#ኢናሊላህ_ወኢና_ኢለይሂ_ራጅዑን
የገታ ሐሪማ ኸሊፋ የሆኑት ሸይኽ ሙሒዲን ገታ አልፈዋል
አላህዬ ይዘንላቸው ያሉትን አላህ ያቆይልን የአሊም ሞት የአለም ሞት ነው ጀነተል ፊርደውስ ይወፍቃቸው
የገታ ሐሪማ ኸሊፋ የሆኑት ሸይኽ ሙሒዲን ገታ አልፈዋል
አላህዬ ይዘንላቸው ያሉትን አላህ ያቆይልን የአሊም ሞት የአለም ሞት ነው ጀነተል ፊርደውስ ይወፍቃቸው
👍1
🔰🔆መገርገበያ🔆🔰
♦️አብሬት መንዙማ ከነ #ፅሁፉ
♦️በዛኪር አብዱልራህማን
💢አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
💢اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
https://youtu.be/wlUiGcfBMa4
♦️አብሬት መንዙማ ከነ #ፅሁፉ
♦️በዛኪር አብዱልራህማን
💢አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
💢اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
https://youtu.be/wlUiGcfBMa4
YouTube
Abret menzuma 48
አብሬት መንዙማ
በዛኪር አብዱልራህማን
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
በዛኪር አብዱልራህማን
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ
አሚኒ ወህዪከ ኢለል ኸልቂ ጡራ
اللهم صل على محمد
امين وحيك الى الخلق طرا
🔰🔆የኸሚስ ስጦታ🔆🔰
ሰይዲ ከ ቤተሰቦቻቸው ጋር
💢1 || አለይከ ሰላት ወሰላም ||
💢2 || ነስአሉሏሃ ኢዘተል ኢስላም ||
https://youtu.be/kxzijtnb1SE
ሰይዲ ከ ቤተሰቦቻቸው ጋር
💢1 || አለይከ ሰላት ወሰላም ||
💢2 || ነስአሉሏሃ ኢዘተል ኢስላም ||
https://youtu.be/kxzijtnb1SE
YouTube
#አብሬትመንዙማ & #አብሬትተወሱላት ሰይዲ ከ ቤተሰቦቻቸው ጋር
እጅግ ማራኪ የሆኑ የአብሬት, የወሎ እንዲሁም የተለያዩ የሀድራ መንዙማዎችን እንዲሁም ኢስላማዊ የሆኑ ተቃሚ ቪዲዮዎችን ሰብስክራይብ አድርገው ይከታተሉን
🔰ሸህሩ ረመዷን ተቃርቧልና ለማስታወሻ ያክል የአብሬት ሸይኽ ረመዳንን ምን ያህል በኢባዳ ያሳልፉ እንደነበር ከብዙ በጥቂቱ
♦️የአብሬት ሸይኽ በረመዳን ለምንም አይነት ጉዳይ ከኢባዳቸው ከዚክራቸው ከሀድራቸው አይወጡም ነበር ለሰላት ሲቀር።
♦️በረመዳን ከኢባዳ የሚያሻግላቸው ሰው የራሳቸው ልጆችም ቢሆኑ አጠገባቸው እንዲመጣ አይፈልጉም ነበር ፣ በአንድ ወቅት ከሰይዲ እንድሰማሁት በረመዳን እኛ ልጆቻቸው እንኳን አጠገባቸው ስንመጣ ከኢባዳ ያዘናጉኛል በማለት ቶሎ ከአጠገባቸው እስክንሄድ ይጨንቃቸው ነበር ፣ በየቀኑ 24,000 ተህሊል ሌሎችም ቁጥር ስፍር የሌላቸው አዝካሮችን ፣ ቲላዋተል ቁርአን በጥቅሉ ምንም የሚቀራቸው ኢባዳ አልነበረም ፣ ሙሉ ረመዳንን እና ሸዋል 10 ቀናት የሲልሲላ ዱኣ እስኪያልቅ ድረስ በተለያዩ ኢባዳ እና አዝካር በተወጁህ ሀላዋቸው ውስጥ ነበር የሚያሳልፉት። ከኢባዳ ውጪ ትርፍ የሆኑ ቃላቶችን መናገር እንዲሁም ትንሽ እንኳን ፈገግ ማለት ለእርሳቸው ፆም የማጥፋት ያክል ነበር የሚሆንባቸው።
