ነባር የአዋሬ ዎላጆች በ2013 ዓ.ም በነበራቸው ኮድ ተጠቅማችሁ መክፍል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
ጤና ይስጥልን ውድ ወላጆች ከነገ ጀምሮ ትምህርት የሚሰጠ ሙሉ ቀን እስከ 9፡15 በመሆኑ ተማሪዎቹ ሁለት ምሳ ዕቃ ይዘው እንዲመጡ እያሳሰብን የመጀመሪያው ተርም ክፍያ ያለ ቅጣት የመክፈያ ጊ ዜ የሚጠናቀቀው ጥቅምት 10 መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን።
ጤና ይስጥልን ውድ ወላጆች በሳምንት አንድ ቀን ረቡዕ የኬጅ ተማሪዎች ከዩኒፎርም ውጭ የሆነ ልብስ መልበስ የሚቻል ሲሆን ለሴት ተማሪዎች ሱሪ መልበስ የተከለከለ ነው። ከ22 ቅርንጫፍ መረጃ ለማግኘት የስልክ ቁጥር 0988211021ን ይጠቀሙ
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Jerry Hailu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጤና ይስጥልኝ ውድ የአምና ዩኬጅ ተመራቂ ተማሪ ወላጆች እንዴት አላችሁ? በቅድሚያ ከአቅማችን በላይ በሆነ ምክንያት እስካሁን በመዘግየቱ ከልብ ይቅርታ እየጠየቅን የ2013 ዓ.ም የምረቃ መጽሔት ስለደረሰ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን።