#ሲልሲለቱል_ቃዲሪያ_በሀበሻ 2
سيّدى ومولاى
الشّيخ الكبير أحمد بن صالح رضى الله عنه
ከሰይድ ከቢር ሀሺም ሲልሲላውን ተቀብለው
በሰይድ ከቢር ሀሺም የተኸለፉ ታላቅ የሀበሻ
ቃዲርይ ጠሪቃ ሸይኽ
ሰይድ (አህመድ ቢን ሷሊህ ) ረዲየሏሁ አንሁ
✍️ምንጭ #ከአብሬት_ሸይኽ #መጅሙእ ኪታብ አውራዱል ቃድሪያ
@Abretpro
سيّدى ومولاى
الشّيخ الكبير أحمد بن صالح رضى الله عنه
ከሰይድ ከቢር ሀሺም ሲልሲላውን ተቀብለው
በሰይድ ከቢር ሀሺም የተኸለፉ ታላቅ የሀበሻ
ቃዲርይ ጠሪቃ ሸይኽ
ሰይድ (አህመድ ቢን ሷሊህ ) ረዲየሏሁ አንሁ
✍️ምንጭ #ከአብሬት_ሸይኽ #መጅሙእ ኪታብ አውራዱል ቃድሪያ
@Abretpro
✍️አሰላሙ አለይኩም ውድ ወንድሞቼ እንዴት ናቹሁልኝ? እኔ አልሀምዱሊላህ በሸኾቼ በረካ አማን ነኝ::
ብዙ ወንድሞቼ ከዚ በፊት Abret Pro #YouTube ላይ ተለቀው የነበሩና አሁን ላይ ከ #YouTube የጠፉ መንዙማዎችን እንዲሁም ባእደል መግሪብ #አውራድን በተመለከተ በውስጥ መስመር ጠይቃችሁኝ ነበር, ለ video back ground ተጠቅሜያቸውቸው የነበሩት ቪዲዮዎች በብዛት ከ internet download የተደረጉ ስለነበሩ እያጠፉብኝ ነውና backgroundዱን እየቀየርኩ ከ ኪታቦቻቸው attach እያደረግኩ እየለቀቅኳቸው ነው የቀሩትንም ኢንሻአሏህ ተራ በተራ ወደናንተ አደርሳቸዋለው::
በዱአቹ አግዙኝ
ብዙ ወንድሞቼ ከዚ በፊት Abret Pro #YouTube ላይ ተለቀው የነበሩና አሁን ላይ ከ #YouTube የጠፉ መንዙማዎችን እንዲሁም ባእደል መግሪብ #አውራድን በተመለከተ በውስጥ መስመር ጠይቃችሁኝ ነበር, ለ video back ground ተጠቅሜያቸውቸው የነበሩት ቪዲዮዎች በብዛት ከ internet download የተደረጉ ስለነበሩ እያጠፉብኝ ነውና backgroundዱን እየቀየርኩ ከ ኪታቦቻቸው attach እያደረግኩ እየለቀቅኳቸው ነው የቀሩትንም ኢንሻአሏህ ተራ በተራ ወደናንተ አደርሳቸዋለው::
በዱአቹ አግዙኝ
❤1
سيّدنا عيسى عليه الصلاة و السلام عبد من عباد الله خلقه الله تعالى وصوره في الرحم كما صور غيره من البشر، وقد خلقه تعالى من غير أب كما خلق ءادم من غير أب وأم، قال الله عز وجل: {إِنَّ مَثَلَ عِيسَى عِندَ اللّهِ كَمَثَلِ آدَمَ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثِمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ}
اللهم فرج هم المهمومين
ونفس كرب المكروبين،
وأقض الدين عن المدينين،
ويسر أمور المسلمين،
اللهم اجعل لنا من كل هم فرجاً،
ومن كل ضيق مخرجاً،
ومن كل بلاء عافية،
ومن كل مرض شفاء
امين امين امين
ونفس كرب المكروبين،
وأقض الدين عن المدينين،
ويسر أمور المسلمين،
اللهم اجعل لنا من كل هم فرجاً،
ومن كل ضيق مخرجاً،
ومن كل بلاء عافية،
ومن كل مرض شفاء
امين امين امين
#የቆመለት
