Ethiopiawinnet CDCR( ኢትዮጵያዊነት) 🇪🇹
ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ድርጅት በሃገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ተመስርቶ ከመስከረም 05 ቀን 2013 ዓ.ም ጀመሮ በኢ.ፌ.ድ.ሪ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ባለሥልጣን በሰርተፍኬት ቁጥር 5099 የተመዘገበ ሃገር በቀል ድርጅት ነው።
መልእክት / አሰተያየትዋን በ
@ethiopiawinnet1 ወይም 09 65858580 ይላኩልን።
If you have Telegram, you can view and join
Ethiopiawinnet CDCR( ኢትዮጵያዊነት) 🇪🇹 right away.