♦️አንድ ግዜ በረመዳን አንዲት ሴት ልጃቸው ወደ አኼራ ሄዱ ፣ ከዛ ከረመዳን ኢባዳቸው አቋርጠው ስለልጃቸው ሞት ሊነገሩዋቸው ሰዎች ፈሩ ፣ ትልልቅ የተባሉ ሰዎች ተመራርጠው እንዲያረዷቸው ይላካሉ ፣ የተላኩ ሰዎችም ሄደው ልጃቸው መታመማቸውን ሲነግሯቸው ስላመማቸው ብቻ እንዳልመጡ ይገባቸውና "ሞተች ወይ? " ብለው ጠየቁ ፣ ሰዎችም አዎን አሏቸው ፣ ታላላቅ ልጆቻቸውን ሰይድ አንሳር እና ሰይድ ሚቅባስን ጥሩልኝ አሉ ፣ ተጠርተው መጡ ለልጆቻቸው ምንም ነገር ቢመጣ የረመዳን ኢባዳቸውን ትተው እንደማይወጡ ነግረዋቸው ሄዳቹ እንግዳ ሸኙ ብለው ላኩዋቸውና እሳቸውም ወደ ኢባዳቸው ተመለሱ ፣ ሙሉ ረመዳን, ሸዋል 6 ቀን ፆመው የሲልሲላ ዱኣ ከተደረገ በሁዋላ በጠቅላላ ሙሉ ረመዳን እና ሸዋል 10 ቀናትን ሀድራቸው ውስጥ አሳልፈው ነበር የልጃቸውን ቀብር ለማየት የሄዱት።
ልብ በሉ አውሊያዎች ከማንም በላይ ዙሪያቸውን ይወዳሉ በረመዳን ከምን ግዜውም በላይ ሁሉንም ነገር ትተው ፊታቸውን ወደ ጌታቸው ስለሚያዙሩ ነው እንጂ የልጃቸው ሞት ስላላሳዘናቸው አይደለም
አሏህ እሳቸው ያስያዙንን መንገድ ምንከተል ያድርገን
አሚን አሚን አሚን
♻️Share & join
♦️@abretpro
♦️የአብሬት ሸይኽ በረመዳን ለምንም አይነት ጉዳይ ከኢባዳቸው ከዚክራቸው ከሀድራቸው አይወጡም ነበር ለሰላት ሲቀር።
♦️በረመዳን ከኢባዳ የሚያሻግላቸው ሰው የራሳቸው ልጆችም ቢሆኑ አጠገባቸው እንዲመጣ አይፈልጉም ነበር ፣ በአንድ ወቅት ከሰይዲ እንድሰማሁት በረመዳን እኛ ልጆቻቸው እንኳን አጠገባቸው ስንመጣ ከኢባዳ ያዘናጉኛል በማለት ቶሎ ከአጠገባቸው እስክንሄድ ይጨንቃቸው ነበር ፣ በየቀኑ 24,000 ተህሊል ሌሎችም ቁጥር ስፍር የሌላቸው አዝካሮችን ፣ ቲላዋተል ቁርአን በጥቅሉ ምንም የሚቀራቸው ኢባዳ አልነበረም ፣ ሙሉ ረመዳንን እና ሸዋል 10 ቀናት የሲልሲላ ዱኣ እስኪያልቅ ድረስ በተለያዩ ኢባዳ እና አዝካር በተወጁህ ሀላዋቸው ውስጥ ነበር የሚያሳልፉት። ከኢባዳ ውጪ ትርፍ የሆኑ ቃላቶችን መናገር እንዲሁም ትንሽ እንኳን ፈገግ ማለት ለእርሳቸው ፆም የማጥፋት ያክል ነበር የሚሆንባቸው።
♦️አንድ ግዜ በረመዳን አንዲት ሴት ልጃቸው ወደ አኼራ ሄዱ ፣ ከዛ ከረመዳን ኢባዳቸው አቋርጠው ስለልጃቸው ሞት ሊነገሩዋቸው ሰዎች ፈሩ ፣ ትልልቅ የተባሉ ሰዎች ተመራርጠው እንዲያረዷቸው ይላካሉ ፣ የተላኩ ሰዎችም ሄደው ልጃቸው መታመማቸውን ሲነግሯቸው ስላመማቸው ብቻ እንዳልመጡ ይገባቸውና "ሞተች ወይ? " ብለው ጠየቁ ፣ ሰዎችም አዎን አሏቸው ፣ ታላላቅ ልጆቻቸውን ሰይድ አንሳር እና ሰይድ ሚቅባስን ጥሩልኝ አሉ ፣ ተጠርተው መጡ ለልጆቻቸው ምንም ነገር ቢመጣ የረመዳን ኢባዳቸውን ትተው እንደማይወጡ ነግረዋቸው ሄዳቹ እንግዳ ሸኙ ብለው ላኩዋቸውና እሳቸውም ወደ ኢባዳቸው ተመለሱ ፣ ሙሉ ረመዳን, ሸዋል 6 ቀን ፆመው የሲልሲላ ዱኣ ከተደረገ በሁዋላ በጠቅላላ ሙሉ ረመዳን እና ሸዋል 10 ቀናትን ሀድራቸው ውስጥ አሳልፈው ነበር የልጃቸውን ቀብር ለማየት የሄዱት።
ልብ በሉ አውሊያዎች ከማንም በላይ ዙሪያቸውን ይወዳሉ በረመዳን ከምን ግዜውም በላይ ሁሉንም ነገር ትተው ፊታቸውን ወደ ጌታቸው ስለሚያዙሩ ነው እንጂ የልጃቸው ሞት ስላላሳዘናቸው አይደለም
አሏህ እሳቸው ያስያዙንን መንገድ ምንከተል ያድርገን
አሚን አሚን አሚን
♻️Share & join
♦️@abretpro
🤩1
የሸህ ሰይድ ሚቅባሰል ኑር መንዙማዎች
🔰የመጀመሪያ መንዙማቸው
'አሰላም አሌይኩም አሰላም አሌይኩም
ያሙናዬ ጠውዱል አውሊያዬ'
የተሰኘ አባታቸውን (አበል ራሙዝ) የመደሁመት የግጥም መድብል እንደሆነ የቀድሞ የፉል ውሃ መስኪድ አሰጋጅ እና መስራች ሸህ አስራር አስተላልፈዋል።
የመጀመሪያ መንዙማቸውን ገና በአፍላ እድሜያቸው እንደፃፉም ጭምር።