✍️የዳንይ ረዲየሏሁ አንሁ አንድ ሙሂባቸው በብዛት መውሊድ ያወጣ ነበር ፣ መውሊዱ ላይም ብዙ ትልልቅ ሰዎች ዑለማዎች እስከነ ደረሶቻቸው ይገኙበታል ፣ ሁል ግዜም #ዳንይን ረዲየሏሁ አንሁ ለመውሊድ ይጠራቸው ነበር ፣ ነገር ግን ዳንይ በተለያዩ ምክንያቶች ለመውሊድ አይሄዱም ነበር ፣ ምክንያቱን መግለፅ አስፈላጊ ስላልሆነ አልፈዋለው::
አንድ አመት ላይ እንደ ተለመደው መውሊድ ያወጣና ዳንይን ረዲየሏሁ አንሁ ወደ መውሊድ እንዲመጡ ይጠራቸዋል:: ያን ግዜ ሰይድ #ባኡ_ሳኒ ( #አበል_ኑጀባ ) ረዲየሏሁ አንሁ #ዳና የነበሩበት ወቅት ነበርና ዳንይ ረ.ዐ #ለቁባ_አባ ረ.ዐ እንዲህ ይሏቸዋል " አንድ ሙሂባችን ሁሌ መውሊድ ይጠራናል በዚህ በዚህ በዚህ... ምክንያት አንሄድም እርሶ ምን ይላሉ? " ብለው ያማክሯቸዋል #የቁባ_አባም #የነቢ ﷺ መውሊድ ተጠርተንማ ለምን እንቀራልን? እንሂድ ብለው ይሏቸዋል:: #ዳንይም መርሀባ ብለው ደረሳዎቻቸውን አስነስተው ወደ መውሊድ ጉዞ ጀመሩ ፣ እመውሊዱ ቦታ ከመደረሱ በፊት ትልቅ በድልድይ የሚታለፍ አንድ ወንዝ አለ ወንዙ ጋር እንደ ደረሱም ድልድዩ ፈርሶ አገኙት ድልድዩ እንዴት እንደፈርሰም ማውራት አስፈላጊ ስላልሆነ አልፈዋለው ፣ ያለ ድልድዩ መሻገር የማይቻል ነገር ነው ::
#ዳንይ ይህን ባዩ ግዜ ለደረሶቻቸው እኔ ነኝ ያለ ወንድ እስቲ ይህንን ወንዝ ያቁምልን ብለው አሉ ፣ እንደሚታወቀው ብዙ የዳንይ ደረሳዎች ባለ ከራማ ነበሩ እና ሁሉም ተራ በተራ ወንዙን ለማቆም የተቻለውን ቢጥሩም ሳይሳካላቸው ቀረ ፣ ዳንይ "ማን ቀረ?" ብለው ይጠይቃሉ
#ሰይድ_ባኡ ሳኒ ብዙን ጊዝ ሂድማ ላይ ነበር የሚያተኩሩት ብዙም እቃ እንዳለው ሰውም አይሆኑም ነበርና አንዳንድ ደረሶች ከደረጃቸው ዝቅ አድርገው ነበር የሚያዩቸው ዳንይ " ማን ቀረ? " ብለው በጠየቁ ግዜ አንድ ደረሳቸው " ማንም አልቀረም #አንድ_ጉራጌ ብቻ ነው " ብሎ ይላቸዋል ፣ ያኔ ዳንይ ደረሳውን ተቆጥተው የተናገሩት ነገር አለ #ለቁባ_አባም ይሄ መውሊድ ድሮም የተውነው ነገር ነበር አንሂድ ብዬ ስል አይ እንሄዳለን ብለው ያሉት እርሶ ኖት አሁን የሆነውን ነገር ታያላቹ ብለው ሲሏቸው #የቁባ አባ አንካሴያቸውን እንስተው ወደ ወንዙ ወረወሩት ያኔ ውሃው ልክ #ለነብዩሏህ_ሙሳ አለይሂ ሰላም እንደቆመው #ለቁባ አባም #ቆመላቸው ያኔ ዳንይ ((" የቆመለት ")) ብለው ጠሯቸው ፣ ከዛን ግዜ ጀምሮ ወሎ በሙሉ የቆመለት በሚል ስም ነበር የሚጠራቸው አሁንም ድረስ ታሪክ የሚያውቅ ሁሉ ይህንን ታሪክ ያውቃል ፣ መሽሁር የሆነ ታሪክ ነው ::
ውሀው ከቆመ በሁዋላም እስከነ ደረሶቻቸውም ተሻግረው መውሊዱ ጋር ደረሱ ፣ መውሊዱ ጋርም ብዙ ትልልቅ ሸሆች እስከነ ደረሶቻቸው ተቀምጠዋል እሳቸውም ከነ ደረሶቻቸው አንድ ጥግ ተቀመጡ ፣ በመሀል መውሊድ ያወጣው ሰውዬ ቡና ይዞ መጣ ፣ ቡናውን ለማን መጀባት እዳለበት ግራ በመጋባት ቡናውን ይዞ ቆመ ያኔ #ሰይድ_ባኡ_ሳኒ ነገሩ ገባቸውና ተነስተው " ዛሬ የሁሉንም ከራማ አስሬዋለው ወንድማችን የጠራን መውሊድ ነው ዛሬ መሪያችን ሰይድ ዳንይ ናቸው " ብለው የለበሱትን ልብስ አሰሩት ፣ መውሊዱም በዳንይ መሪነት ተከበረ መውሊዱ እንዳለቀም #የቁባ_አባ የቋጠሩትን ልብስ ፈቱ ::
أمدنا الله بمددهم ونفعنا بعلومهم
رضي الله عنهم
#ሺሊላ_ሺሊላ_ኢማሙልአውሊያ
#ሺሊላ_ሺሊላ_ኢማሙል_አውሊያ
#ጊያሰተ_ኩኑ_ኢለይና_ሳኢላ
