ABRET PRO
4.41K subscribers
1.77K photos
63 videos
43 files
525 links
የአብሬት እንዲሁም የቃዲሪይ ሲልሲላ መንዙማዎችን ፣ ከአካቢሮች የሰማናቸውን ቀሰሶች ፣ እንዲሁም ከመሻኢኾቻችን ኪታቦች አንዳንድ ጠቃሚ ነገሮችን የምንማማርበት አጠቃላይ የሀድራ ስራዎችን የምንዘክርበት ቻናል ነው
@Abretpro
Download Telegram
💚❤️ለነብዩ ﷺ ዑመት የመጣ ብስራት
ከአብሬትይ መጅሙع ደላኢል የተወሰደ

ተቀምጣቹ ከሆነ ከመቁመጣቹ በፊት ፣ ቆማቹ ከሆነ ደግሞ ከመቀመጣቹ በፊት የአሏህን ምህረት ማግኘት ትሻላቹህን? የሁሉም መልስ ያለምንም ጥርጥር "አዎን" ነው የሚሆነው እንግዲያውስ ከታች ያለውን ሀዲስ አንብቡ👇🏾

‎وجاء في الحديث عن النبي ﷺ أنه قال: ((أتانى جبريل عليه السلام فقال يا محمد ﷺ جئتك ببشارة لم آت بها أحدا قبلك ولا بعدك، وهى أن الله تعالى يقول من صلى عليك من أمتك ثلاث مرات غفرت له إن كان قائما قبل أن يقعد وإن كان قاعدا قبل أن يقوم فعندها خر النبي ﷺ ساجدا على وجهه شكرا))

💚ነብዩ ﷺ አሉ :- ጅብሪል አለይሂ ሰላት ወሰላም ወደኔ መጣ እና እንዲህ አለኝ
ከአንተ በፊት ለማንም ያልተሰጠ ከአንተ በሁዋላም ለማንም የማይሰጥ የሆነ ብስራት ይዤልህ መጥቻለው እሱም :- አሏሁ ተኣላ እንዲህ አለ ከዑመቶችህ አንተ ላይ ሶስቴ ሰላት አለ ነቢ ያወረደ ሰው ቆሞ ከሆነ ከመቀመጡ በፊት, ተቀምጦ የሆነ እንደሆነ ደግሞ ከመቆሙ በፊት እምረዋለው ብሏል ብሎ :: ነብዩ ﷺ ተደሰቱ በዛ ኑር ፊታቸው ሱጁደ ሹክር አደረጉ
🙏አልሀምዱሊላህ የነብዩ ﷺ ዑመት ላደረገን ጌታ

@abretpro
👍21
❤️💚የመገርገበያ ስጦታ
አብሬት መንዙማ

اللهم صلى على محمد
ملحظ الجمال جمال الجمال

አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴን
መልሀዙል ጀማል ጀማሉል ጀማል

ከነ አረብኛ ፅሁፉ
ልዩ በሆነው በዛኪር አብዱልራህማን አቀራር

https://youtu.be/1HZe2iEKdSo
IMG_1170.PNG
526.7 KB
#አጅብ_የሆነ_ቂሷ❗️

በአንድ ወቅት ነብዩ ሙሐመድ #ሰለላሁ_አለይሂ_ወሰለም ቢላል ኢብኑ ረባህን ከኋላው በፍቅር ስሜት እቅፍ አድርገው ይይዙትና ድምፃቸውን ቀይረዉ"እኔ ማን ነኝ"ብለዉ ይጠይቁታል ቢላልም"ኡመር" ነህ? አይደለሁም
"አቡበክር መሆን አለብህ "?
"አሁንም ተሳስተሃል "
"በቃ ኡስማን ነህ"?
"አላወቅከኝም" "አሊ ነህ ማለት ነዉ"?......... እያለ ያቀፈውን ሰዉ ማንነት ሲጠይቅ ይቆያል ።
ከዚያም #ረሱል_ሰለላሁ_አለይሂ_ወሰለም ለቀቅ አደረጉት እና ከፊት ለፊቱ በመምጣት "ቢላል ሆይ እዉነት እኔ መሆኔን አላወቅክም ነበር እንዴ"? ሲሉ ጠየቁት ቢላልም
"የአላህ መልእክተኛ ሆይ" በደንብ አዉቄወታለሁኝ ነገር ግን ለረጅም ጊዜ እንድታቅፉኝ ስለፈለኩኝ እንጂ " ሲል መለሰላቸዉ ።
@abretpro
👍4
💚❤️መገርገበያ

