አዲስ አበባ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ፌዴሬሽን (Addis Ababa Saving and Credit Cooperative Federation)
አዲስ አበባ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ፌዴሬሽን፤ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ስር በሚገኙ ሁለት የቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ዩኒዬኖች እና በስራቸው ካሉ መሰረታዊ የቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበራትን በማቀፍ፤ በአዋጅ ቁጥር ቁጥር ”985/2009” መሠረት፤ በኅብረት ሥራ አደረጃጀት ሦስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ፤ ከጥር 202013 ዓ/ም ጀምሮ የተቋቋመ ፌዴሬሽን ነው፡፡
If you have Telegram, you can view and join
አዲስ አበባ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ፌዴሬሽን (Addis Ababa Saving and Credit Cooperative Federation) right away.