@abretpro
✍️የዳንይ ረዲየሏሁ አንሁ አንድ ሙሂባቸው በብዛት መውሊድ ያወጣ ነበር ፣ መውሊዱ ላይም ብዙ ትልልቅ ሰዎች ዑለማዎች እስከነ ደረሶቻቸው ይገኙበታል ፣ ሁል ግዜም #ዳንይን ረዲየሏሁ አንሁ ለመውሊድ ይጠራቸው ነበር ፣ ነገር ግን ዳንይ በተለያዩ ምክንያቶች ለመውሊድ አይሄዱም ነበር ፣ ምክንያቱን መግለፅ አስፈላጊ ስላልሆነ አልፈዋለው::
አንድ አመት ላይ እንደ ተለመደው መውሊድ ያወጣና ዳንይን ረዲየሏሁ አንሁ ወደ መውሊድ እንዲመጡ ይጠራቸዋል:: ያን ግዜ ሰይድ #ባኡ_ሳኒ ( #አበል_ኑጀባ ) ረዲየሏሁ አንሁ #ዳና የነበሩበት ወቅት ነበርና ዳንይ ረ.ዐ #ለቁባ_አባ ረ.ዐ እንዲህ ይሏቸዋል " አንድ ሙሂባችን ሁሌ መውሊድ ይጠራናል በዚህ በዚህ በዚህ... ምክንያት አንሄድም እርሶ ምን ይላሉ? " ብለው ያማክሯቸዋል #የቁባ_አባም #የነቢ ﷺ መውሊድ ተጠርተንማ ለምን እንቀራልን? እንሂድ ብለው ይሏቸዋል:: #ዳንይም መርሀባ ብለው ደረሳዎቻቸውን አስነስተው ወደ መውሊድ ጉዞ ጀመሩ ፣ እመውሊዱ ቦታ ከመደረሱ በፊት ትልቅ በድልድይ የሚታለፍ አንድ ወንዝ አለ ወንዙ ጋር እንደ ደረሱም ድልድዩ ፈርሶ አገኙት ድልድዩ እንዴት እንደፈርሰም ማውራት አስፈላጊ ስላልሆነ አልፈዋለው ፣ ያለ ድልድዩ መሻገር የማይቻል ነገር ነው ::
#ዳንይ ይህን ባዩ ግዜ ለደረሶቻቸው እኔ ነኝ ያለ ወንድ እስቲ ይህንን ወንዝ ያቁምልን ብለው አሉ ፣ እንደሚታወቀው ብዙ የዳንይ ደረሳዎች ባለ ከራማ ነበሩ እና ሁሉም ተራ በተራ ወንዙን ለማቆም የተቻለውን ቢጥሩም ሳይሳካላቸው ቀረ ፣ ዳንይ "ማን ቀረ?" ብለው ይጠይቃሉ
#ሰይድ_ባኡ ሳኒ ብዙን ጊዝ ሂድማ ላይ ነበር የሚያተኩሩት ብዙም እቃ እንዳለው ሰውም አይሆኑም ነበርና አንዳንድ ደረሶች ከደረጃቸው ዝቅ አድርገው ነበር የሚያዩቸው ዳንይ " ማን ቀረ? " ብለው በጠየቁ ግዜ አንድ ደረሳቸው " ማንም አልቀረም #አንድ_ጉራጌ ብቻ ነው " ብሎ ይላቸዋል ፣ ያኔ ዳንይ ደረሳውን ተቆጥተው የተናገሩት ነገር አለ #ለቁባ_አባም ይሄ መውሊድ ድሮም የተውነው ነገር ነበር አንሂድ ብዬ ስል አይ እንሄዳለን ብለው ያሉት እርሶ ኖት አሁን የሆነውን ነገር ታያላቹ ብለው ሲሏቸው #የቁባ አባ አንካሴያቸውን እንስተው ወደ ወንዙ ወረወሩት ያኔ ውሃው ልክ #ለነብዩሏህ_ሙሳ አለይሂ ሰላም እንደቆመው #ለቁባ አባም #ቆመላቸው ያኔ ዳንይ ((" የቆመለት ")) ብለው ጠሯቸው ፣ ከዛን ግዜ ጀምሮ ወሎ በሙሉ የቆመለት በሚል ስም ነበር የሚጠራቸው አሁንም ድረስ ታሪክ የሚያውቅ ሁሉ ይህንን ታሪክ ያውቃል ፣ መሽሁር የሆነ ታሪክ ነው ::
ውሀው ከቆመ በሁዋላም እስከነ ደረሶቻቸውም ተሻግረው መውሊዱ ጋር ደረሱ ፣ መውሊዱ ጋርም ብዙ ትልልቅ ሸሆች እስከነ ደረሶቻቸው ተቀምጠዋል እሳቸውም ከነ ደረሶቻቸው አንድ ጥግ ተቀመጡ ፣ በመሀል መውሊድ ያወጣው ሰውዬ ቡና ይዞ መጣ ፣ ቡናውን ለማን መጀባት እዳለበት ግራ በመጋባት ቡናውን ይዞ ቆመ ያኔ #ሰይድ_ባኡ_ሳኒ ነገሩ ገባቸውና ተነስተው " ዛሬ የሁሉንም ከራማ አስሬዋለው ወንድማችን የጠራን መውሊድ ነው ዛሬ መሪያችን ሰይድ ዳንይ ናቸው " ብለው የለበሱትን ልብስ አሰሩት ፣ መውሊዱም በዳንይ መሪነት ተከበረ መውሊዱ እንዳለቀም #የቁባ_አባ የቋጠሩትን ልብስ ፈቱ ::
أمدنا الله بمددهم ونفعنا بعلومهم
رضي الله عنهم
#ሺሊላ_ሺሊላ_ኢማሙልአውሊያ