** صلاتى وسلامتي على من شمس الروضة
ሰላቲ ወሰላመቲ አላ መን ሸምሲል ረውደቲ*

በዛኪር አብዱልራህማን
ከነ ፅሁፉ

አብሬትይ ግብፅ ሀገር ታትሞ በመጣው ኪታባቸው የተነሳ ለሁልት አመታት ያህል የቁም እስረኛ ነበሩ ሀድራቸውም መግባት አልቻሉም ነበር አዲስ አበባ ላይ ሆነው የመደሁት መድህ ነው

https://youtu.be/QClhOTUwmho
👍2
አብሬትይ ለምን የቁም እሰረኛ ተደረጉ?
=====================

እደሚታወቀው አበልራሙዝ ከልጅነታቸው አንስቶ ለእስልምና የሰሩ በ14 አመታቸው የታላቁን አብሬት ሀድራ ከአባታቸው ባኡሳኒ (የቁባ ጌታ ሸይኽ ሰይድ ቡሽራ) የሲልሲለቱል ቃድሪያን ሲልሲላ ኸሊፋነት ተቀብለው ያዛኸሩ ታላቅ የሀበሻ ብርሀን ናቸው::

እጅግ ብዙ ቁጥር ስፍር የሌላቸው የተለያዩ ዘርፍ ኪታቦች እንዳሏቸውም ይታወቃል:: ከነዚህም ውስጥ መጅሙእ የተሰኘው ብዙ የሰለዋት ኪታቦችን በአንድነት የያዘ ግብፅ ሀገር አላዝሀር ዩኒቨርስቲ ታትሞ የመጣ ኪታብ ይገኝበታል:: እዚህ ኪታብ ውስጥ ስለ ፈዳኢሉ ሰለዋት የሚናገሩበት ቦታ ላይ ስለ ንጉስ ሀይለ ስላሴ የነብስአባት እና የቄሶች ዋና ሀይለ ስላሴ ተብሎ ይጠራ የነበረው ቄስ እስልምና መቀበል እና እስልምና ለመቀበል ሰበብ የሆነው ምን እንደነበር ከራሱ አንደበት የሰሙትን ዘርዘር አድርገው ቀስሰዋል:: ቀሰሱን ፌስቡክ ላይ ማንበብ የፈለገ @أبو بكربن شمس الدين የፌስቡክ ገፁ ላይ ፅፎታል

አብሬትይ የፃፉት ይህ ቀሰስ በዛን ወቅት ሊፃፍ ፈፅሞ የማይደፈር ነበር ምክንያቱም ቀሰሱ ውስጥ ቄሱ "እውነት ጌታ ከሆንክ አንድ ነገር በል እራስህን ተከላከል አናግረኝ ወ.ዘ.ተ በማለት ለሁለት አመታት ያህል ታቦቱን እየመታ እንደቆየ ተጠቅሷል ፣ እስልምናን ከፍ የሚያደርግ እና ኩፍርን የሚያዋርድ ጃኑሄንም የሚያዋርድ ክስተት ነው የተጠቀሰበት::

ይህ ኪታብ ከግብፅ ሀገር ሲገባ በመንግስት ሳንሱር መደረግ ነበረበት ፣ የአረብኛ ሳንሱር ክፍል ውስጥ ዋና ሀላፊ ሆኖ ይሰራ የነበረው አንድ ከሙስሊም የሆነ ሰውዬ ይህንን ለመንግስት ባለስልጣን አሳልፎ በመስጠት አብሬትይን ለአደጋ ጥሏቸው ነበር:: የአብሬትይ ሙሪዶች በጉዳዩ በጣም በመደናገጥ እስር ወይም ከዛም የባሰ መጥፎ ነገር ይመጣል በማለት ወደ ሱዳን ይዘዋቸው ሊሸሹ ፈልገው ነበር ፣ አብሬትይ ግን የትም አልሄድም ሀቅ ነው የፃፍኩት እገድልሀለው ካለም ይግደለኝ በማለት ሀገራቸው መቆየትን መረጡ ፣ በጉዳዩ ላይ በሙስሊም ስም ሚጠሩ የኢስላም ጠላቶች በጉዳዩ ላይ ብዙ ተንቀሳቅሰዋል ፣ የሸዋ ገዢ የነበረው ሹም አዲስ አበባ ላይ ለሁለት አመታት ያህል የቁምእስረኛ እንዲሆኑ አድርጏል:: በሁለት አመት የእስር ቆይታቸውም ከጌታቸው ለአፍታም ዞር አላሉም ፣ ብዙ መድሆችንም በዛን ወቅት ፅፈዋል ከነሱም ውስጥ