የጠፉ እንዲሁም በየሀድራው የተበታተኑ፣ መንዙማዎቻቸው ቀላል የማይባሉ ቢሆኑም አሁን ከተበታተኑት እና በደርግ በጓጉር እና ሰፈር በሚገኙት ሀድራቸው ከተቃጠሉት ባሻገር አሁን 3 የመንዙማ ኪታቦች ሲገኙ እነዚህም የተወሱል ነብዩ ሙሀመድን ሰ.ወ.ወ የሚያወድሱ እንዲሁም አባታቸውን የሚመድሁ ይገኙበታል።
🔰አሁን በመረጃ ማጠር ምክንያት ይሄን ይሄንን ማለት ባልችልም የተለያዩ የዱአ ኪታቦች እንዲሁም በቅርብ ወደ አብሬት ሙሪዶች እጅ የሚገባውን የአባታቸውን የሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ የህይወት ታሪክ የሚያብራራው መናቂባቸው ይገኙበታል።
🔰ስለ መንዙማዎቻቸው ተነስቶ የማይዘለሉት የቡሩዳ መኸመስ ታሪክን ካቲብ ጀማል እንዲህ ሲሉ ከትበው አስቀምጠውታል።
'የዋቻ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ ጋር እየቀሩ በነበሩበት አንድ ወክት ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ 'የሀበሻ መሻይሆች በምንም የሚታሙ አይደሉም። መንዙማዎቻቸውም አጂቦች ናቸው። ነገር ግን አንዳቸውም የቃፍያ (የግጥም መስፈርት እና ስርአት ) የሚያሟላ መንዙማ አልፃፉም።' ሲሉ ሰይድ ሚቅባስ 'የአባ ሾንኬንስ አይታቹታል ወይ የነሱ በቃፍያ የሚገባ መንዙማ የላቸውምን?' በለው ሲጠይቋቸው 'አው የነሱንም አይቻቸዋለሁ። አንዳቸውም አይገቡም።'ብለው መለሱላቸው። ይህም ግዜ ሰይዲ የሀበሻ መሻኢኾች ዋሪዳው እንደወረደላቸው ስለሚፅፉት እንጂ የግጥም ህግጋቱን ጠብቀው መፃፍ ስላቃታቸው አይደለም በማለት '15ቀን ስጡኝ' ብለው ወጡ። በ15 ቀኑ የቡሩዳ ሙኸመስ እና የሀምዝያ ሙቃበላን በመክተብ ወስደው አሳዩዋቸው። እሳቸውም 'አንተ የሆነ ነገር እንደምታመጣ አውቅ ነበር። ይህ የከተብከው መንዙማ የቃፍያ የግጥም ህጎችን የሚያሞላ ነው።' አሉ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ..." ብለው ከሃበሻ የመጀመሪያውን የቃፍያ የግጥም ህጎችን የጠበቀ እንዲሁም በቃፍያ ህጎች መመዘን የሚችለውን መንዙማ መክተባቸውን አስቀምጠዋል። የተወሰኑ ገልፆቹን ከታች አስቀምጣለው
🔰ዛኪር አብዱልራህማን :-
"አንዴ ከአብሬት ሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ ጋር የሰይድ ሸህ ቡሽራ (ሰይድ ባኡ ሳኑ) ደረሳ በነበሩት ሸህ አደም ሀድራ በተቀምጥንበት። የአብሬት ሸሆች የአባቴ ሸህ ቡሽራ (የቁባ አባ) መንዙማ በሸህ አደም ኪታብ ውስጥ አለ ብለው በመፈለግ
#ያረቢ_ሰሊ_አላ_ሙሀመድ
#ወከዛ_ሰላም_ማአቢ_አህመድ የሚለው የአባታቸውን መንዙማ አገኙት።
ዜማ ጠፍቶ ስንፈልግ ሸህ ሚቅባስ አሁን የሚባልበት ዜማ ደርሰው በዚህ ሞክሩት አሉ። ስንሞክረው ከግጥሙ ጋር ፍፁም ተስማማ።
የአብሬት ሸሆችም ይህን ሲያዩ 'ልክ ነህ ሚቅባስ አባቴም በዚሁ ዜማ ብለውት ይሆናል።' ብለው አሉ።
@abretpro
🔰የመጀመሪያ መንዙማቸው
'አሰላም አሌይኩም አሰላም አሌይኩም
ያሙናዬ ጠውዱል አውሊያዬ'
የተሰኘ አባታቸውን (አበል ራሙዝ) የመደሁመት የግጥም መድብል እንደሆነ የቀድሞ የፉል ውሃ መስኪድ አሰጋጅ እና መስራች ሸህ አስራር አስተላልፈዋል።
የመጀመሪያ መንዙማቸውን ገና በአፍላ እድሜያቸው እንደፃፉም ጭምር።