#ሺሊላ_ሺሊላ_ኢማሙል_አውሊያ
#ጊያሰተ_ኩኑ_ኢለይና_ሳኢላ
@abretpro
🤩2❤1
😔 በዚህ አመት ብዙ አህለል ሲሮች ብዙ አካቢሮችን አጥተናል, መቼም አሏህ ደረጃ አያልቅበትምና በደረጃ ላይ ደረጃ እየጨመረ በጀነቱ ያኑርልን 🤲
በሀያት ያሉት መሻኢኾቻቻችንን ሙባረክ የሆነ ረጅም ሀያት ሰጥቶ በደስታ ያኑርልን, አገር በቀየሩትም ምትክ መንገዳቸውን ( የረሱል ሰ.ዐ.ወ ) መንገድ የሚያስቀጥል ተተኪ አሏህ ይስጠን
አሚን አሚን አሚን
በሀያት ያሉት መሻኢኾቻቻችንን ሙባረክ የሆነ ረጅም ሀያት ሰጥቶ በደስታ ያኑርልን, አገር በቀየሩትም ምትክ መንገዳቸውን ( የረሱል ሰ.ዐ.ወ ) መንገድ የሚያስቀጥል ተተኪ አሏህ ይስጠን
አሚን አሚን አሚን
💚💚 ፍክት ያለ መገርገቢያ ይሁንላቹ
1 አበል ራሙዝ ሺሊላ ሰምብተውኒ
2 አልሀምዱሊላህ ረቢል አልሚን ሰምብተውኒ
3 ሺሊላ ያዘይኔ ሺሊላ ያዘይኔ አበል ራሙዝ ያቁረቱል አይኔ
https://youtu.be/pMrr-ed9_J0
1 አበል ራሙዝ ሺሊላ ሰምብተውኒ
2 አልሀምዱሊላህ ረቢል አልሚን ሰምብተውኒ
3 ሺሊላ ያዘይኔ ሺሊላ ያዘይኔ አበል ራሙዝ ያቁረቱል አይኔ
https://youtu.be/pMrr-ed9_J0
اللهمّ صلّ وبارك على سيّدنا ومولانا محمّد
وعلى آل سيّدنا محمّد
قبلة توجّهاتك وواسطة مكنوناتك،
وسلطان مملوكاتك،
وطيب مصنوعاتك،
وعروس حضراتك سيدنا
ومولانا محمّد وعلى آله وصحبه وسلّم
👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾
ከአብሬትይ ሰለዋት ኪታብ የተወሰደ
وعلى آل سيّدنا محمّد
قبلة توجّهاتك وواسطة مكنوناتك،
وسلطان مملوكاتك،
وطيب مصنوعاتك،
وعروس حضراتك سيدنا
ومولانا محمّد وعلى آله وصحبه وسلّم
👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾👆🏾
ከአብሬትይ ሰለዋት ኪታብ የተወሰደ
✍..ቁርኣንን ማንበብ...✍ 💕
✍ቁርኣን ለማንኛውም በሽታ ፍቱን መድኃኒት ነው። በተለይ ለቀልብ በሽታ መድኃኒት መሆኑ እርግጥ ነው።የትኛውም እስፔሻሊስት ዶክተር የትኛውም ጠቢብ ነኝ የሚል አካል የቀልብን በሽታ ለማከም አይችልም። ቁርኣን ለብቸኝነታችን አጫዋች፣ለሃዘናችን ማጽናኛ፣ለድህነታችን ማስታወሻ፤ ለሃብታችን ማመስገኛ ለመጥፎ ስነምግባራችን ማስተካከያ፣ ለኢማናችን ማጠናከሪያ፣ ቀልባችን ማርጠቢያ ብቸኛውና አማራጭ የሌለው መጽሐፍ ነው። በዚህ ከቁርኣን የተናገረ እውነተኛ ነው፣ በቁርኣን የፈረደ ፍትሃዊ ነው በቁርኣን የተጣራ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ነው የሚጠራው።
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
✍ቁርኣን ለማንኛውም በሽታ ፍቱን መድኃኒት ነው። በተለይ ለቀልብ በሽታ መድኃኒት መሆኑ እርግጥ ነው።የትኛውም እስፔሻሊስት ዶክተር የትኛውም ጠቢብ ነኝ የሚል አካል የቀልብን በሽታ ለማከም አይችልም። ቁርኣን ለብቸኝነታችን አጫዋች፣ለሃዘናችን ማጽናኛ፣ለድህነታችን ማስታወሻ፤ ለሃብታችን ማመስገኛ ለመጥፎ ስነምግባራችን ማስተካከያ፣ ለኢማናችን ማጠናከሪያ፣ ቀልባችን ማርጠቢያ ብቸኛውና አማራጭ የሌለው መጽሐፍ ነው። በዚህ ከቁርኣን የተናገረ እውነተኛ ነው፣ በቁርኣን የፈረደ ፍትሃዊ ነው በቁርኣን የተጣራ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ነው የሚጠራው።