"ሰላቲ ወሰላመቲ አላ መን ሸምሰል ረውደቲ" እና
"ሺሊላ አብዱልቃዲር ጂላኔ አጊስና ፊ መጣሊኢ ዘማኒ"

የሚሉት ይገኙበታል:: ከሁለት አመት በሁዋላ ይህ ሹም ከሌሎች ሹማምንቶች ጋር በመሆን አዲስ አበባ ላይ የቁም እስሩ ስላልጎዳቸው ወደ ጠረፍ መወሰድ አለባቸው በሚል ተስማምተው ይፈራረማሉ ፣ የአብሬት ሸይኽ ጠበቃ የነበረው ታደሰ ማርቆስ ይህን ጉዳይ ለአብሬትይ መጥቶ ነገራቸው እሳቸውም "አሏህ ከነርሱ ጋር ሲፈራረም አይተሃልን" በማለት ጠየቁት እሱንስ አላየሁም አላቸው ፣ እሳቸውም ኢንሻአሏህ ምንም አይመጣም አሉት::

እሳቸው ወደ ጠረፍ ተወስደው እንዲታሰሩ ጃኑሄ መፈረም ነበረባቸውና እሳቸው ጋር ወረቀቱ ተላከ ፣ ጃኑሄ አብሬትይን በብዙ በጎ ስራቸው ያውቋቸዋልና ይሄንን ባዩ ግዜ ተቆጡ ፣ ባፋጣኝ የሸዋዉ ገዢ ጋ እንዲህ በማለት መልክት ላኩ "በ24 ሰአት ውስጥ ሀድራቸው ካልገቡ ዙፋኔ ላይ አንተ ትቀመጣለህ" የሸዋዉ ገዢም ይህ መልክት እንደደረሰው ወዲያውኑ እንዲፈቱ አደረገ::

አብሬትይ በዚ በችግር ወቅት ከአውሊያ አብዱልቃድር ጂላኒ ከሰው ታደሰ ማርቆስ እንደተባበሩን ማንም አልተባበረንም ብለዋል::
👍2
💚❤️መልካም ኸሚስ

አውራዱል ቃድርያ ለመሻኢኾች ፋቲሀ የሚቀራበት ቦታ ላይ ለቁባ አባ የሚባለው
👍1
ይህንን ሰለዋት ጁሙአ ቀን /ከለይለተል ጁሙኣ ጀምሮ / 10 ግዜ የቀራ ሰው
"
طوبى لمن قرأها يوم الجمعة"
ብለዋል 👇🏾
سَيِّدِنَا وَمَوْلاَناَ شَمْسىِ الدِّينِ الْأَبْرِيّتِّى أَمَدّنَا اللهُ بِمَدَدِهِمْ الْأَبَدى
ወንድሜ @Redwan Bedewi Ahmed ሙሉውን ልቀቀው ባልከኝ መሰረት ይሃው #አብሬት አውራዱል ቃድርያ ላይ ፋቲሃ የሚቀራላቸው መሻኢኾች እና አህለል በይቶች ዝርዝር #ከአብሬትይ ኪታብ የተወሰደ ከፅሁፉ ታች በኩል ያለው ፎቶ ፅሁፉ ከመውላና አብድልቃድር ጂላንይ ነው የሚጀምረው:: ፅሁፉ ላህ ሙሉውን ታገኙታላቹ

لِقُطْبِ أَهْلِ الوِ صاَلِ مَوْلاَناَ مُحَمَّدٍ
عَلَيْهِ أَفظَلُ الصَّلاَةِ وَالسَّلاَمِ
مِنَ المُتعالِ الفاَتِحة

لِساَئِرِ قاَدَاتِناَ أَهْلِ النِّياَبةِ
وَجمِيعِ ساَدَاتِناَ الْانْبِياَءِ
وَالصَّحاَبةِ لَهُمُ الفَاتِحَة

لصاحب الراتبة ترجمن أَهْلِ اْلإِحْساَن
وَختْمِ أَهْلِ اْلعِرْفاَنِ الْمِيرْغَنِىَّ الَمكِّيّ
السَّيَّدِ مُحمّدٍ عُثْماَنَ

