የነብዩ ﷺ ልጅ የሆኑት ሰይዳ ሩቅያ እና ባለቤታቸው (ሶስተኛ ኸሊፋ የሆኑት ሰይዲና ዑስማንን ) ጨምሮ ብዙ አንጋፋ ሶሀባዎችን ረዲየሏሁ አንሁ አጅመኢን እንግድነት ተቀብለው ያስተናገዱ, ወደ ሀገራቸው የመጡትን እንግዶች ደህንነታቸው ተጠብቆ የፈለጉበትን ያህል ግዜ በሰላም እንዲቆዩ ያደረጉ ታላቅ መሪ ናቸው ::
#መስጂዳቸው እንዲሁም እዛው የሚገኙት የሶሀባዎች ቀብር ታላቅ #ታሪካችንና_ቅርሳችን ነው :: ለማይረባ የፖለቲካ ጥቅም ተብሎም ይሆን ለሌላ አላማ ይህንን የሀይማኖት ተቋም መንካት እጅግ አሳፋሪ ጉዳይ ነው ::
ይህንን ድርጊት የፈፀሙ ሰዎችን ጉዳዩን የሚመለከተው አካል አጣርቶና በቁጥጥር ስር አውሎ ለህዝበ ሙስሊሙ ቢያሳውቅ ጥሩ ነው እላለው ::
@abretpro
ሰይድ አህመደል ነጃሺ ረዲየሏሁ አንሁ አንድም ሰው የማይበደልባቸው የሆኑ መሪ መሆናቸውን በነብዩ ﷺ አፍ የተመሰከረላቸው ከሀበሻ እንቁዎች መካከል አንዱ ናቸው ::
ጫና የበዛባቸውን የነብዩ ﷺ ሶሀባዎች ወደ ሀበሻ እንዲሰደዱ በነብዩ ﷺ ተነግሯቸው ብዙ ሶሀባዎች የነብዩ ﷺ ልጅ የሆኑት ሰይዳ ሩቅያ እና ባለቤታቸው (ሶስተኛ ኸሊፋ የሆኑት ሰይዲና ዑስማንን ) ጨምሮ ብዙ አንጋፋ ሶሀባዎችን ረዲየሏሁ አንሁ አጅመኢን እንግድነት ተቀብለው ያስተናገዱ, ወደ ሀገራቸው የመጡትን እንግዶች ደህንነታቸው ተጠብቆ የፈለጉበትን ያህል ግዜ በሰላም እንዲቆዩ ያደረጉ ታላቅ መሪ ናቸው ::
#መስጂዳቸው እንዲሁም እዛው የሚገኙት የሶሀባዎች ቀብር ታላቅ #ታሪካችንና_ቅርሳችን ነው :: ለማይረባ የፖለቲካ ጥቅም ተብሎም ይሆን ለሌላ አላማ ይህንን የሀይማኖት ተቋም መንካት እጅግ አሳፋሪ ጉዳይ ነው ::
ይህንን ድርጊት የፈፀሙ ሰዎችን ጉዳዩን የሚመለከተው አካል አጣርቶና በቁጥጥር ስር አውሎ ለህዝበ ሙስሊሙ ቢያሳውቅ ጥሩ ነው እላለው ::
@abretpro
👍1
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
አልሀምዱሊላሂ ረቢል በሪየቲ
ቢአን አውጀደና ቢሀዘል ኒእመቲ
ለቀድ ኸሰሰና ቢኑሪል አብሬቲ
አን አበል ራሙዜ ሲራጁል ሀድረቲ
አው አሂበቲ የውመን ወለይለቲ ማእዲኑል ራህመቲ
ሰላም አለይኩሞ ሰይዱል ሳዳቲ
ያአበል ራሙዜ ፈይዱል አሂበቲ
ተፈደሉ ቢላህ ቁጥቡል ሙሀበቲ
ኡንዙሩና ቢላህ ቢአይኒል ራህመቲ
ኢፍተሁ ባበኩም ባበል መሀበቲ ማእዲኑል ራህመቲ
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
@abretpro
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
አልሀምዱሊላሂ ረቢል በሪየቲ
ቢአን አውጀደና ቢሀዘል ኒእመቲ
ለቀድ ኸሰሰና ቢኑሪል አብሬቲ
አን አበል ራሙዜ ሲራጁል ሀድረቲ
አው አሂበቲ የውመን ወለይለቲ ማእዲኑል ራህመቲ
ሰላም አለይኩሞ ሰይዱል ሳዳቲ
ያአበል ራሙዜ ፈይዱል አሂበቲ
ተፈደሉ ቢላህ ቁጥቡል ሙሀበቲ
ኡንዙሩና ቢላህ ቢአይኒል ራህመቲ
ኢፍተሁ ባበኩም ባበል መሀበቲ ማእዲኑል ራህመቲ
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
ሺሊላ ሺሊላ
ያሸምሱል አብሬቲ ማእዲኒል ራህመቲ
@abretpro