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
አላህ (ሱ,ወ) እንዲህ ይለናል፦
🌹 قال الله تعالى:{{ وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌ وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ وَلاَ يَزِيدُ ٱلظَّـٰلمِينَ إِلَّا خَسَـارًا}} [الإسراء:٨٢]
🌹{{ ከቁርኣንም፤ ለምእመናን መድኃኒትና እዝነት የኾነን እናወርዳለን፤ በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላ አይጨምርላቸውም።}} [አል-ኢስራእ:82]
✍ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ላስተዋለው ለተረዳውና ለተገበረው ደህንነቱ ይጠበቃል። ነገር ግን ከቁርኣን ያፈነገጠ ሰው በዚህም ሆነ በመጪው ዓለም ዋስትና የለውም።
ኃያሉ አላህ እንዲህ ይለናል፦
🌹 قال الله تعالى:{{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ ٱلْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَـٰبِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ مِنْهُ جُلُودُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ ثُمَّ تَلِينُ جُلُودُهُمْ وَقُلُوبُهُمْ إِلَىٰ ذِكْرِ ٱللَّهِ ذَالِكَ هُدَى ٱللَّهِ يَهْدِى بِهِ مَن يَشَاءُ وَمَن يُضْلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُ٫ مِنْ هَادٍ}} [الزمر:٢٣]
🌹{{ አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፥ ተመሳሳይ፥ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፤ ከርሱ (ግሣጼ) የነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፤ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ። ይህ የአላህ መምሪያ ነው፤ በርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፤ አላህም የሚያጠመው ሰው፥ ለርሱ ምንም አቅኚ የለውም።}} [አዝ-ዙመር:23]
✍አላህ በዚህ ቁርኣን ከፍ ያድርገን🤲
@abretpro
🌹 قال الله تعالى:{{ وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌ وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ وَلاَ يَزِيدُ ٱلظَّـٰلمِينَ إِلَّا خَسَـارًا}} [الإسراء:٨٢]
🌹{{ ከቁርኣንም፤ ለምእመናን መድኃኒትና እዝነት የኾነን እናወርዳለን፤ በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላ አይጨምርላቸውም።}} [አል-ኢስራእ:82]