وَشَيْخِهِ مَوْلاَناَ العاَرِفِ الرَّءيِسِ شيْخناَ
أَحْمَدَ بْنِ إِدْرِيسَ وَوَالدِيهِمْ
وَمَشَايِِخِهِمْ وَذُرَّيَّاتِهِمْ وَإِخْوَانِهِمْ
أَجْمََعِينَ لَهُمُ الفاَتِحة

لأَِهْلِ بَيْتِ رَسُولِ اللهِ أَجْمَعِينَ
وَجَمِيعِ الصالحِيِنَ وَالمُؤْمِنِينَ اْلفَاتِحة

وَانَخْتِمْ بِالْفاَتِحَةِ لأَ كْمَلِ الاۤخِذينَ
عَنِ اللهِ وَالَمحْبُوبِينَ عِنْدَ اللهِ مَوْلاَناَ
مُحمَّدِ رَسُولِ الله

صلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم عَلَيْهِ أَفْضَلُ
الصَّلاةِ وَالسَّلاَمِ مِنْ مَوْلاَهُ زِياَدَة
فيِ شَرَفِهِ وَعُلُوَّ دَرَجَتِهِ الفَاتِحَة

للقط الربانى والغوث الفردانى
شيخنا وأستاذنا وعمدتنا عبد القادر الجيلانى
ووالديه ومشايخه وذريتِه وخلفائه وأتباعه
لهم الفاتحة

لفحل الاولياء سيدى محمد بن العرب المغربى
وسيد الباَءِ أَبى الفيض القطب الفردانى والمنحة
الرحمانى وسيدى عثمان أبى الختم ورقّ الحضرات
الإلهى وسيدى حمّال الأنصارى وسيدى أحمد
البدوى وسيدى أحمد الزروق المغربى وسيدى
جمال الأني وسيدي شهاب الداني وجميع الأولياء
ووالديحم ومشايخهم وذرياتهم وخلفائهم وأتباعهم
وَسائر من له علينا إمداد لهم الفاتحة

للقطب الربانى والغوث الصمدانى
صاحب المدد الإلهى وميزاب فيض
حضرة القدسى ومظهر أنوار التجلياتى
ومنشإ السر الرحمانى وذى العلم اللدنى
وحياة قلب الإنسانى وهيكل الذات النورانى
شيخنا وأستاذنا وعمدتنا ومربينا وغذاء نفوسنا
وقوى أرواحنا وكفيل حسن ختامنا
سيدنا ومولانا شمسى الدين الأبريتى
أمدنا الله بمددهم الأبدى
ووالديهم وازواجهم واولادهم واتباعهم
لهم الفاتحة
👍2
3
💚❤️መቅቡል መሽኩር የሆነ ውብ ኸሚስ ይሁንላቹ

አምበሳው የሲቲ ዘቡራ ልጅ
ሸይኽ ጫልይ አጀም (አማርኛ) መድህ

አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
መለኢካ አምቢያን የበለጠው
ሲሩ ያልተገለጠው

https://youtu.be/FQJ-Je6pwJI
1
IMG_1823.JPG
79 KB
الّلهمّ صلّ وسلّم على سيّدنا
محمّدٍ سيّد الأوّلين والآخرين
قائد أزمّة المجد الأعلى
والغرّ المحجلين
خاتم ديوان الأنبياء المكرّمين
وأوّل ديوان المرسلين المقدّمين
ابن عبد الله المكرّم المفيض
الخليل الكليم المعظّم
طٓهٓ ويٰسٓ الأمين
لوحى الله العلى الأعلى طلاسيم
المطلسم العزيز المحترم
وعلى آله وصحبه الّذين نالوا آلاء
الله المفخم
👍1
አብደኡ ቢስሚሏሂ