የጠፉ እንዲሁም በየሀድራው የተበታተኑ፣ መንዙማዎቻቸው ቀላል የማይባሉ ቢሆኑም አሁን ከተበታተኑት እና በደርግ በጓጉር እና ሰፈር በሚገኙት ሀድራቸው ከተቃጠሉት ባሻገር አሁን 3 የመንዙማ ኪታቦች ሲገኙ እነዚህም የተወሱል ነብዩ ሙሀመድን ሰ.ወ.ወ የሚያወድሱ እንዲሁም አባታቸውን የሚመድሁ ይገኙበታል።
🔰አሁን በመረጃ ማጠር ምክንያት ይሄን ይሄንን ማለት ባልችልም የተለያዩ የዱአ ኪታቦች እንዲሁም በቅርብ ወደ አብሬት ሙሪዶች እጅ የሚገባውን የአባታቸውን የሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ የህይወት ታሪክ የሚያብራራው መናቂባቸው ይገኙበታል።
🔰ስለ መንዙማዎቻቸው ተነስቶ የማይዘለሉት የቡሩዳ መኸመስ ታሪክን ካቲብ ጀማል እንዲህ ሲሉ ከትበው አስቀምጠውታል።
'የዋቻ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ ጋር እየቀሩ በነበሩበት አንድ ወክት ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ 'የሀበሻ መሻይሆች በምንም የሚታሙ አይደሉም። መንዙማዎቻቸውም አጂቦች ናቸው። ነገር ግን አንዳቸውም የቃፍያ (የግጥም መስፈርት እና ስርአት ) የሚያሟላ መንዙማ አልፃፉም።' ሲሉ ሰይድ ሚቅባስ 'የአባ ሾንኬንስ አይታቹታል ወይ የነሱ በቃፍያ የሚገባ መንዙማ የላቸውምን?' በለው ሲጠይቋቸው 'አው የነሱንም አይቻቸዋለሁ። አንዳቸውም አይገቡም።'ብለው መለሱላቸው። ይህም ግዜ ሰይዲ የሀበሻ መሻኢኾች ዋሪዳው እንደወረደላቸው ስለሚፅፉት እንጂ የግጥም ህግጋቱን ጠብቀው መፃፍ ስላቃታቸው አይደለም በማለት '15ቀን ስጡኝ' ብለው ወጡ። በ15 ቀኑ የቡሩዳ ሙኸመስ እና የሀምዝያ ሙቃበላን በመክተብ ወስደው አሳዩዋቸው። እሳቸውም 'አንተ የሆነ ነገር እንደምታመጣ አውቅ ነበር። ይህ የከተብከው መንዙማ የቃፍያ የግጥም ህጎችን የሚያሞላ ነው።' አሉ ሸህ ሙሀመድ ኸጣጥ..." ብለው ከሃበሻ የመጀመሪያውን የቃፍያ የግጥም ህጎችን የጠበቀ እንዲሁም በቃፍያ ህጎች መመዘን የሚችለውን መንዙማ መክተባቸውን አስቀምጠዋል። የተወሰኑ ገልፆቹን ከታች አስቀምጣለው
🔰ዛኪር አብዱልራህማን :-
"አንዴ ከአብሬት ሸህ ሰይድ ባኡ ሳሊስ ጋር የሰይድ ሸህ ቡሽራ (ሰይድ ባኡ ሳኑ) ደረሳ በነበሩት ሸህ አደም ሀድራ በተቀምጥንበት። የአብሬት ሸሆች የአባቴ ሸህ ቡሽራ (የቁባ አባ) መንዙማ በሸህ አደም ኪታብ ውስጥ አለ ብለው በመፈለግ
#ያረቢ_ሰሊ_አላ_ሙሀመድ
#ወከዛ_ሰላም_ማአቢ_አህመድ የሚለው የአባታቸውን መንዙማ አገኙት።
ዜማ ጠፍቶ ስንፈልግ ሸህ ሚቅባስ አሁን የሚባልበት ዜማ ደርሰው በዚህ ሞክሩት አሉ። ስንሞክረው ከግጥሙ ጋር ፍፁም ተስማማ።
የአብሬት ሸሆችም ይህን ሲያዩ 'ልክ ነህ ሚቅባስ አባቴም በዚሁ ዜማ ብለውት ይሆናል።' ብለው አሉ።
@abretpro
👍1
የሻእባን ወር የተለያዩ ክስተቶች የተከናወኑበት የሚከናወኑበትም ወር በመሆኑ የተላቀ ወር ነው። የሻእባንን ወር ልዩ ከሚያደርጉት መካከል የሚከተሉት ለአብነት ይጠቀሳሉ፡-
1. ወርሀ ሻእባን የሶላት ቂብላ ከበይተል መቅዲስ ወደ ካእባ የተዛወረበት ነው።
2. ከማንኛውም ወር በበለጠ የባሮች ስራ ወደ አላህ የሚቀርብበት ወር ነው። ኡሳማ ኢብኑ ዘይድ(ረዲየሏሁ አንሁማ) የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለው ጠየቋቸው "አንቱ የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) ከወራቶች መካከል እንደ ሻእባን ወር በጣም የምትጾሙት ወር አይቸ አላውቅም ለምንድነው?"
የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) መለሱ፡- "ይህ ወር በረጀብና በረመዷን መካከል ያለ ሲሆን ሰዎች የሚዘናጉበት ወር ነው፡ በዚህ ወር የባሮች ስራ ወደ አለማቱ ጌታ ይቀረባል፡ የኔም ስራ ጾመኛ ሁኘ ወደ አላህ እንዲቀረብ እዎዳለሁ"። (ነሳኢይ ዘግበውታል)
3. የቀን ስራ በቀን፡ የለሊት ስራ ደግሞ በለሊት በየ እለቱ ወደ አላህ የሚቀረቡበት ወር ነው።
4. የሰማይ በር ተከፍቶ የባሮች ስራ በፍጥነት ወደ ላይ የሚወጡበት ወር ነው።
5. ከየ እለቱ በተጨማሪ በየሳምንቱ የባሮች ስራ ወደ ላይ የሚወጣበት ወር ነው።
ኒስፈ ሻእባን
""''''''''''"""""""
በዚህ በሸእባን ወር በጣም የተላቀችና የተከበረች ለሊት ትገኛለች። እሷም የሻእባን አጋማሽ(ኒስፈ ሻእባን) ለሊት ነች። በዚህች ለሊት አላህ ባሮቹን ሙሉ በሆነ እዝነቱና ረህመቱ ይሸፍናቸዋል። ይቅርታን ለጠየቀ ይቅር ይለዋል፡ ለጠየቀም ይሰጠዋል፡ የተቸገረን ከችግሩ ያላቀዋል፡ ለባሮቹ ስራቸውንና ሲሳያቸውን ይጽፍላቸዋል።
የሻእባን አጋማሽ ለሊትን አስመልክቶ ብዙ የሀዲስ ዘገባዎች ሰፍረው ይገኛሉ፡ ከነዚህ ዘገባዎች ውስጥ ሶሂህ፡ ሀሰንና ዶኢፍ የሆነ አለ። በኡለሞች የሀዲስ ሚዛን ሶሂህ እና ሀሰን ከተባሉት የተወሰኑትን ብቻ ልጥቀስ።
የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) የሚከተለውን ብለዋል፡-
1. "አላህ በሻእባን አጋማሽ ለሊት ለባሮቹ ረህመቱን ይገልጣል፡ ሙሽሪክና ሙናፊቅ የሆኑት ሲቀሩ ለሁሉም ምህረት ይደረጋል" (ጦበራኒይና ኢብኑ ሂባን)
2. "ጂብሪል(አለይሂ ሰላም) መጣና 'ይህች የሻእባን አጋማሽ ለሊት ናት፡ በአላህ ይሁንብኝ በዚህች ለሊት በከሊብ ጎሳ በጎ ጸጉር ቁጥር ልክ ከእሳት የሚድኑ ሰዎች አሉ፡ አላህ ወደ ሙሽሪኮች፡ ሙናፊቆች፡ ዝምድና ቆራጭ ወደሆኑት፡ ልብሳቸውን ጎታች ወደሆኑት(ልብሳቸውን ማያሳጥሩ ወንዶች)፡ ወላጆቹን ወደሚበድል፡ አስካሪ መጠጥ ወደሚጠምቅ. . . . አይመለከትም" (በይሀቂይ)
3."የሻእባን አጋማሽ ለሊት ሲሆን ተጣሪ ይጣራል 'ማርታ የሚፈልግ ምህረት የማደርግለት፡ የሚጠይቀኝ የምሰጠው' ይላል። በዚህች ለሊት አንድ ባሪያ ጠይቆ የሚከለከለው ነገር የለም በብልቷ ዝሙትን የፈጸመች እና ሙሽሪክ የሆነ ሲቀር" (በይሀቂይ)
አላህ በዚህ ወር፡ በዚች የተከበረች ለሊት ከሚምራቸው ባሮቹ ያድርገን። ረመዷንንም በሰላም ያድርሰን።
ምንጭ፡- 'ማዛ ፊ ሻእባን' ከተሰኘው ከሀረመይኑ(ከሁለቱ ሀረሞች) ሙሀዲስ ሙሀመድ ቢን አለዊይ(ረሂመሁሏህ) ኪታብ የተቀነጫጨበ።
1. ወርሀ ሻእባን የሶላት ቂብላ ከበይተል መቅዲስ ወደ ካእባ የተዛወረበት ነው።
2. ከማንኛውም ወር በበለጠ የባሮች ስራ ወደ አላህ የሚቀርብበት ወር ነው። ኡሳማ ኢብኑ ዘይድ(ረዲየሏሁ አንሁማ) የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለው ጠየቋቸው "አንቱ የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) ከወራቶች መካከል እንደ ሻእባን ወር በጣም የምትጾሙት ወር አይቸ አላውቅም ለምንድነው?"
የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) መለሱ፡- "ይህ ወር በረጀብና በረመዷን መካከል ያለ ሲሆን ሰዎች የሚዘናጉበት ወር ነው፡ በዚህ ወር የባሮች ስራ ወደ አለማቱ ጌታ ይቀረባል፡ የኔም ስራ ጾመኛ ሁኘ ወደ አላህ እንዲቀረብ እዎዳለሁ"። (ነሳኢይ ዘግበውታል)
3. የቀን ስራ በቀን፡ የለሊት ስራ ደግሞ በለሊት በየ እለቱ ወደ አላህ የሚቀረቡበት ወር ነው።
4. የሰማይ በር ተከፍቶ የባሮች ስራ በፍጥነት ወደ ላይ የሚወጡበት ወር ነው።
5. ከየ እለቱ በተጨማሪ በየሳምንቱ የባሮች ስራ ወደ ላይ የሚወጣበት ወር ነው።