✍ይህንን የቁርኣን አንቀጽ ላስተዋለው ለተረዳውና ለተገበረው ደህንነቱ ይጠበቃል። ነገር ግን ከቁርኣን ያፈነገጠ ሰው በዚህም ሆነ በመጪው ዓለም ዋስትና የለውም።
ኃያሉ አላህ እንዲህ ይለናል፦
🌹 قال الله تعالى:{{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحْسَنَ ٱلْحَدِيثِ كِتَابًا مُّتَشَـٰبِهًا مَّثَانِيَ تَقْشَعِرُّ مِنْهُ جُلُودُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُمْ ثُمَّ تَلِينُ جُلُودُهُمْ وَقُلُوبُهُمْ إِلَىٰ ذِكْرِ ٱللَّهِ ذَالِكَ هُدَى ٱللَّهِ يَهْدِى بِهِ مَن يَشَاءُ وَمَن يُضْلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُ٫ مِنْ هَادٍ}} [الزمر:٢٣]
🌹{{ አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፥ ተመሳሳይ፥ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፤ ከርሱ (ግሣጼ) የነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፤ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ። ይህ የአላህ መምሪያ ነው፤ በርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፤ አላህም የሚያጠመው ሰው፥ ለርሱ ምንም አቅኚ የለውም።}} [አዝ-ዙመር:23]
✍አላህ በዚህ ቁርኣን ከፍ ያድርገን🤲
@abretpro
اللهم إني أعوذ بك من الهم والحزن، وأعوذ بك من العجز والكسل، وأعوذ بك من الجبن والبخل، وأعوذ بك من غلبة الدين وقهر الرجال.
﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾
اللهم صل وسلم على سيدنا محمد
صلاة تُحسن بها الاخلاق
وتيسر لها الارزاق
وتدفع بها المشاق
وتملأ منها الآفاق
وعلى اله وصحبه وسلم
صلاة دائمة من يوم خلقت الدنيا
إلى يوم التلاق
واسترنا بين يديك يا عزيز يا خلاق
#صلوا_على_الحبيب_محمد ﷺ
اللهم صل وسلم على سيدنا محمد
صلاة تُحسن بها الاخلاق
وتيسر لها الارزاق
وتدفع بها المشاق
وتملأ منها الآفاق
وعلى اله وصحبه وسلم
صلاة دائمة من يوم خلقت الدنيا
إلى يوم التلاق
واسترنا بين يديك يا عزيز يا خلاق
#صلوا_على_الحبيب_محمد ﷺ
يقول نوح عليه السلام {فَقُلْتُ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ إِنَّه كان غَفَّارًا*يُرْسِلِ السَّماءَ علَيْكُم مِّدْرَارًا*وَيُمْدِدْكُم بِأَمْوالٍ وَبنِينَ وَيجْعَل لَّكُمْ جَنَّاتٍ وَيَجْعل لَّكُمْ أَنْهَارًا}
استغفر الله العظيم واتوب اليه
استغفر الله العظيم واتوب اليه