عقيدة العوام

أَبْـدَأُ بِـاسْمِ اللهِ وَالرَّحْـمَنِ (1) وَبِالرَّحِـيْـمِ دَائـِمِ اْلإِحْـسَانِ
فَالْحَـمْـدُ ِللهِ الْـقَدِيْمِ اْلأَوَّلِ (2) اَلآخِـرِ الْبَـاقـِيْ بِلاَ تَحَـوُّلِ
ثُمَّ الـصَّلاَةُ وَالسَّلاَمُ سَـرْمَدَا (3) عَلَى الـنَّـبِيِّ خَيْرِ مَنْ قَدْ وَحَّدَا
وَآلِهِ وَصَـحْبِهِ وَمَـنْ تَـبِـعْ (4) سَـبِيْلَ دِيْنِ الْحَقِّ غَيْرَ مُـبْـتَدِعْ
وَبَعْدُ فَاعْلَمْ بِوُجُوْبِ الْمَعْرِفَـهْ (5) مِنْ وَاجِـبٍ ِللهِ عِشْـرِيْنَ صِفَهْ
فَاللهُ مَوْجُـوْدٌ قَـدِيْمٌ بَاقِـي (6) مُخَالـِفٌ لِلْـخَـلْقِ بِاْلإِطْلاَقِ
وَقَـائِمٌ غَـنِيْ وَوَاحِـدٌ وَحَيّ (7) قَـادِرْ مُـرِيْـدٌ عَـالِمٌ بِكُلِّ شَيْ
سَـمِـيْعٌ اْلبَصِـيْرُ وَالْمُتَكَلِّـمُ (8) لَهُ صِـفَاتٌ سَـبْعَـةٌ تَـنْـتَظِمُ
فَقُـدْرَةٌ إِرَادَةٌ سـَمْـعٌ بـَصَرْ (9) حَـيَـاةٌ الْعِلْـمُ كَلاَمٌ اسْـتَمَرْ
وَجَائـِزٌ بِـفَـضْـلِهِ وَ عَدْلِهِ (10) تَـرْكٌ لـِكُلِّ مُمْـكِـنٍ كَفِعْلِهِ
أَرْسَـلَ أَنْبِيَا ذَوِي فَـطَـانَـهْ (11) بِالصِّـدْقِ وَالتَـبْلِـيْغِ وَاْلأَمَانَهْ
وَجَـائِزٌ فِي حَـقِّهِمْ مِنْ عَرَضِ (12) بِغَيْـرِ نَقْصٍ كَخَـفِيْفِ الْمَرَضِ
عِصْـمَـتُهُمْ كَسَائِرِ الْمَلاَئِكَهْ (13) وَاجِـبَـةٌ وَفَاضَلُوا الْمَـلاَئِكَهْ
وَالْمُسْـتَحِيْلُ ضِدُّ كُلِّ وَاجِبِ (14) فَاحْفَظْ لِخَمْسِـيْنَ بِحُكْمٍ وَاجِبِ
تَفْصِيْلُ خَمْسَةٍ وَعِشْـرِيْنَ لَزِمْ (15) كُـلَّ مُـكَلَّـفٍ فَحَقِّقْ وَاغْـتَنِمْ
هُمْ آدَمٌ اِدْرِيْسُ نُوْحٌ هُـوْدُ مَعْ (16) صَالِـحْ وَإِبْرَاهِـيْـمُ كُلٌّ مُـتَّبَعْ
لُوْطٌ وَاِسْـمَاعِيْلُ اِسْحَاقُ كَذَا (17) يَعْقُوبُ يُوسُـفُ وَأَيُّوْبُ احْتَذَى
شُعَيْبُ هَارُوْنُ وَمُوْسَى وَالْيَسَعْ (18) ذُو الْكِـفْلِ دَاوُدُ سُلَيْمَانُ اتَّـبَعْ
إلْيَـاسُ يُوْنُسْ زَكَرِيـَّا يَحْيَى (19) عِيْسَـى وَطَـهَ خَاتِمٌ دَعْ غَـيَّا
عَلَـيْهِمُ الصَّـلاَةُ وَالسَّـلاَمُ (20) وَآلِـهِمْ مـَا دَامَـتِ اْلأَيـَّـامُ
وَالْمَـلَكُ الَّـذِيْ بِلاَ أَبٍ وَأُمْ (21) لاَ أَكْلَ لاَ شُـرْبَ وَلاَ نَوْمَ لَـهُمْ
تَفْـصِـيْلُ عَشْرٍ مِنْهُمُ جِبْرِيْلُ (22) مِـيْـكَـالُ اِسْـرَافِيْلُ عِزْرَائِيْلُ
مُنْـكَرْ نَكِـيْرٌ وَرَقِيْبٌ وَكَذَا (23) عَتِـيْدٌ مَالِكٌ ورِضْوَانُ احْتَـذَى
أَرْبَـعَـةٌ مِنْ كُتُبٍ تَـفْصِيْلُهَا (24) تَوْارَةُ مُوْسَى بِالْهُدَى تَـنْـزِيْلُهَا
زَبُـوْرُ دَاوُدَ وَاِنْجِـيْـلُ عَلَى (25) عِيْـسَى وَفُـرْقَانُ عَلَى خَيْرِ الْمَلاَ
وَصُحُـفُ الْخَـلِيْلِ وَالْكَلِيْمِ (26) فِيْهَـا كَلاَمُ الْـحَـكَمِ الْعَلِـيْمِ
وَكُـلُّ مَا أَتَى بِهِ الـرَّسُـوْلُ (27) فَحَـقُّـهُ التَّسْـلِـيْمُ وَالْقَبُوْلُ
إِيْـمَـانُنَا بِـيَوْمِ آخِرٍ وَجَبْ (28) وَكُلِّ مَـا كَانَ بِـهِ مِنَ الْعَجَبْ
خَاتِمَةٌ فِي ذِكْرِ بَاقِي الْوَاجِبِ (29) مِمَّـا عَـلَى مُكَلَّفٍ مِنْ وَاجِبِ
نَبِـيُّـنَا مُحَمَّدٌ قَدْ أُرْسِــلاَ (30) لِلْـعَالَمِـيْـنَ رَحْـمَةً وَفُضِّلاَ
أَبـُوْهُ عَبْدُ اللهِ عَبْدُ الْمُطَّلِـبْ (31) وَهَاشِـمٌ عَبْدُ مَنَافٍ يَنْتَسِـبْ
وَأُمُّـهُ آمِـنَةُ الـزُّهْــرِيـَّهْ (32) أَرْضَـعَتْهُ حَلِيْمَـةُ السَّـعْدِيـَّهْ
مَوْلـِدُهُ بِمَـكَّـةَ اْلأَمِيْــنَهْ (33) وَفَاتُـهُ بِـطَـيْـبَةَ الْـمَدِيْنَهْ
أَتَـمَّ قَـبْـلَ الْـوَحْيِ أَرْبَعِيْنَا (34) وَعُـمْـرُهُ قَدْ جَاوَزَ السِّـتِّيْنَا
وَسَـبْـعَةٌ أَوْلاَدُهُ فَمِـنْـهُمُ (35) ثَلاثَـةٌ مِـنَ الذُّكـُوْرِ تُـفْهَمُ
قَاسِـمْ وَعَبْدُ اللهِ وَهْوَ الطَّيِّبُ (36) وَطَاهِـرٌ بِذَيْـنِ ذَا يُـلَـقَّبُ
أَتَاهُ إبْرَاهِـيْـمُ مِنْ سُـرِّيـَّهْ (37) فَأُمُّـهُ مَارِيَّةُ الْـقِـبْـطِـيَّـهْ
وَغَيْـرُ إِبْرَاهِيْمَ مِنْ خَـدِيْجَهْ (38) هُمْ سِتَـةٌ فَخُـذْ بِهِمْ وَلِـيْجَهْ
وَأَرْبَعٌ مِـنَ اْلإِنَاثِ تُـذْكَـرُ (39) رِضْـوَانُ رَبِّي لِلْجَمِـيْعِ يُذْكَرُ
فَاطِـمَـةُ الزَّهْرَاءُ بَعْلُهَا عَلِيْ (40) وَابْنَاهُمَا السِّـبْطَانِ فَضْلُهُمُ جَلِيْ
فَزَيْـنَبٌ وَبَعْـدَهَـا رُقَـيَّهْ (41) وَأُمُّ كُـلْـثُـومٍ زَكَـتْ رَضِيَّهْ
عَنْ تِسْعِ نِسْوَةٍ وَفَاةُ الْمُصْطَفَى (42) خُيِّـرْنَ فَاخْتَرْنَ النَّـبِيَّ الْمُقْتَفَى
عَائِشَـةٌ وَحَفْصَـةٌ وَسَـوْدَةُ (43) صَـفِيَّـةٌ مَـيْـمُـوْنَةٌ وَ رَمْلَةُ
هِنْدٌ وَ زَيْـنَبٌ كَذَا جُوَيـْرِيَهْ (44) لِلْمُـؤْمِـنِيْنَ أُمَّـهَاتٌ مَرْضِـيَّهْ
حَمْـزَةُ عَمُّـهُ وعَـبَّاسٌ كَذَا (45) عَمَّـتُـهُ صَـفِيَّـةٌ ذَاتُ احْتِذَا
وَقَبْـلَ هِجْـرَةِ النَّـبِيِّ اْلإِسْرَا (46) مِـنْ مَـكَّةَ لَيْلاً لِقُدْسٍ يُدْرَى
وَبَعْدَ إِسْـرَاءٍ عُرُوْجٌ لِلسَّـمَا (47) حَتَّى رَأَى النَّـبِيُّ رَبًّـا كَـلَّمَا