ኒስፈ ሻእባን
""''''''''''"""""""
በዚህ በሸእባን ወር በጣም የተላቀችና የተከበረች ለሊት ትገኛለች። እሷም የሻእባን አጋማሽ(ኒስፈ ሻእባን) ለሊት ነች። በዚህች ለሊት አላህ ባሮቹን ሙሉ በሆነ እዝነቱና ረህመቱ ይሸፍናቸዋል። ይቅርታን ለጠየቀ ይቅር ይለዋል፡ ለጠየቀም ይሰጠዋል፡ የተቸገረን ከችግሩ ያላቀዋል፡ ለባሮቹ ስራቸውንና ሲሳያቸውን ይጽፍላቸዋል።
የሻእባን አጋማሽ ለሊትን አስመልክቶ ብዙ የሀዲስ ዘገባዎች ሰፍረው ይገኛሉ፡ ከነዚህ ዘገባዎች ውስጥ ሶሂህ፡ ሀሰንና ዶኢፍ የሆነ አለ። በኡለሞች የሀዲስ ሚዛን ሶሂህ እና ሀሰን ከተባሉት የተወሰኑትን ብቻ ልጥቀስ።
የአላህን መልእክተኛ(ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) የሚከተለውን ብለዋል፡-
1. "አላህ በሻእባን አጋማሽ ለሊት ለባሮቹ ረህመቱን ይገልጣል፡ ሙሽሪክና ሙናፊቅ የሆኑት ሲቀሩ ለሁሉም ምህረት ይደረጋል" (ጦበራኒይና ኢብኑ ሂባን)
2. "ጂብሪል(አለይሂ ሰላም) መጣና 'ይህች የሻእባን አጋማሽ ለሊት ናት፡ በአላህ ይሁንብኝ በዚህች ለሊት በከሊብ ጎሳ በጎ ጸጉር ቁጥር ልክ ከእሳት የሚድኑ ሰዎች አሉ፡ አላህ ወደ ሙሽሪኮች፡ ሙናፊቆች፡ ዝምድና ቆራጭ ወደሆኑት፡ ልብሳቸውን ጎታች ወደሆኑት(ልብሳቸውን ማያሳጥሩ ወንዶች)፡ ወላጆቹን ወደሚበድል፡ አስካሪ መጠጥ ወደሚጠምቅ. . . . አይመለከትም" (በይሀቂይ)
3."የሻእባን አጋማሽ ለሊት ሲሆን ተጣሪ ይጣራል 'ማርታ የሚፈልግ ምህረት የማደርግለት፡ የሚጠይቀኝ የምሰጠው' ይላል። በዚህች ለሊት አንድ ባሪያ ጠይቆ የሚከለከለው ነገር የለም በብልቷ ዝሙትን የፈጸመች እና ሙሽሪክ የሆነ ሲቀር" (በይሀቂይ)
አላህ በዚህ ወር፡ በዚች የተከበረች ለሊት ከሚምራቸው ባሮቹ ያድርገን። ረመዷንንም በሰላም ያድርሰን።
ምንጭ፡- 'ማዛ ፊ ሻእባን' ከተሰኘው ከሀረመይኑ(ከሁለቱ ሀረሞች) ሙሀዲስ ሙሀመድ ቢን አለዊይ(ረሂመሁሏህ) ኪታብ የተቀነጫጨበ።
🔰እንደሚታወቀው #አልከስይ አወሉ የቁባ አባ የሩህ ወዳጅ ነበሩ #የቁባ_አባም በጣም ይወዷቸው ነበር ፣ በአንድ ወቅት የሆነ ቀን አብሬት ሀድራ የሂድማ ቡና ጠፋ ማንም አፍልቶ ይዞ የመጣ ሰው አልነበረም ፣ ሰው ስለቡና ካወራ ከተወሰነ ግዜ በሁዋላ አልከስይ ትኩስ ቡና ከትኩስ የተቀቀለ ድንች ጋር ይዘው ከተፍ አሉ። ቡናውን ይዘው የመጡት ከአልከሶ (ስልጤ) ሲሆን አብሬት ሲደርሱ ግን ቡናውም ድንቹም ትኩስ ነበሩ።
🔰በሌላ ወቅት እንዲሁ አልከስይ ደረሳዎቻቸውን አስከትለው አብሬት ገቡ የቁባ አባ በጣም ተደስተው ዱአ አደረጉላቸው አልከስይም ልክ አባ ሁረይራ ከሩሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ጋቢያቸውን ዘርግተው ሀዲስ እንደተቀበሉት አልከስይም ጋቢያቸውን ዘርግተው አሚን አሚን ብለው የቁባ አባ ዱአ ተቀበሉ ዱአቸውን ሲጨርሱ ዘርግተውት የነበረውን ጋቢያቸውን ሽፍንፍን አድርገው ቋጥረው ይዘው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
እንኳን ለአልከሶ መውሊድ አደረሳቹ
♻️Share & join
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
@abretpro
🔰በሌላ ወቅት እንዲሁ አልከስይ ደረሳዎቻቸውን አስከትለው አብሬት ገቡ የቁባ አባ በጣም ተደስተው ዱአ አደረጉላቸው አልከስይም ልክ አባ ሁረይራ ከሩሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ጋቢያቸውን ዘርግተው ሀዲስ እንደተቀበሉት አልከስይም ጋቢያቸውን ዘርግተው አሚን አሚን ብለው የቁባ አባ ዱአ ተቀበሉ ዱአቸውን ሲጨርሱ ዘርግተውት የነበረውን ጋቢያቸውን ሽፍንፍን አድርገው ቋጥረው ይዘው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
