የመርቆሪወስ ጽዋ ማህበር
ከጽዋ መሀበራችን ማንኛዉም ኦርቶዶክስ መሀበሩን መቀላቀል እና በየወሩ በቅዱስ መርቀሪወስ ስም ምንጠጣዉን ጽዋ መጠጣት ይችላል።
መሀበራችን በጎንደር ከተማ በቀበሌ 10 ቀጠና አራት እየተሰራ ባለዉ የቅዱስ መርቆሪወስ ደብር አማካኝነት የተመሰረተ ነው።
አላማዉ
1ኛ የጽዋመሀበር ትዉፊት በኛ ትዉልድ እንዲቀጥል ለማድረግ
2ኛ አቅመ ደካሞችን እና አረጋዉያንን ብሎም ድሆችን እና ህጻናትን ምናግዝበት
If you have Telegram, you can view and join
የመርቆሪወስ ጽዋ ማህበር right away.