እንኳን ለአልከሶ መውሊድ አደረሳቹ
♻️Share & join
♦️👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
@abretpro
❤1
🔰🟡መገርገበያ🟡🔰
አብሬት መንዙማ ከነ ፅሁፉ
በዛኪር አብዱልራህማን
صلى الله على محمد
وعلى الآل المكرم
ሰለሏ አላ ሙሀመድ
ወእላ አሊል ሙከረም
https://youtu.be/dY043n4g3Qo
አብሬት መንዙማ ከነ ፅሁፉ
በዛኪር አብዱልራህማን
صلى الله على محمد
وعلى الآل المكرم
ሰለሏ አላ ሙሀመድ
ወእላ አሊል ሙከረም
https://youtu.be/dY043n4g3Qo
YouTube
Abret menzuma 49
صلى الله على محمد
وعلى الآل المكرم
ሰለሏ አላ ሙሐመድ
ወዐላ ዐሊል ሙከረም
አብሬት መንዙማ ከነ ፅሁፉ
በዛኪር አብዱልራህማን
وعلى الآل المكرم
ሰለሏ አላ ሙሐመድ
ወዐላ ዐሊል ሙከረም
አብሬት መንዙማ ከነ ፅሁፉ
በዛኪር አብዱልራህማን
በደርግ ወቅት መንግስት ሀይሉን ለህዝብ ለማሳየት ከፍተኛ የሆነ ወታደራዊ ሰልፍ አድርጏ ሰው ሁሉ ወጥቶ እንዲያይ አስገደደ አንድ በጣም ጀግና የነበረ የአብሬትይ ሙሪድ ይህንን አይቶ አብሬትይ ጋር መጣ ለአባባ እንዲህ አላቸው ይሄ ሰውዬ (መንጌን) ማለቱ ነው የሚቻል ነገር ነው ብለዋል? እያለ የመሳሪያውን እና የወታደሩን ብዛት ይነግራቸዋል እሳቸውም ከአፍታ ዝምታ በሁዋላ ከፊታቸው አንድ ባዶ ሳህን ነበር አንስተው ገለበጡትና አሏህ የፈለገው ግዜ ሲደረስ ይሄንን ሳህን የመገልበጥ ያህል ቀላል ነው ብለው አሉት እንዳሉትም ደርግ ሲደመሰስ ምንም ድምፅ ሳይሰማ ማታውን በሬዲዮ ሲፎክር አድሮ ጠዋቱን በዛው ሬዲዮ ኢሀዲግ ተቆጣጥረናል ብሎ መግለጫ ሰጠ::
አሁንም የመሻኢኾቻችንን ስራ ለማደናቀፍ የሚሯሯጡ ሰዎች እንዲ ያፈሉት መጨረሻቸው ደርሶ ነው ለማለት ነው::
አህመዲን ጀበል እና መሰሎቹ የመሻኢኾቻችንን ስራ እና ታሪክ ለመቅባር ያልቆፈሩት ጉድጏድ የለም አሁን አሁን ደግሞ fb follower በዝቶላቸው ሲያዩ የነገሱ መስሏቸው በጣም አፈሉ ሙፍቲህን በጠረባ ጥለው መጅሊስን የዘር ፖለቲካ ሊቆምሩበት ከጀሉ እንደኔ እንደኔ መጨረሻቸው ደርሶ በአፍጢማቸው ሊተኩ ስለሆነ ነው ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ ያሉት:: ሆኖም ሁላችንም በአንድነት ትግሉን በዱአም ካስፈለገ ደግሞ በዱላም ብሎ የመሻኢኾቻችንን ክብር ማስጠብቅ ግዴታችን ነው::
አሁንም የመሻኢኾቻችንን ስራ ለማደናቀፍ የሚሯሯጡ ሰዎች እንዲ ያፈሉት መጨረሻቸው ደርሶ ነው ለማለት ነው::
አህመዲን ጀበል እና መሰሎቹ የመሻኢኾቻችንን ስራ እና ታሪክ ለመቅባር ያልቆፈሩት ጉድጏድ የለም አሁን አሁን ደግሞ fb follower በዝቶላቸው ሲያዩ የነገሱ መስሏቸው በጣም አፈሉ ሙፍቲህን በጠረባ ጥለው መጅሊስን የዘር ፖለቲካ ሊቆምሩበት ከጀሉ እንደኔ እንደኔ መጨረሻቸው ደርሶ በአፍጢማቸው ሊተኩ ስለሆነ ነው ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ ያሉት:: ሆኖም ሁላችንም በአንድነት ትግሉን በዱአም ካስፈለገ ደግሞ በዱላም ብሎ የመሻኢኾቻችንን ክብር ማስጠብቅ ግዴታችን ነው::
🔰🔰ምርጥ የኸሚስ ስጦታ🔰🔰
ሸህ ሀሰን የእፎይታ መስጂድ ኢማም እጅግ ልብ በሚማርክ መልኩ አብሬት መንዙማ ሲቀሩ ከነፅሁፉ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
መዲነቲል ኑሪ ወአርባቢ ሶፋ
اللهم صل على محمد (٢)
مدينة النور وارباب الصفا
https://youtu.be/hKHlzkbRma8
ሸህ ሀሰን የእፎይታ መስጂድ ኢማም እጅግ ልብ በሚማርክ መልኩ አብሬት መንዙማ ሲቀሩ ከነፅሁፉ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
መዲነቲል ኑሪ ወአርባቢ ሶፋ
اللهم صل على محمد (٢)
مدينة النور وارباب الصفا
https://youtu.be/hKHlzkbRma8
YouTube
አብሬት መንዙማ 50
አብሬት መንዙማ ከነፅሁፉ
በገሪራ ሸህ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
መዲነቲል ኑሪ ወአርባቢ ሶፋ
اللهم صل على محمد (٢)
مدينة النور وارباب الصفا
በገሪራ ሸህ
አሏሁመ ሰሌ አላ ሙሀመዴ (2)
መዲነቲል ኑሪ ወአርባቢ ሶፋ
اللهم صل على محمد (٢)
مدينة النور وارباب الصفا
ከአብሬትይ ጉራግኛ ዋእዝ የተቀነጨበ
♻️ነቢዩላህ አደም ዱንያ ቲወርዶ
በመጀመሪያ ቦነሶም
♻️ህኖ የኸረ በኸረ በጀነት ዠጠ በነ-ቾኖም
♻️በሀ ወቅተታ የጀነት ሸረት ቲበሮ ፣
የጀነት እሀ ቲሰጦ ፣ የጀነት ሁረል (ሁጅር)
ቲትኸተሮ ፣ ዠጠ በነ ቾኖም
የጀነት ሲማር ቲበሮ የጀነት
ማኢዳ ቲበሮ ዠጠ በነ ቾኖም ።
♻️እማት ከረ ዋናታ ንቃሩ የዜ ዋና
ኸማ ቃር አንኸረ።
♻️ኡመመል አወሊን የውመህነዋ
ጌፍ ቃር ባነ። ለይለህነዋ ጌፍ ቃር ባነ።
ዋናመህነዋ ጌፍ ቃር ባነ ተህም
የጀነት ሁታ ይቤትት ባነ።
♻️ቢወንሶም በኸረ ቡነሽህነዋ
አላህ አኒስ ኤበሮም።
♻️ኢቲሳለህነዋ ሙአነሳ ኸሮም።
♻️በጀነተል አሪፊን ሙአነሳ ኸሮም።
♻️ጀነተል አሪፊን የአኼራ ሁታ የትለየው።
♻️ቸምናሁና በኸረ ህም አህር ቃሩ ።
♻️አላህ ያበ ኒእማ የኸረ በኸረ ያነከረ ኤኽሪ።
ምንጭ ጉራጌ የኢልም መአከል
👉🏾👉🏾👉🏾@abretpro
♻️ነቢዩላህ አደም ዱንያ ቲወርዶ
በመጀመሪያ ቦነሶም
♻️ህኖ የኸረ በኸረ በጀነት ዠጠ በነ-ቾኖም
♻️በሀ ወቅተታ የጀነት ሸረት ቲበሮ ፣
የጀነት እሀ ቲሰጦ ፣ የጀነት ሁረል (ሁጅር)
ቲትኸተሮ ፣ ዠጠ በነ ቾኖም
የጀነት ሲማር ቲበሮ የጀነት
ማኢዳ ቲበሮ ዠጠ በነ ቾኖም ።
♻️እማት ከረ ዋናታ ንቃሩ የዜ ዋና
ኸማ ቃር አንኸረ።
♻️ኡመመል አወሊን የውመህነዋ
ጌፍ ቃር ባነ። ለይለህነዋ ጌፍ ቃር ባነ።
ዋናመህነዋ ጌፍ ቃር ባነ ተህም
የጀነት ሁታ ይቤትት ባነ።
♻️ቢወንሶም በኸረ ቡነሽህነዋ
አላህ አኒስ ኤበሮም።
♻️ኢቲሳለህነዋ ሙአነሳ ኸሮም።
♻️በጀነተል አሪፊን ሙአነሳ ኸሮም።
♻️ጀነተል አሪፊን የአኼራ ሁታ የትለየው።
♻️ቸምናሁና በኸረ ህም አህር ቃሩ ።
♻️አላህ ያበ ኒእማ የኸረ በኸረ ያነከረ ኤኽሪ።
ምንጭ ጉራጌ የኢልም መአከል
👉🏾👉🏾👉🏾@abretpro
ካሊድ ኡመር
❤️❤️❤️ታጣሎት አምሳያ❤️❤️❤️
አዲስ መንዙማ ይዞልን ብቅ ብሎዋል
ይህ መንዙማ በሁለት ዜማ የተሰራ ሲሆን
ግጥሙ በጣም በተዋበ መልክ ተከትቧል(ተፅፌዋል)
ማዲህ ካሊድ ኡመር በአሪፍ መልኩ ወደናተ ይዞላቹ እየመጣ ነዉ
ስራዉ ተሰርቶ የተጠናቀቀ ሲሆን በቅርቡ
ለረመዳን ወደናተ ለማድረስ ሁሉ ነገር ጨርሶዋል
እንደ ምትወዱት ከአሁኑን አንጠራጠርም
እስከዛ ድረስ የናንተ ዱዐ ለኔ ብርታቴ ነዉ እና በዱዋቹ አትርሱኝ እያልኩ ለወዳጅ ዘመድ ሼር እና ፕሮፍይል በማረግ ለሌላዉ ያስተላልፉ እላለሁ።
❤️❤️❤️ልዩ ምስጋና ፎአድ አል ቡርዳ
💚💚ታጣሎት አምሳያ💚💚
❤️❤️❤️ታጣሎት አምሳያ❤️❤️❤️
አዲስ መንዙማ ይዞልን ብቅ ብሎዋል
ይህ መንዙማ በሁለት ዜማ የተሰራ ሲሆን
ግጥሙ በጣም በተዋበ መልክ ተከትቧል(ተፅፌዋል)
ማዲህ ካሊድ ኡመር በአሪፍ መልኩ ወደናተ ይዞላቹ እየመጣ ነዉ
ስራዉ ተሰርቶ የተጠናቀቀ ሲሆን በቅርቡ
ለረመዳን ወደናተ ለማድረስ ሁሉ ነገር ጨርሶዋል
እንደ ምትወዱት ከአሁኑን አንጠራጠርም
እስከዛ ድረስ የናንተ ዱዐ ለኔ ብርታቴ ነዉ እና በዱዋቹ አትርሱኝ እያልኩ ለወዳጅ ዘመድ ሼር እና ፕሮፍይል በማረግ ለሌላዉ ያስተላልፉ እላለሁ።
❤️❤️❤️ልዩ ምስጋና ፎአድ አል ቡርዳ
💚💚ታጣሎት አምሳያ💚💚
👍1